Fana: At a Speed of Life!

የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝት መርሐ ግብሩ የሃይማኖት አባቶች፣ አባ ገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች እና ነዋሪዎች መሳተፋቸውን የከንቲባ ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል። የጉብኝቱ ተሳታፊዎች…

ዩክሬን ወደ ሰላም ድርድር ለመምጣት ዝግጁ እንደሆነች ማረጋገጧን ፕሬዚዳንት ትራምፕ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሩሲያ ዩክሬን የሰላም ስምምነትን ከግብ ለማድረስ ወደ ድርድር ጠረጴዛው ለመምጣት ዩክሬን ዝግጁ መሆኗን የሚገልጽ ደብዳቤ ከዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ እንደደረሳቸው ገለጹ። ፕሬዚዳንት ትራምፕ…

የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ አመራሮች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ አመራሮች እና አባላት አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎብኝተዋል። በጉብኝት መርሐ ግብሩ የመምሪያው ሃላፊ ሌተናል ጄኔራል ጥጋቡ ይልማን ጨምሮ ሌሎች በየደረጃው ያሉ አመራሮች ተሳትፈዋል፡፡ ማዕከሉ…

የጋራ ሀገራዊ ትርክትን ለመገንባት የሚሰራው ሥራ ውጤት እያስመዘገበ መምጣቱ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ነጠላ ትርክቶችን በመመከት የጋራ ሀገራዊ ትርክትን ለመገንባት የሚሰራው ሥራ ውጤት እያስመዘገበ መምጣቱን የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው የመገናኛ ብዙሃን እና የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ አመራሮች እና ባለሙያዎችን ያሳተፈ የውይይት…

በኢነርጂ ዘርፍ የሕዝቡን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ ውጤታማ ስራዎች መከናወናቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት በኢነርጂ ዘርፍ የሕዝቡን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ ውጤታማ ስራዎች መከናወናቸውን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ከለውጡ ወዲህ የኃይል ማመንጨት አቅምን በማጠናከርና የጸሐይ ኃይል ማመንጫዎችን…

ንቅሳት የካንሰር ተጋላጭነትን እንደሚጨምር ጥናት አመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ንቅሳት የካንሰር ተጋላጭነትን እንደሚጨምር በደቡብ ዴንማርክ እና በሄልሲንኪ ዩኒቨርሲቲዎች የተደረገው ጥናት አመላክቷል። በዩኒቨርሲቲዎቹ ተመራማሪዎች ይፋ የተደረገው አዲሱ ጥናት የንቅሳት ቀለም ለቆዳ ካንሰር እና ሊምፎማ ካንሰር ያለን ተጋላጭነት…

የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ቀጣናውን የሚያስተሳስር ጥሪ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ የቀጣናውን ሀገራት በኢኮኖሚ የሚያስተሳስር ጠቃሚ ጥሪ መሆኑን አሜሪካዊው የፖለቲካና የኢኮኖሚ ተመራማሪ ላውረንስ ፍሪማን (ፕ/ር) ገለጹ፡፡ ተመራማሪው፤ የኢትዮጵያ የባሕር መዳረሻ ጥያቄ ፍትሐዊ መሆኑን ለፋና ሚዲያ…

ለ91 ሺህ የብዝኃ ሕይወት ዝርያዎች ጥበቃ እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ91 ሺህ በላይ የብዝኃ ሕይወት ዝርያዎችን በመሰብሰብ ጥበቃ እያደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ብዝኃ ሕይወት ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ በኢንስቲትዩቱ የአዝርዕትና ሆርቲ ካልቸር ምርምር መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ውብሸት ተሾመ÷ የብዝኃ ሕይወት ሃብት…

የዓለም ሥርዓት ወደ ብዝኃ-መር መቀየር አለበት – ቻይና

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ሥርዓት ከአንድ ብቻ መር ወደ ብዝኃ-መር መቀየር እንዳለበት ቻይና አስገነዘበች፡፡ የሀገሪቱ ከፍተኛ ምክር ቤት ዓመታዊ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል። በዚሁ ወቅት የቻይና ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ኪያንግ እንዳሉት፤ ሀገራቸው የተሻለ ዓለም…

በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ሊቨርፑል ከ ፒኤስጂ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ ምሽት የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታዎች ቀጥለው ሲደረጉ ሊቨርፑልን ከፒኤስጂ የሚያገናኘው ጨዋታ በጉጉት ይጠበቃል፡፡ በአሰልጣኝ አርኔ ስሎት እየተመራ በቀጥታ 16ቱን የተቀላቀለው የእንግሊዙ ክለብ ሊቨርፑል ወደ…