ዓለምአቀፋዊ ዜና ፕሬዚዳንት ትራምፕ የሁቲ አማጺያን በሽብርተኝነት እንዲፈረጁ ትዕዛዝ ሰጡ Mikias Ayele Jan 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በየመን የሚገኙት የሁቲ አማጺያን በድጋሚ በሽብርተኝነት እንዲፈረጁ ትዕዛዝ ሰጥተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በሰሜናዊ የመን የሚንቀሳቀሱት የሁቲ አማጺያን በውጭ የሽብር ቡድን መዝገብ ውስጥ እንዲካተቱ በሚያዘው ረቂቅ…
የሀገር ውስጥ ዜና በእሳት እና በመኪና አደጋ የ13 ሰዎች ህይወት አለፈ Feven Bishaw Jan 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደብረ ብርሀን ከተማ በደረሰ የእሳት እንዲሁም በሐረር ከተማ እና በስልጤ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ በአጠቃላይ የ13 ሰዎች ህይወት አለፈ። በስልጤ ዞን ሁልባራግ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ8 ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን፤…
የሀገር ውስጥ ዜና በክልሉ ለምርታማነት ማነቆ የሆኑ ችግሮችን ለመፍታት እየተሰራ ነው ተባለ amele Demisew Jan 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት 22ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው፡፡ መስተዳድር ምክር ቤቱ በመደበኛ ስብሰባው የክልሉ መንግስት የ2017በጀት ዓመት እቅድ ክንውን አፈጻጸም ላይ በስፋት እንደሚመክር ተመላክቷል። በተጨማሪም…
የሀገር ውስጥ ዜና ለኢንዱስትሪዎች 369 ነጥብ 1 ሚሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ቀረበ yeshambel Mihert Jan 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በግማሽ ዓመቱ ለአምራች ኢንዱስትሪዎች 369 ሚሊየን 110 ሺህ ዶላር የውጭ ምንዛሪ መቅረቡን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 16ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ሲሆን÷በዚህም የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሲቪል ምዝገባና ስታትስቲክስ መረጃን በመላ ሀገሪቱ ወጥ ለማድረግ ዝግጅት እየተደረገ ነው Meseret Awoke Jan 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲቪል ምዝገባና ስታትስቲክስ መረጃን በመላ ሀገሪቱ ወጥ ለማድረግ የቴክኖሎጂ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢሚግሬሽን እና ዜግነት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት ገልፀዋል። በዋና ዳይሬክተሯ የተመራ የተቋሙ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ልዑክ በታይላንድ…
የሀገር ውስጥ ዜና ምክር ቤቱ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 16ኛ መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ጀመረ yeshambel Mihert Jan 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 16ኛ መደበኛ ስብሰባውን ማካሄድ ጀመረ። ምክር ቤቱ በዛሬው ውሎ የህዝብ ዕምባ ጠባቂ ተቋም እጩ ዋና ዕምባ ጠባቂ፣ ምክትል ዕምባ ጠባቂ እና የዘርፍ እምባ ጠባቂ ሹመቶችን መርምሮ እንደሚያፀድቅ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ ከ800 ሺህ በላይ ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት እያገኙ ነው Melaku Gedif Jan 23, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከ800 ሺህ በላይ ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት እያገኙ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ምገባ ኤጀንሲ አስታውቋል። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሽታዬ መሃመድ እንደገለጹት÷ የምገባ አገልግሎቱ ተማሪዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና የተለያዩ ሀገራት ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅትን እንድትቀላቀል እንደግፋለን አሉ ዮሐንስ ደርበው Jan 22, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጃፓን፣ ሩሲያ እና ብሪታኒያ ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅትን ለመቀላቀል እያደረገች ያለውን እንቅስቃሴ እንደሚደግፉ አስታወቁ። በጄኔቫና ኦስትሪያ የተባበሩት መንግሥታትና ዓለም አቀፍ ተቋማት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ፀጋአብ ክበበው÷…
የሀገር ውስጥ ዜና በአገልግሎትና አስተዳደር የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት የተጀመሩ ሥራዎች አበረታች መሆናቸው ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Jan 22, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር የሚታዩ ችግሮችን በመሰረታዊነት ለመፍታት የተጀመሩ የሪፎርም ትግበራና የዝግጅት ሥራዎች አበረታች መሆናቸውን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም አመራር…
ስፓርት ዎከር ወደ ኤሲሚላን … ዮሐንስ ደርበው Jan 22, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው የማንቼስተር ሲቲ የክንፍ ተከላካይ ካይል ዎከር በውሰት ውል ወደ ጣሊያኑ ክለብ ኤሲ ሚላን ለመዘዋወር ከስምምነት መድረሱ ተሰምቷል፡፡ በውሉ መሰረት ኤሲሚላን የ34 ዓመቱን ተጫዋች በቋሚነት የማስፈርም መብት ማግኘቱ ተነግሯል፡፡…