ጉባዔው ወደ ተግባር የተሸጋገርንበትን መንገድ ለሌሎች የምናሳይበት ነው – ዶ/ር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የሥርዓተ ምግብ ጉባዔው ከሌሎች ሀገሮች የምንማርበት እና እኛም ደግሞ ወደ ተግባር የተሸጋገርንበትን መንገድ ለሌሎች የምናሳይበት ትልቅ ፋይዳ ያለው ዝግጅት ነው አሉ።
ሚኒስትሯ ከፋና ሚድያ ኮርፖሬሽን ጋር…