Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ 72 ቢሊየን ብር ብድር ተሰራጨ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ለኢንዱስትሪዎች 72 ቢሊየን ብር ብድር ተሰራጭቷል አለ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፡፡ በሚኒስቴሩ የኢንዱስትሪ መሰረተ ልማትና ግብዓት ዘርፍ አማካሪ አቶ ዳንኤል ኦላኒ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የኢትዮጵያ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 8 ሺህ 282 ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ይወስዳሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 8 ሺህ 282 ተማሪዎች ዘንድሮ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ለመውሰድ የሚያስችላቸውን ዝግጅት እያደረጉ ነው፡፡ የክልሉ ትምህርት ቢሮ የሥርዓተ ትምህርት ትግበራ ዳይሬክተር ሸምሰዲን መሐመድ እንዳሉት፤…

የጤና ባለሙያዎች የሚያነሷቸውን ጥያቄዎች በሒደት ለመፍታት በትኩረት ይሰራል – አብዱ ሁሴን (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የጤና ባለሙያዎች የውይይት መድረክ ''የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት'' በሚል መሪ ሃሳብ በባሕር ዳር እየተካሄደ ነው፡፡ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷ በክልሉ የጤና…

ትምህርት ላይ የገጠመውን ሥብራት ማስተካከል ይገባል- አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ትውልድን በሚቀርጹ እና ማኅበረሰብን በሚያገለግሉ መምህራን ላይ ጥቃት ሊፈጽምባቸው አይገባም አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፡፡ ''ትውልድ በመምህር ይቀረጻል፤ ሀገር በትምህርት ይበለጽጋል'' በሚል መሪ ሐሳብ ክልላዊ የመምህራን…

በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ በባሕር ዳር ከተማ ውይይት እያደረጉ ነው። ፓርቲዎቹ  ውይይት እያደረጉ ያሉት፤ በሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳይ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተግባር እና ኃላፊነትን በተመለከተ እንዲሁም…

የመንግሥትና ሕዝብ ሀብትን ለታለመለት ዓላማ ለማዋል መሥራት ይገባል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥትና ሕዝብ ሀብት ከብልሹ አሠራር ተጠብቆ ለታለመለት ዓላማ እንዲውል መሥራት ያስፈልጋል አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈጉባዔ ሎሚ በዶ። 23ኛው የፌዴራል፣ የክልልና የፌዴራል ከተማ አሥተዳደሮች ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤቶች…

ሐዋሳ ከተማ ስሑል ሽረን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ33ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሐዋሳ ከተማ ስሑል ሽረን 5 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ በጨዋታው ለሐዋሳ ከተማ አሊ ሱሌማን አራት ግቦችን ሲያስቆጥር ቀሪዋን አንድ ጎል ተባረክ ሄፋሞ ከመረብ አሳርፏል፡፡ የሐዋሳ ከተማው…

በ951 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የመጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ በደገሃቡር ከተማ በ951 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባውን የንፁህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ የክልሉ መንግሥት የሕዝቡን…

የከተሞች ልማታዊ የሴፍቲኔት ሥራ ፕሮጀክት ዐውደ ጥናት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔት እና የሥራ ፕሮጀክት የልምድ ልውውጥና የዐውደ ጥናት መድረክ በኮምቦልቻ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ መድረኩ እየተካሄደ የሚገኘው፤ “ተጠቃሚዎቻችንን ከተረጂነት ወደ ምርታማነት በማሸጋገር የሀገራችንን ብልጽግና ዕውን…

የንግዱ ማኅበረሰብ ለሀገራዊ ብልጽግና የሚያደርገውን ተሳትፎ ማጠናከር አለበት – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) የንግዱ ማኅበረሰብ ለሀገራዊ ብልጽግና መረጋገጥ የሚያደርጉትን ተሳትፎ አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል አሉ፡፡ የፌደራል የንግዱ ማኅበረሰብ አካላት ሀገራዊ የምክክር መድረክ "ለሁለንተናዊ…