Fana: At a Speed of Life!

ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ የቻይና ሕዝባዊ የፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የቻይና ሕዝባዊ የፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዚዳንት ፓን ቺፒንግን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ከምክትል ፕሬዚዳንት ፓን ቺፒንግ ጋር ባደረጉት ውይይት÷ከኢትዮጵያ…

በምክር ቤት ያለመከሰስ መብቱ የተነሳው ሰዒድ አሊን ጨምሮ 8 ግለሰቦች ላይ የሙስና ወንጀል ክስ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ምክር ቤት ያለመከሰስ መብቱ የተነሳው የልደታ ክ/ከተማ የቀድሞ ዋና ስራ አፈጸሚ አቶ ሰዒድ አሊን ጨምሮ ስምንት ግለሰቦች በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት የሙስና ወንጀል ክስ ቀረበባቸው።…

አቶ ጥላሁን ከበደ በአርባ ምንጭ ሀገር አቀፍ የንግድ ትርዒትና ባዛርን ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በአርባ ምንጭ ከተማ የተዘጋጀውን ሀገር አቀፍ የንግድ ትርዒትና ባዛር በይፋ ከፍተዋል፡፡ ለአንድ ሳምንት የሚቆየው የንግድ ትርዒትና ባዛሩ 19ኛውን የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓልን…

ስምምነቱን ተከትሎ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አባላት ወደ ካምፕ መግባት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግሥት እና የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት አመራሮች የደረሱትን የሰላም ስምምነት ተከትሎ የሠራዊቱ አባላት ወደ ተዘጋጀላቸው ካምፕ መግባት ጀምረዋል፡፡ ሕዝብን ለስቃይ ሲዳርግ የነበረውን ችግር በሰላማዊ መንገድ የፖለቲካ ልዩነትንም…

ኢትዮጵያ ሽብርተኝነትንና ጽንፈኝነትን ለመዋጋት ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ቀጣናዊ ትብብርን በማጠናከር ሽብርተኝነትንና ጽንፈኝነትን ለመዋጋት ቁርጠኛ መሆኗን አስታወቀች። በአፍሪካ ሕብረት እና የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ሂሩት ዘመነ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በአልጄሪያ…

ፓርቲዎች በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ለአንድ ዓመት ሲያደርጉት የነበረው ውይይት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስተባባሪነት በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል በተመረጡ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ሲደረግ የነበረው ውይይት መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡ በውይይቱ ማጠቃለያም አምስቱ የምርጫ ቦርዱ አመራር አባላት፣ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክትል ዋና…

የገጠር ልማታዊ ሴፍቲኔት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የድርሻውን እየተወጣ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የገጠር ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም የዜጎችን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት የድርሻውን እየተወጣ እንደሚገኝ ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ 5ኛው ምዕራፍ የገጠር ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም የ2016 በጀት ዓመት፣ የ2017 የመጀመሪያ ሩብ…

አካል ጉዳተኞች በሚፈለገው መልኩ ከአድሎና መገለል ነፃ መሆን እንዳልቻሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አካል ጉዳተኞች አሁንም በሚፈለገው መልኩ ከአድሎና መገለል ነፃ መሆን እንዳልቻሉ ተገለፀ፡፡ ዓለም አቀፍ የአካል ጉዳተኞች ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ32ኛ ጊዜ "የአካል ጉዳተኞችን የመሪነት ሚና በማጉላት አካታችና ዘላቂ ልማትን…

የምርት ነጻ ዝውውርን የሚገድቡ 283 ህገ ወጥ ኬላዎች በመላ ሀገሪቱ እንደሚገኙ ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የምርት ነጻ ዝውውርን የሚገድቡና የሎጂስቲክስ ቅልጥፍናን የሚገድቡ 283 ህገ ወጥ ኬላዎች በመላ ሀገሪቱ በሁሉም ክልሎች ተንሰራፍተው ይገኛሉ ሲሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 8ኛ…

የአቢጃታ ሐይቅ ህልውና …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአጠቃቀም ጋር በተያያዘ ከፍተኛ የህልውና ስጋት ላይ ወድቆ የነበረው የአቢጃታ ሐይቅ ወደቀደመው ይዞታው እየተመለሰ መሆኑን የአብጃታ ፓርክ ዋና ሃላፊ አቶ አስቻለው ጸጋዬ ገለጹ፡፡ የአቢጃታ ፓርክ ዋና ሃላፊ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት፥…