በኢትዮጵያ ያለውን የግብርና አቅም ለማጎልበት እንሠራለን- የአፍሪካ የሥጋት አሥተዳደር ግሩፕ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ያለውን የግብርና አቅም ለማጎልበት እንደሚሠራ የአፍሪካ የሥጋት አሥተዳደር ግሩፕ አስታወቀ፡፡
የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ረዳት ዋና ፀሐፊና የአፍሪካ የሥጋት አሥተዳደር ግሩፕ ዋና ዳይሬክተር…