Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያና የሶማሊላንድ ስምምነት ኢትዮጵያን ከብሪክስና ከአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ተጠቃሚ ያደርጋል – አቶ ገብረመስቀል ጫላ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና የሶማሊላንድ መግባቢያ ሠነድ ስምምነት ኢትዮጵያን ከብሪክስና ከአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ተጠቃሚ እንደሚያደርግ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ ገለጹ። አቶ ገብረመስቀል ጫላ÷ ኢትዮጵያን ጨምሮ ሌሎች አራት…

በሐረሪ ክልል መጽሐፍት ለትምህርት ቤቶች መሰራጨታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ጋር የተጣጣሙ መጽሐፍት በሐረሪ ክልል ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች ማሰራጨት መቻሉን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለጸ። የታተሙ የመማሪያ መጽሐፍት ተማሪዎች በአግባቡና በጥንቃቄ ሊይዙ እንደሚገባ በቢሮው የስርዓተ ትምህርት እቅድና…

በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ነባርና አዲስ ተማሪዎችን እየጠሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲተዎች የነባርና አዲስ ተማሪዎችን የመመዝገቢያ ጊዜ እያሳወቁ ነው፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር በአማራ ክልል የሚገኙ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ከጥር 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ሁለት ሳምንታት የመማር ማስተማር ሥራ…

የጤና ሚኒስቴር የእናቶችና ጨቅላ ሕጻናት ሞት ቅነሳ ላይ ስኬትማ ሥራ መከናወኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የእናቶችን እና የጨቅላ ሕጻናትን ሞት በመቀነስ ረገድ ባከናወነቻቸው በርካታ ሥራዎች ስኬት ማስመዝገቧን ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ለአብነትም ከሶስት አስርት ዓመታት በፊት በሕይወት ከሚወለዱ 100 ሺህ ጨቅላ ሕጻናት መካከል 1 ሺህ…

የሁቤይ ግዛት ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ተሰማርተው የስራ እድል በመፍጠር ሚና እየተጫወቱ ነው – አምባሳደር ተፈራ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሁቤይ ግዛት ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ተሰማርተው የስራ እድል በመፍጠር ሚና እየተጫወቱ ነው ሲሉ በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው ተናገሩ፡፡ አምባሳደሩ በግዛቷ “ጎ ግለባል” በሚል በተዘጋጀው የትብብር ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር…

በሊቢያ ደርና የደረሰውን የጎርፍ አደጋ መከላከል ይቻል ነበር ሲሉ ባለሙያዎች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው መስከረም ወር በሊቢያ ደርና ከተማ በጎርፍ አደጋ የፈረሱት ግድቦች ደካማ እንደነበሩ የዳኝነት ምርመራ ውጤት አመላከተ።   የሊቢያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አል-ሲዲቅ አል-ሱር በትናንትናው ዕለት እንደተናገሩት፤ በግድቡ ግምገማ…

ሃማስ ከሰሜን ጋዛ መወገዱን እስራኤል አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃማስ ከሰሜን ጋዛ መወገዱን የእስራኤል መከላካያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የእስራኤል ጦር ቃል አቀባይ ሪር አድሚራል ዳንኤል ሃጋሪ እንዳሉት÷ በጋዛ ሰርጥ በሚገኙ የሃማስ ይዞታዎች ላይ የሚወሰደው መጠነ ሰፊ ወታደራዊ እርምጃ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡፡…

ዓባይ ቴሌቪዥን የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ተሰጠው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ዓባይ ቴሌቪዝን የኅብረተሰቡን መልካም ባህል እና ዕሴት የሚጥሱ ሐሳብ ያለበት ፕሮግራም አስተላልፏል በሚል የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠቱን አስታወቀ፡፡ ባለሥልጣኑ ለቴሌቪዥን ጣቢያው በጻፈው የመጨረሻ…

የመዲናዋ ሆቴሎች ለ2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን አስፈላጊውን ዝግጅት አድርገው እንግዶችን እየተቀበሉ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሆቴሎች በውጭ የሚኖሩ 2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያንን ተቀብለው ለማስተናገድ አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቅቀው እንግዶችን መቀበል እንደጀመሩ የአዲስ አበባ ሆቴል ባለቤቶች ማህበር አስታውቋል፡፡ የማህበሩ ፕሬዚዳንት ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን ለፋና…

ሼህ አብዱ ያሲንን በመግደል የተጠረጠረው መሃመድ ሽኩር አበባውን ያየ ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሼህ አብዱ ያሲንን በመግደል የተጠረጠረው መሃመድ ሽኩር አበባውን ያየ ማንኛውም ግለሰብ ጥቆማ እንዲሰጥ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥሪ አቀረበ፡፡ በአስኮ አዲስ ሰፈር የጁሙዓ ኸጢብና የኪታብ አቅሪ የነበሩት ሸይኽ አብዱ ያሲን ከዒሻን ሰላት ሲመለሱ…