አቶ አሕመድ ሺዴ ከእስያ መሰረተ ልማት እና ኢንቨስትመንት ባንክ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከቻይና ጉብኝታቸው ጎን ለጎን ከእስያ መሰረተ ልማት እና ኢንቨስትመንት ባንክ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያዩ፡፡
በዚሁ ወቅትም በኢትዮጵያ ምቹ የኢንቨስትመንት ሁኔታ መኖሩን ሚኒስትሩ አስረድተዋል፡፡
በመንግሥት…