Fana: At a Speed of Life!

 በትምህርትና ቴክኖሎጂ ተወዳዳሪ ትውልድ ለማፍራት ትኩረት ተሰጥቷል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሽመልስ አብዲሳ በትምህርት እና በቴክኖሎጂ ተወዳዳሪ የሆነ ትውልድ የማፍራቱ ሥራ ትኩረት ተሰጥቶት እየተከናወነ ነው አሉ። የኦሮሞ ጥናት ማህበር በተለያየ ርዕሰ ጉዳይ ላይ ያሳተማቸው አራት መጽሐፍት ተመርቀዋል።…

ችግር የምንፈታበት መንገድ ጥራኝ ዱሩ በሚል ስሜት መሆን የለበትም – አህመድ ዘካሪያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ችግር የሚፈታበት መንገድ በእልህ እና በየጊዜው ጥራኝ ዱሩ በሚል ስሜት ሳይሆን በሰከነ እና በበሰል መንገድ ሊሆን ይገባል አሉ የታሪክ፣ ቅርስ እና ባህል ተመራማሪው አህመድ ዘካሪያ (ፕ/ር)፡፡ ተመራማሪው ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ…

አስቶንቪላ ፉልሃምን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ስድስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር አስቶንቪላ ፉልሃምን 3 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ በቪላ ፓርክ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ፉልሀም በራውል ሄሚኔዝ ግብ ቀዳሚ ቢሆንም ባለሜዳው አስቶንቪላ ዋትኪንስ፣ ማክጊን እና…

የማዕከላዊ ዕዝ ጊቤ ኮር የምሥረታ በዓል እየተከበረ ነው 

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር መከላከያ ሠራዊት የማዕከላዊ ዕዝ ጊቤ ኮር አራተኛ ዓመት የምሥረታ በዓል በጊምቢ ከተማ እየተከበረ ይገኛል። የኮሩ የምስረታ በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች የሚከበር ሲሆን የበዓሉ አካል የሆነ የፓናል ውይይት የማዕከላዊ ዕዝ አዛዥ ሌተናል…

 የቱሪዝም ሚኒስትሯ በጎንደር ከተማ ህይወት በአብያተ መንግሥት መርሐ ግብርን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ በጎንደር ከተማ ህይወት በአብያተ መንግሥት መርሐ ግብርን አስጀምረዋል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ ሚኒስትሯ እንዳሉት÷ ህይወት በፋሲል አብያተ መንግሥት የጎብኝዎች ቁጥር ከማሳደግ ባለፈ ታሪካዊ ሁነቶችን ለማወቅ…

የፖሊስ ተቋማትን የማደራጀትና የማዘመን ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የአማራ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ(ዶ/ር) የፖሊስ ተቋማትን ይበልጥ የማደራጀት፣ የማዘመንና የማጠናከር ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ። ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) በክልሉ ደብረ ብርሃን ከተማ ልዩ ስሙ…

ኢሬቻን በድምቀት ለማክበር ተዘጋጅተናል – አባ ገዳዎች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮውን ኢሬቻ ባህላዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ በልዩ ድምቀት ለማክበር ተዘጋጅተናል አሉ አባ ገዳዎች። አባ ገዳ ግርማ በቀለ ኢሬቻ በክረምት ወቅት በነበረው ዝናብ የወንዝ ሙላትና ጎርፍ በመሳሰሉ ምክንያቶች የተራራቁ ቤተዘመዶችና ሕዝቡ…

መንግሥት በየደረጃው የሚታዩ የአገልግሎት ጉድለቶችን ለማረም እየሠራ ነው – ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት በየደረጃው የሚታዩ የአገልግሎት ጉድለቶችን ለማረም እየሠራ ነው አሉ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)። በአማራ ክልል ባሕር ዳር ከተማ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት በዛሬው ዕለት ሥራ ጀምሯል። ፍጹም አሰፋ…

የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ለዜጎች የሚሰጠውን ሰው ተኮር አገልግሎት የሚያሻሽል ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት መንግሥት ለዜጎች የሚሰጠውን ሰው ተኮር አገልግሎት በማሻሻል የመንግሥትና ሕዝብ ግንኙነት በእጅጉ የሚያሻሽል ነው አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ። የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)…

በአማራ ክልል የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። በማዕከሉ የሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ…