Fana: At a Speed of Life!

ጥምቀትና ባሮ ወንዝ ምንና ምን ናቸው?

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት በዓል በድምቀት ከሚከበርባቸው ከተሞች መካከል አንዷ ጋምቤላ ከተማ ናት፡፡ በባሮ ወንዝ ላይ የሚከበረው የጥምቀት በዓል በጋምቤላና አካባቢው በሚገኙ የክርስትና ሐይማኖት ተከታዮች ዘንድ በናፍቆት የሚጠበቅ ልዩ ድባብ ያለው ትልቅ ሐይማኖታዊ…

አቶ አደም ፋራህ “ጋዲሳ ኦዳ” የአንድ ማዕከል አገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በአዳማ ከተማ የሚገኘውን "ጋዲሳ ኦዳ" የአንድ ማዕከል አገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓትን ጎበኙ፡፡ ማዕከሉ…

325 ሺህ ሊትር ነዳጅ በቁጥጥር ስር ውሏል – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በህገ-ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ 325 ሺህ ሊትር ነዳጅ በቁጥጥር ስር መዋሉን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ “በጥራት ወደ ተሳለጠ የንግድ ስርዓት” በሚል መሪ ሀሳብ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና…

የሺህ ጋብቻ የፊታችን እሁድ ይከናወናል

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2017 የሺህ ጋብቻ "ቤተሰብን መመስረት ሀገርን መገንባት ነው"በሚል መሪ ሃሳብ የፊታችን እሁድ እንደሚከናወን ተገለጸ። የዘንድሮው የሺህ ጋብቻ ከኢትዮጵያ አልፎ ከ43 የአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ ጥንዶች ለመሳተፍ መመዝገባቸው…

ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ከባቢን ለመፍጠር ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ከባቢን ለመፍጠር ቁርጠኛ መሆኗን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታውቋል። 69ኛው የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ሀገራት የአየር ንብረት ትንበያ ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ…

ዓለም ትሪሊየነሮችን በማፍራት መንገድ ላይ …

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም በ10 ዓመት ውስጥ ትሪሊየነሮችን ልታፈራ መንገድ ላይ መሆኗን ኦክስፋም በሪፖርቱ አስታውቋል፡፡ የዓለም ቱጃሮች የሃብታቸው መጠን በፍጥነት እያደገ ሲሆን፤ ከእነዚህ መካከል አንዱ የሆነው የቴስላ እና ስፔስኤክስ ባለቤት ኤለን መስክ በአሁኑ…

ቢትኮይን በታሪኩ ከፍተኛ ጭማሪ አሳየ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)ቢትኮይን የተባለው ክሪፕቶከረንሲ በታሪኩ ከ109 ሺህ ዶላር በላይ በመድረስ ከፍተኛ ዋጋ ማስመዝገቡ ተገለጸ። እንደ ቢትኮይን ያሉ ያልተማከሉ የዲጂታል ገንዘብ አማራጭን የሚደግፉት ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዛሬ በዓለ ሲመታቸውን…

በሕገ-ወጥ ድርጊት በሚሳተፉ አካላት ላይ የሚወሰደው ርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል – አገልግሎቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕገ-ወጥ ድርጊት በሚሳተፉ አካላት ላይ የሚወሰደው ርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ በሰጠው መግለጫ÷ የፋይናንስ ወንጀሎች በሀገር ላይ የሚያደርሱት ጉዳት ዘርፈ ብዙ እና ከፍተኛ በመሆኑ ኢትዮጵያ…

በሐረሪ ክልል በ900 ሄክታር መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ይሰራል

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል በ900 ሄክታር መሬት ላይ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ እንደሚከናወን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ልማት ቢሮ ኃላፊ ሮዛ ኡመር ገልጸዋል። የዘንድሮውን የተፋሰስ ልማት ለማስጀመር የሚያስችል ውይይት በክልሉ ከሚገኙ የገጠር…

የዶናልድ ትራምፕ በዓል ሢመት ዛሬ ምሽት ይከናወናል

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፈው ኅዳር ወር የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫን ያሸነፉት ዶናልድ ትራምፕ በዛሬው እለት በይፋ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው ይሾማሉ፡፡ በዓለ ሢመታቸውን ተከትሎ ትራምፕ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት በመሆን ከአራት ዓመታት በኋላ ወደ ነጩ ቤተ መንግስት…