Fana: At a Speed of Life!

ቤተክርስቲያኗ ከምክክር ኮሚሽን ጎን በመሆን ድጋፏን አጠናክራ ትቀጥላለች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጎን በመሆን ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል አረጋገጠች። የኮሚሽኑ ቃል አቀባይ አቶ ጥበቡ ታደሰ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በዛሬው…

በክልሉ በቀጣይ በጀት ዓመት ከ18 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ለመሰብሰብ ይሰራል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በ2018 በጀት ዓመት ገቢውን 80 በመቶ በማሳደግ ከ18 ቢሊየን ብር በላይ ለመሰብሰብ ታቅዷል አሉ ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)። የክልሉ ገቢዎች ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የደረጃ 'ሐ'፣ 'ለ'…

የስፖርቱን ከዋክብት ያስደነገጠው የዲያጎ ዦታ ድንገተኛ ህልፈት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሊቨርፑል የፊት መስመር ተጨዋች ዲያጎ ዦታ እና በወንድሙ ድንገተኛ ህልፈት በርካታ የስፖርቱ ከዋከብቶችና የዓለም የስፖርት ቤተሰቦች ሀዘናቸውን እየገለጹ ይገኛሉ፡፡ የብሔራዊ ቡድን አጋሩ ክርስቲያኖ ሮናልዶ፥ በተጫዋቹ ህልፈት የተሰማውን ሀዘን…

በክልሉ በመኸር እርሻ 849 ሺህ 833 ሔክታር መሬት ይለማል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በመኸር እርሻ 849 ሺህ 833 ሔክታር መሬት በዘር ለመሸፈን ታቅዶ እየተሰራ ነው። የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የእርሻ ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አድማሱ አወቀ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በምርት ዘመኑ ከመኸር አዝመራ…

የቤት ልማትና ቱሪዝም ላይ ትኩረት ያደረገ የመንግሥትና የግል አጋርነት ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤት ልማትና ቱሪዝም ላይ ትኩረት ያደረገ ሰባት ፕሮጀክቶችን ያቀፈ የመንግሥትና የግል አጋርነት ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስቴር ከኦቪድ ግሩፕ፣ ከአይ ሲ ኢ ቤት ልማትና ኮንስትራክሽን፣ ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን፣…

በዞኑ በበልግ እርሻ በዘር ከተሸፈነው መሬት 8 ነጥብ 7 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን በበልግ እርሻ በዘር ከተሸፈነው 368 ሺህ ሄክታር መሬት 8 ነጥብ 7 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ይጠበቃል አለ የዞኑ ግብርና ጽህፈት ቤት። የኦሮሚያ ክልልርዕሰ መስተዳደር ሽመልስ አብዲሳ እና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ…

ለሕብረተሰብ ጥቅም በሚሰሩ የልማት ስራዎች ሁሉም ትብብር ሊያደርግ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሕብረተሰብ ጥቅም በሚሰሩ የልማት ስራዎች ሁሉም ትብብር ሊያደርግ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በዛሬው ዕለት በተካሄደው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 42ኛ መደበኛ ስብሰባ ተገኝተው በሰጡት…

የ2018 የፌዴራል መንግሥት በጀት 1 ነጥብ 93 ትሪሊየን ብር ሆኖ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ጉባዔውን አካሂዷል፡፡ ምክር ቤቱ በስብሰባው የ2018 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀትን ተወያይቶ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል፡፡ በዚህም የፌዴራል መንግሥት የ2018 በጀት ዓመት…

ኢትዮጵያ ሉዓላዊ ሀገር ናት የባሕር በር ተጠቃሚ ካልሆነች ግን ሀገር መሆን አትችልም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

ኢትዮጵያ ሉዓላዊ ሀገር ናት የባሕር በር ተጠቃሚ ካልሆነች ግን ሀገር መሆን አትችልም - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ሉዓላዊ ሀገር ናት የባሕር በር ተጠቃሚ ካልሆነች ግን ሀገር መሆን አትችልም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

ከጎረቤት ሀገራት ጋር በሰላም መኖር እንፈልጋለን፤ ካልሆነ ግን ራሳችን እንከላከላለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከጎረቤት ሀገራት ጋር በሰላም መኖር እንፈልጋለን፤ ካልሆነ ግን ራሳችን እንከላከላለን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመንግስትን የ2017 የዕቅድ አፈጻጸም አስመልክቶ ከም/ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽና…