በሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ የውጭ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ የጎላ ድርሻ እንዳለው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ለውጭ ኢንቨስትመንት ባንኮች እና ኢንቨስተሮች ክፍት መደረጉ የውጭ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ድርሻው የጎላ መሆኑን የተቋሙ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጥላሁን እስማኤል (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ሙዓለ ንዋይ…