ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ኢንዱስትሪ ልማትና የኃይል ሽግግር የላቀ ሚናዋን ትቀጥላለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ኢንዱስትሪ ልማትና የኃይል ሽግግር የጀመረችውን ስራ በማጠናከር የላቀ ሚና መጫወቷን ትቀጥላለች አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኬንያ ናይሮቢ በተካሄደው የአፍሪካ…