Fana: At a Speed of Life!

የአካባቢ ብክለትን ለመከላከል ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአካባቢ ብክለትን ለመከላከል ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ ይገባል አሉ የኢፌዲሪ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሌሊሴ ነሜ፡፡ "ጽዱ ኢትዮጵያን ባህል ማድረግ" በሚል መሪ ሃሳብ ሁለተኛው ዙር አስተዳደር አቀፍ የአካባቢ ብክለት መከላከል ንቅናቄ…

ወራቤ ዩኒቨርሲቲ 1 ሺህ 561 ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ወራቤ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ፣ ሳምንታዊ እና የማታ መርሐ ግብሮች በድህረ ምረቃ ፕሮግራም ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 561 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል። በመርሐ ግብሩ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ቶፊቅ ጀማል (ዶ/ር) አሁን ላይ የወራቤ ዩኒቨርሲቲ…

ጅማ እና አርሲ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን እያስመረቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጅማ እና አርሲ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች እያስመረቁ ይገኛሉ፡፡ አርሲ ዩኒቨርሲቲ 1 ሺህ 201 ተማሪዎችን በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ እያስመረቀ ሲሆን÷ በምረቃ ሥነሥርዓቱ ላይ የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ…

የአካል ጉዳት ያላስቆመው የስኬት መንገድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ወጣት አብዱሰላም መሐመዳሚን የአጋሮ ከተማ ነዋሪ ነው፡፡ በ2005 ዓ.ም ከጅማ ዩኒቨርሲቲ በሳይኮሎጂ ትምህርት ዘርፍ በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቋል። ከተመረቀ በኋላ ባጋጠመው የነርቭ ህመም ድንገት ሁለቱም እግሮቹ መራመድ ተሳናቸው። ያጋጠመው የአካል…

ሊቨርፑል ፍሎሪያን ቪርትስን ከባየር ሊቨርኩሰን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሊቨርፑል ጀርመናዊውን የአጥቂ አማካይ ፍሎሪያን ቪርትስ የክለቡ የዝውውር ክብረ ወሰን በሆነ ዋጋ ከባየር ሊቨርኩሰን ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል። ሊቨርፑል ለተጫዋቹ ዝውውር 100 ሚሊየን ፓውንድ እና ተጨማሪ 16 ሚሊየን ፓውንድ የሚከፍል ሲሆን፥…

የእስራኤል እና ኢራን ግጭት መፍትሄ አለው – ፕሬዚዳንት ፑቲን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የእስራኤል እና ኢራን ግጭት በእርግጠኝነት መፍትሄ ይገኝለታል አሉ፡፡ አንድ ሳምንት ያስቆጠረውን የእስራኤል እና ኢራን ግጭት ለማስቆም ሩሲያ ከሀገራቱ ጋር ንግግር እያደረገች መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ…

ኢትዮጵያ ለፓን አፍሪካኒዝም መጠናከር የመሪነት ሚናዋን እየተወጣች ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ሀገር በቀል እሳቤዎችን በማፍለቅ ለፓን አፍሪካኒዝም መጠናከር የመሪነት ሚናዋን እየተወጣች ነው አሉ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ ቤልጅጌ (ዶ/ር)። የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትሩ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት…

ሰላምን ከማረጋገጥ ጎን ለጎን የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማጎልበት የአመራሩ ሚና ሊጠናከር ይገባል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ሰላምን ከማረጋገጥ ጎን ለጎን የህዝቡን ተጠቃሚነት ሊያረጋግጡ የሚችሉ ሁሉን አቀፍ የልማት ስራዎችን ለማከናወን የአመራሩ ሚና ሊጠናከር ይገባል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ። "አርቆ ማየት አልቆ መስራት" በሚል መሪ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እያደገ የመጣው የወተት ምርት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እየተከናወነ ባለው የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር የወተት ምርታማነት እያደገ መጥቷል። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኡስማን ሱሩር እንደገለጹት፤ በሌማት…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከአዘርባጃን ልዑካን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከአዘርባጃን የፐብሊክ ሰርቪስ እና ማኅበራዊ ፈጠራ ተቋም ሊቀ መንበር ኦልቪ ሜዲዬቭ እና ከአዘርባጃን አምባሳደር ሩስላን ናሲቦቭ ጋር በጋራ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን…