Fana: At a Speed of Life!

የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አዲስ አሰራር ወደ ስራ ማስገባቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ለተገልጋዮች አዲስ አሰራርን ወደ ስራ ማስገባቱን አስታወቀ። በበይነ መረብ አማካኝነት የትምህርት መረጃ ማጣራት፣ የትምህርት ማስረጃ ለሌላ ተቋማት መላክ ፣ ድጋሚ የትምህርት ማስረጃ…

በአማራ ክልል የሚከበሩ በዓላትን ምክንያት በማድረግ አዳዲስና ተጨማሪ በረራዎች ተጀምረዋል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሚከበሩ በዓላትን ምክንያት በማድረግ ወደ ተለያዩ የክልሉ ከተሞች አዳዲስና ተጨማሪ በረራዎች መጀመራቸው ተገልጿል፡፡ የአማራ ክልል ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊ አቶ ጣሂር መሃመድ እንደገለጹት፥ በክልሉ በታኅሣስ ወር መጨረሻ ቀናት…

ብሔራዊ የማህበረሰብ አቀፍ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 3ኛው የማህበረሰብ አቀፍ የአካል ብቃት እንቅቃሴ በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ዛሬ ተካሂዷል። ''የአንድ ሰዓት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለሚሊዮኖች" በሚል መሪ ሀሳብ የተካሄደው የአካል ብቃት እንቅስቃሴ መርሃ ግብር ህብረተሰቡ ማህበራዊ…

በክልሉ በመኸር ወቅት የተገኘውን የስንዴ ልማት ውጤት በበጋ ለመድገም እየተሰራ ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመኸር ወቅት በስንዴ ሰብል ልማት የተገኘውን አበረታች ውጤት በበጋ ለመድገም በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ በርዕሰ መስተዳድሩ የተመራ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ልዑክ…

በጃፓን በአውሮፕላን አደጋ ምክንያት ከ100 በላይ በረራዎች ተሰረዙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓኗ ቶኪዮ ከተማ የተከሰተውን የአውሮፕላን አደጋ ተከትሎ ከ100 በላይ በረራዎች መሰረዛቸውን የጃፓን አየር መንገድ አስታወቀ፡፡ በሰሜናዊ ጃፓን ከምትገኘው ሳፖሮ ከተማ ወደ ቶኪዮ ከተማ እየበረረ የነበረው የመንገደኞች አውሮፕላን በቶኪዮ የመሬት…

በሚቀጥሉት ሰባት ቀናት የሚኖረው የአየር ሁኔታ ለድህረ ሰብል ስብሰባ አመቺ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት ሰባት ቀናት ውስጥ የሚኖረው የአየር ሁኔታ በአሁኑ ወቅት በመከናወን ላይ ለሚገኘው የድህረ ሰብል ስብሰባ እንቅስቃሴ አመቺ ሁኔታን እንደሚፈጥር ተገልጿል፡፡   በደቡብ አጋማሽና በመካከለኛው የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ የሚኖረው…

ኢትዮጵያ የባህር በር ተጠቃሚ መሆኗ ለቀጥተኛ የውጭ ኢንቨስትመንት ስበት የጎላ አስተዋጽኦ አለው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የባህር በር ተጠቃሚ መሆኗ ለቀጥተኛ የውጭ ኢንቨስትመንት ስበት የጎላ አስተዋጽኦ እንዳለው ምሁራን ገለጹ፡፡ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ሀብት ተመራማሪና መምህሩ ዱጋሳ ሙሉጌታ (ዶ/ር)÷ ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር…

የሀገር አቀፍ ሕግ አውጪዎች የጋራ የምክክር መድረክ በሐረር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር አቀፍ ሕግ አውጪዎች የጋራ የምክክር መድረክ በሐረር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎን ጨምሮ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር፣ የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ ቤት ፕሬዚዳንት…

በመዲናዋ ከበዓላት ጋር በተያያዘ የምርት አቅርቦት እጥረት እንዳይኖር እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለገና (ልደት) እና ጥምቀት በዓላት የኢንዱስትሪ እና የግብርና ምርቶች አቅርቦት እጥረት እንዳያጋጥም በልዩ ትኩረት የተቀናጀ ስራ እየተሠራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ሰውነት…

በአማራ ክልል 487 ቢሊየን ብር ላስመዘገቡ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል 487 ቢሊየን ብር ያስመዘገቡ 1 ሺህ 12 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸውን የክልሉ ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ ገለጸ። የቢሮው ሃላፊ አቶ እንድሪስ አብዱ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷ በክልሉ በተለያዩ…