Fana: At a Speed of Life!

አቶ አሕመድ ሺዴ ከእስያ መሰረተ ልማት እና ኢንቨስትመንት ባንክ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከቻይና ጉብኝታቸው ጎን ለጎን ከእስያ መሰረተ ልማት እና ኢንቨስትመንት ባንክ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ተወያዩ፡፡ በዚሁ ወቅትም በኢትዮጵያ ምቹ የኢንቨስትመንት ሁኔታ መኖሩን ሚኒስትሩ አስረድተዋል፡፡ በመንግሥት…

203 የዐይን ብሌን ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በያዝነው የበጀት ዓመት መጀመሪያ አጋማሽ 203 የዐይን ብሌን መሰብሰቡን የኢትዮጵያ ደም እና ኅብረ-ኅዋስ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በቅርቡ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የዐይን ባንክ ለመክፈት የሚያስችል ዝግጅት መጠናቀቁን…

ከሕዳሴ ግድብ 1 ሺህ 950 ቶን የዓሣ ምርት ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሰው ሠራሽ ሐይቅ 1 ሺህ 950 ቶን የዓሣ ምርት መገኘቱን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል። በቢሮው የእንስሳትና ዓሣ ሃብት ልማት ዳይሬክተር አቶ ሃይሉ ይርጋ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ ባለፉት 6…

ከ100 ሚሊየን ብር በሚልቅ ወጪ የቅርስ ጥገናና ጥበቃ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በያዝነው የበጀት ዓመት ከ100 ሚሊየን ብር በሚልቅ ወጪ ላይ የ20 ቅርሶች ጥገናና እንክብካቤ ሥራ ለማከናወን ታቅዶ የተግባር ሥራዎች እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ከእነዚህ ቅርሶች መካከል እጅግ የተከበሩ የዓለም…

ሕብረቱ የአህጉሪቱን ተሰሚነት ለማሳደግ የፋይናንስ አቅሙን ማጠናከር አለበት ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ሕብረት የአህጉሪቱን ተሰሚነት ለማሳደግ የፋይናንስ አቅሙን ማጠናከር ይጠበቅበታል ሲሉ የዘርፉ ባለሙያዎች ገለጹ፡፡ የአባል ሀገራቱ ብቁ የፋይናንስ ምንጭ አለመሆን ለሕብረቱ ሉዓላዊነት መጣስ ምክንያት እየሆነ መምጣቱን ምሁራኑ አመላክተዋል፡፡…

አንድ ሩጫ ሁለት ክብረ በዓላት – ዘላቂ ክብር የ5ኪሎ ሜትር ሩጫ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አንድ ሩጫ ሁለት ክብረ በዓላት - ዘላቂ ክብር በሚል የ5 ኪሎ ሜትር ሩጫ በጎንደር ከተማ ተካሂዷል። ሩጫው የተካሄደው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 70ኛ ዓመትና የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 100ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት…

በለውጡ ዓመታት በመሰረተ ልማት አቅርቦት ስኬታማ ሥራዎች ተከናውነዋል – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በለውጡ ዓመታት በመሰረተ ልማት አቅርቦት ዘርፍ ስኬታማ ሥራዎች መከናወናቸውን የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ገለጹ። ከፓርቲው የመጀመሪያ ጉባኤ በኋላ በመሰረተ ልማት ዘርፍ በተቀመጡ…

የኢትዮጵያ መንግስት በቱርክ ቦሉ ግዛት በእሳት አደጋ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በቱርክ ቦሉ ግዛት በተከሰተ የእሳት አደጋ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጿል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው የሀዘን መግለጫ በአደጋው ህይወታቸውን ስላጡት ዜጎች የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጾ፤…

አየር ኃይሉን ከአፍሪካ ቀዳሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው – ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አየር ኃይሉን ከአፍሪካ አየር ኃይሎች ቀዳሚ ለማድረግ በከፍተኛ ንቅናቄ እየተሰራ መሆኑን የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ፡፡ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ በመከላከያ አዛዥነት እና ስታፍ ኮሌጅ…

በአፋር ክልል በ783 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ሎጊያና ሚሌ ከተሞች በ783 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡና ከ160 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ሁለት የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት በቅተዋል። ፕሮጀክቶቹ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ…