Fana: At a Speed of Life!

የአክሱም ሃውልትና የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን ለመጠገን ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአክሱም ሃውልትና የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን ታሪካዊ ይዘታቸው ተጠብቆ ለመጠገን የቅድመ ዝግጅት ስራ እየተካሄደ መሆኑን የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ። በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል የተፈጠረውን ሰላም በመጠቀም ቅርሶች ያሉበትን…

የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ለስድስት ክልሎች 11 ተሽከርካሪዎችን አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከፊንላንድ መንግሥት ባገኘው ድጋፍ 11 ተሽከርካሪዎችን ለስድስት ክልሎች በድጋፍ አበረከተ። ተሽከርካሪዎቹ ለአማራ፣ ለኦሮሚያ፣ ለሲዳማ፣ ለደቡብ ምዕራብ፣ ለቤንሻንጉል ጉሙዝ፣ ለደቡብ ኢትዮጵያ ክልልና ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ…

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎችን በውድድር እንደሚቀበል ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከ2016 የትምህርት ዘመን ጀምሮ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎችን በውድድር እንደሚቀበል አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ መሰረት የመጀመሪያው የመንግስት ራስ ገዝ አስተዳደር ዩኒቨርሲቲ መሆኑ…

የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ መካከለኛ ጊዜ አፈጻጸም ግምገማ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ መካከለኛ ጊዜ አፈጻጸም ግምገማ ማጠናቀቂያ ላይ አቅጣጫዎችን አስቀመጡ፡፡ የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ መካከለኛ ጊዜ አፈጻጸም ግምገማ በትናንትናው ዕለት መጀመሩ ይታወሳል፡፡…

ለ9 ሚሊየን ዜጎች አዳዲስ የስራ ዕድሎችን ለመፍጠር ታቅዷል – ፍጹም አሠፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ2016 እስከ 2018 በሚተገበረው ሁለተኛው ምዕራፍ የመካከለኛ ጊዜ ዕቅድ ለ9 ሚሊየን ዜጎች አዳዲስ የስራ ዕድሎችን ለመፍጠር መታቀዱን የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሠፋ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ በዕቅድ ዘመኑ በመጀመሪያው ምዕራፍ ዝቅተኛ አፈጻጸም…

ፕሬዚዳንት ሺ በ15ኛው ብሪክስ የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ደቡብ አፍሪካ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂን ፒንግ በ15ኛው ብሪክስ የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ደቡብ አፍሪካ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ጆሃንስ በርግ ሲደርሱ÷ በደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳና ሌሎች የሀገሪቱ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች አቀባበል…

ቻይና ከአፍሪካ ሀገራት ጋር በትብብር ለመስራት ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 16/2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከአፍሪካ ሀገራት ጋር በተለያዩ ዘርፎች ያላትን ትብብር አጠናክራ ለመቀጠል ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች፡፡ በአፍሪካ ህብረት የቻይና ሚሲዮን ኃላፊ አምባሳደር ሁ ቻንግቹን ስለሀገራቸው ወቅታዊ ምጣኔ ሀብት፣ የቻይና-አፍሪካ ትብብር እና ተያያዥ ጉዳዮች…

አቶ እንዳለው መኮንን ከዩናይትድ ኪንግደም ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 16፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ እንዳለው መኮንን ከዩናይትድ ኪንግደም ልዑካን ቡድን አባላት ጋር ተወያይዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ዩናይትድ ኪንግደም ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የምታደርገውን ጥረት እና ብሔራዊ የጥራት መሰረተ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው – ቢሮው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ሃላፊ አቶ ዓለም ደበሎ እንደገለጹት ÷በክልሉ ተላላፊ እና የማይተላለፉ በሽታዎችን ስርጭት ለመግታት የተለየዩ…

የአፍሪካ ህብረት ኒጀርን ከአባልነት ተሳትፎ አገደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት በፈረንጆቹ ሐምሌ 26 ቀን 2023 የተካሄደውን መፈንቅለ መንግስት ተከትሎ ኒጀርን ከሁሉም እንቅስቃሴዎቹ እንዳትሳተፍ ማገዱን አስታወቀ፡፡ ህብረቱ ዛሬ በሰጠው መግለጫ÷ የመፈንቅለ መንግስቱ መሪዎች በምርጫ ስልጣን የያዙትን…