Fana: At a Speed of Life!

በሲዳማ ክልል የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ "ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት" በሚል መሪ ሀሳብ የንቅናቄ መድረክ በዛሬው ዕለት አካሂዷል። በክልሉ ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ከተጀመረ ወዲህ ኢንዱስትሪዎችን የማስፋፋት እና ስራ ያቆሙ ኢንዱስትሪዎች ወደ…

የመስኖ ልማት የአየር ንብረት ተፅዕኖን ለመከላከል የጎላ ሚና እንዳለው ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስኖ ልማት የምግብ ሉዓላዊነትን ከማረጋገጥ ባሻገር የአየር ንብረት ተፅዕኖን ለመከላከል የጎላ ሚና እንዳለው የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አማካሪ ታየ ሙሉጌታ ኢትዮጵያ ያላትን ውሃዎች በመስኖ…

በዲላ ከተማ ከ348 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጌዲዮ ዞን ዲላ ከተማ ከ348 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። ፕሮጀክቱን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) እና የክልሉ ርዕሰ…

ኢትዮጵያና አርጀንቲና በአቪዬሽን ዘርፍ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ጌታቸው መንግስቴ በኢትዮጵያ ከአርጀንቲና አምባሳደር ኢግናሲዮ ሮካታግሊያታ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ከአንድ ወር በፊት በአርጀንቲና ቦነስአይረስ በአጭር ፊርማ ደረጃ…

ኮርፖሬሽኑ የኢትዮጵያ ልዩ ኢኮኖሚ ዞኖችን ፀጋ አስተዋወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በቶኪዮ እየተካሄደ በሚገኘው 33ኛው የእስያ፣ ዓረብ እና አፍሪካ የኢንቨስትመንት ፎረም ላይ የኢትዮጵያ ልዩ ኢኮኖሚ ዞኖችን ፀጋ አስተዋወቀ፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሰሐ ይታገሱ (ዶ/ር) መንግሥት…

በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ተጠባቂው የማድሪድ ደርቢ ዛሬ ምሽት ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት በተለያዩ የአውሮፓ ከተሞች ይደረጋሉ። በዕለቱ ተጠባቂ መርሃ ግብር የወቅቱ ሻምፒዮን ሪያል ማድሪድ የከተማ ተቀናቃኙ አትሌቲኮ ማድሪድን ምሽት 5 ሰዓት…

ለጎረቤት ሀገራት ከቀረበ የኤሌክትሪክ ሽያጭ ከ61 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት 6 ወራት ለጎረቤት ሀገራት ከቀረበ የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ከ61 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ የተቋሙ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ሞገስ መኮንን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ፥ የኃይል ማመንጨት ሥራ…

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኃይል መቆራረጥ ችግርን ለመቀነስ እየሠራ መሆኑን አስታወቀ 

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኤሌክትሪክ አቅርቦት አስተማማኝነትን ለማሳደግ የመሠረተ-ልማት መልሶ ግንባታ እና የኃይል ማሻሻል ሥራ እያከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ለአብነትም ባለፉት ሰባት ወራት 38 ሺህ 855 ኪሎ ሜትር የቅድመ ጥገና ሥራ…

አሜሪካ ለዩክሬን የምታደርገውን ወታደራዊ ድጋፍ ለጊዜው ማቋረጧን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሀገራቸው ለዩክሬን የምታደርገው ወታደራዊ ድጋፍ በጊዜያዊነት እንዲቋረጥ መወሰናቸው ተገልጿል። ውሳኔው ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከዩክሬን አቻቸው ቮሎድሚር ዘለንስኪ ጋር ከቀናት በፊት በነጩ ቤተመንግስት…

የባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ በዚህ ዓመት ተጠናቅቆ ጨዋታዎችን ማስተናገድ ይጀምራል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ በአስደናቂ የማጠናቀቂያ የግንባታ ምዕራፍ ላይ ይገኛል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፥ ስታዲየሙ ባለፈው ሐምሌ ላይ…