በሶማሌ ክልል ያለውን መነቃቃት የሚገልጽ የሥራ እድገት ተመልክተናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሶማሌ ክልል ባደረግነው ጉብኝት የተመለከትነው የሥራ እድገት በጂግጂጋና በመላው ክልሉ ያለውን መነቃቃት የሚገልጽ ነው አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ዛሬ…