Fana: At a Speed of Life!

ማንቼስተር ዩናይትድ ማቲውስ ኩንሀን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ብራዚላዊውን የፊት መስመር ተጫዋች ማቲውስ ኩንሀን ከወልቭስ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ የ26 ዓመቱ ማቲውስ ኩንሀ በማንቼስተር ዩናይትድ ቤት በፈረንጆቹ እስከ 2030 የሚያቆውን ውል ፈርሟል፡፡ ከአምሥት ዓመት ውሉ…

የኢትዮጵያውያን የጋራ ዐሻራ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ በደለል እንዳይሞላ …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በደለል እንዳይሞላ በተቀናጀ አግባብ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ እና የተፋሰስ ልማት ሥራ እየተከናወነ ነው አለ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ፡፡ በቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማትና አጠቃቀም ዳይሬክተር ፈቃዱ ደሳለኝ…

የትግራይ ክልልን ተደራሽ ማድረግ የቀጣይ ሥራችን ነው- መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ከሀገራዊ ምክክር አጀንዳ ማሰባሰብ ጋር በተያያዘ በቀጣይ የትግራይ ክልልን ተደራሽ ለማድረግ እንሠራለን አሉ፡፡ ምክክሩ አካታች እንደመሆኑ መጠን የትግራይ ክልልን ሳንይዝ…

የፌደራል ተቋማት እና ማኅበራት አጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የነቃ ተሳትፎ ተመዝግቦበታል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሂሩት ገብረሥላሴ የፌደራል ተቋማት እና ማኅበራት አጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የነቃ ተሳትፎ ተመዝግቦበታል አሉ። ዛሬን ጨምሮ ላለፉት ሦስት ቀናት በአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ላይ የነበሩት…

የፌደራል ተቋማት እና ማኅበራት አጀንዳቸውን ለኮሚሽኑ አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ተቋማት እና ማኅበራት አጀንዳቸውን ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስረከቡ። ተቋማቱ ዛሬን ጨምሮ ላለፉት ሦስት ቀናት በአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ላይ ነበሩ፡፡ በዛሬው ዕለትም አጀንዳዎቻቸውን ለዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)፣…

በአዲስ አበባ ለዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በቂ ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከ4 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል የሚያስችል ዝግጅት ተደርጓል፡፡ የከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ግርማ ሰይፉ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ በዘንድሮ አረንጓዴ ዐሻራ…

ኢትዮጵያ ቡና የ100 ሺህ ብር ቅጣት ተጣለበት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጰያ ፕሪሚየር ሊግ 32ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ጨዋታ የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊዎች በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ባጠፉት ጥፋት ክለቡ የ100 ሺህ ብር ቅጣት ተላልፎበታል፡፡ ኢትዮጵያ ቡና ከወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ጋር…

የኢትዮጵያን መፃዒ ዕድል የተሻለ ለማድረግ ሀገራዊ ምክክሩ የማይተካ ሚና አለው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን መፃዒ ዕድል የተሻለ ለማድረግና ችግሮችን በምክክር የመፍታት ባህልን ለማዳበር ሀገራዊ ምክክሩ የማይተካ ሚና አለው አሉ የፌደራል ተቋማትና ማኅበራት አጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ተሳታፊዎች። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን…

ሀገር አቀፍ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ስትራቴጂን ለመተግበር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአምራች ኢንተርፕራይዞችን የማምረት አቅም ማሳደግ የሚያስችል ሀገር አቀፍ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ስትራቴጂን ለመተግበር በትኩረት እየሰራሁ ነው አለ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት፡፡ የተቋሙ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ…

በተቀናጀ የተፋሰስ ልማት የተራቆተ አካባቢን ለማልማት ጥናትና ምርምርን መከተል ይገባል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተቀናጀ የተፋሰስ ልማት የተራቆተ አካባቢን ለማልማት ጥናትና ምርምርን መከተል እንደሚገባ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ አሳሰበ፡፡ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የዲላ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ መሪሁን ፍቅሩ…