Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አ.ማ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ ስርዓት ኮሚቴ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ባስተላለፈው ውሳኔ መሰረት በሲዳማ ቡና፣ መቻል እና ሀዋሳ ከተማ ክለቦች ላይ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል። ሶስቱ ክለቦች በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ…

የአረንጓዴ አሻራ የአፈር ለምነትን ለመጠበቅና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ጉልህ ሚና አለው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የአፈር ለምነትን ለመጠበቅና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ያስችላል አለ የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት፡፡ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር) እንዳሉት÷ በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር…

ኢትዮጵያና የዓለም ባንክ የ1 ቢሊየን ዶላር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የ1 ቢሊየን ዶላር የፋይናንስ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የድጋፍ ስምምነቱ የኢትዮጵያን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እና አካታች የኢኮኖሚ እድገትን ለማገዝ እንደሚውል ተመላክቷል፡፡ ስምምነቱን የገንዘብ…

በጋምቤላ ክልል 3 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ላስመዘገቡ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል ባለፉት 11 ወራት 3 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ፡፡ የክልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሎው ኡቡፕ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የክልሉን የኢንቨስትመንት…

5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር ነገ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በየሳምንቱ ቅዳሜ ከአስገራሚ ተወዳዳሪዎች ብቃት ጋር የቀጠለው ደማቁ 5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ የድምጻውያን ውድድር ነገም ቀጥሎ ይካሄዳል። በውድድሩ የምድብ ሁለት ተወዳዳሪዎች እዮቤል ጸጋዬ፣ ካሳሁን ዘውዱ፣ ብሩክ ሰለሞን፣ ናሆም…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 48ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ዝርዝር እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የኢትዮጵያ…

በክልሉ ከዘንድሮው የበልግ እርሻ ከ13 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከዘንድሮው የበልግ እርሻ ከ13 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ይጠበቃል። ከተለያዩ መገናኛ ብዙኃን የተውጣጡ የሚዲያ ባለሙያዎች በክልሉ የተሰሩ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ይገኛል። የክልሉ መንግስት…

በምዕራብ አርሲ ዞን በ99 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ ንፁህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን ነጌሌ አርሲ ወረዳ በ99 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ ንፁህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። የክልሉ ስራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ ኤባ ገርባ በዚሁ ወቅት÷ የሚመረቁ ፕሮጀክቶች የማህበረሰቡን…

በሕገወጥ የነዳጅ ግብይት በተሰማሩ 562 ነዳጅ ማደያዎች ላይ ርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕገወጥ የነዳጅ ግብይት በመሰማራት በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ችግር በፈጠሩ 562 የነዳጅ ማደያዎች ላይ አስተዳደራዊና ህጋዊ ርምጃ ተወስዷል። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በአዲስ አበባ ከተማ ከሚገኙ የነዳጅ ማደያዎች፣ የነዳጅ አጓጓዦች እና…

ፌደራል ፖሊስ ከኢንተርፖል ጋር ያለውን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ቁርጠኛ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከኢንተርፖል ጋር ያለውን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ቁርጠኛ ነው አሉ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል። ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረ ሚካኤል ከዓለም አቀፉ ፖሊስ ድርጅት (ኢንተርፖል) ፕሬዚዳንት ሜጀር ጀነራል…