Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

የሩሲያ እና ዩክሬን የሰላም ውይይት በኢስታንቡል መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ እና ዩክሬን ተደራዳሪ ልዑካን ቡድን አባላት በቱርክ ኢስታንቡል እየተወያዩ ነው፡፡ በአሜሪካና ቱርክ አደራዳሪነት እየተካሄደ የሚገኘው የሀገራቱ የሰላም ውይይት ከሶስት ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገ የገጽ ለገጽ ምክክር ነው…

ከኢራን ጋር የኒውክሌር ስምምነት ላይ ለመድረስ ተቃርበናል አሉ ፕሬዚዳንት ትራምፕ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከኢራን ጋር የኒውክሌር ስምምነት ላይ ለመድረስ ተቃርበናል ሲሉ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ÷ ኢራን ዩናይትድ ስቴትስ ያቀረበቸውን የኒውክሌር ድርድር ነጥብ በአዎንታ…

አሜሪካ ከሶርያ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማደስ እንደምትፈልግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በሶርያ ላይ ተጥሎ የቆየውን ማዕቀብ እንደምታነሳና ግንኙነቷን ለማደስ እንደምትፈልግ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስታወቁ፡፡ በመካከለኛው ምስራቅ ይፋዊ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት ፕሬዚዳንቱ፤ ከሶርያ ፕሬዚዳንት አሕመድ አልሻራ ጋር በሳዑዲ…

ቻይና እና ብራዚል የሩሲያ-ዩክሬን የሰላም ንግግርን እንደሚደግፉ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና እና ብራዚል የሩሲያ-ዩክሬን የሰላም ንግግርን እንደሚደግፉ አስታውቀዋል። የሩሲያ እና ዩክሬን የሰላም ንግግር በመጪው ሐሙስ በቱርክ ኢስታንቡል ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል። የቻይናው ፕሬዚዳንት ዢ ጂንፒንግ እና የብራዚሉ አቻቸው ሉላ ዳ…

የኩርዱ ታጣቂ ቡድን የሰላም አማራጭን ተቀበለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኩርዱ ታጣቂ ቡድን (ፒኬኬ) ከአራት አስርት ዓመታት የትጥቅ ትግል በኋላ ወደ ሰላማዊ ትግል ለመምጣት መወሰኑን አስታወቀ፡፡ ቡድኑ ውሳኔውን ያስተላለፈው በፈረንጆቹ 2025 ከግንቦት 5 እስከ 7 ባደረገው ኮንግረስ ነው። ፒኬኬ ለ40 ዓመታት…

የአፍሪካ ህብረት ሰላም እና ደህንነትን ለማረጋገጥ በርካታ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት በአህጉሪቷ ሰላምና ደህንነትን ለማረጋገጥ በርካታ ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን እያከነወነ እንደሚገኝ አስታወቀ፡፡ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሃሙድ አሊ ዩሱፍ ባለፉት አምስት ወራት ህብረቱ ያከናወናቸውን ስራዎች እንዲሁም…

ሕንድ እና ፓኪስታን አስቸኳይ የተኩስ አቁም ለማድረግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕንድ እና ፓኪስታን በአሜሪካ አሸማጋይነት አስቸኳይ የተኩስ አቁም ለማድረግ መስማማታቸውን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስታውቀዋል፡፡ ፕሬዚዳንት  ትራምፕ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መረጃ፤ ሁለቱ ሀገራት አስቸኳይ የተኩስ አቁም ስምምነት…

ሩሲያ ስርዓት አልበኝነትን መዋጋቷን ትቀጥላለች – ቭላድሚር ፑቲን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሀገራቸው ስርዓት አልበኝነትን መዋጋቷን ትቀጥላለች ሲሉ ገለፁ፡፡ ሩሲያ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የናዚ ኃይል ወረራን በመመከት ያሸነፈችበት 80ኛ ዓመት የድል በዓል በመዲናዋ ሞስኮ በተለያዩ…

ሩሲያ የናዚ ኃይልን ያሸነፈችበት 80ኛ ዓመት የድል በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩሲያ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የናዚ ኃይል ወረራን በመመከት ያሸነፈችበት 80ኛ ዓመት የድል በዓል በመዲናዋ ሞስኮ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ይገኛል፡፡ የድል በዓሉ በሞስኮ አደባባዮች በተለያዩ ወታደራዊ ስነ ስርዓቶች እንዲሁም የጦርነቱ…

ኢትዮጵያ የፓኪስታንና አፍሪካ ሀገራት የንግድ ትስስር ለማጠናከር ያለመ ጉባዔ እንደምታስተናግድ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በፓኪስታንና አፍሪካ ሀገራት መካከል ያለውን የኢኮኖሚ አጋርነትና የንግድ ትስስር ለማጠናከር ያለመ ጉባዔ እንደምታስተናግድ ተገልጿል። 5ኛው የፓኪስታን - አፍሪካ ንግድ ጉባዔ ከመጪው ግንቦት 7 እስከ 9 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ…