የኢትዮጵያና የሶማሊላንድ ስምምነት ኢትዮጵያን ከብሪክስና ከአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ተጠቃሚ ያደርጋል – አቶ ገብረመስቀል ጫላ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና የሶማሊላንድ መግባቢያ ሠነድ ስምምነት ኢትዮጵያን ከብሪክስና ከአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ተጠቃሚ እንደሚያደርግ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ ገለጹ።
አቶ ገብረመስቀል ጫላ÷ ኢትዮጵያን ጨምሮ ሌሎች አራት…