Fana: At a Speed of Life!

የዶናልድ ትራምፕ ልዩ መልዕክተኛ ከፕሬዚዳንት ፑቲን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዶናልድ ትራምፕ ልዩ መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር የሩሲያና ዩክሬን ጦርነት ማስቆም በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ረዳት ዩሪ ኡሻኮቭ ሁለቱ ወገኖች ጦርነቱን ማስቆም…

ኤቨርተን ዴውስቡሪ ሀልን ከቼልሲ አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመርሲሳይዱ ክለብ ኤቨርተን ኬርናን ዴውስቡሪ ሀልን ከቼልሲ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ ኤቨርተን ለ26 ዓመቱ ተጫዋች 25 ሚሊየን ፓውንድ እና እየታየ በሚጨመር 4 ሚሊየን ፓውንድ ተጫዋቹን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል፡፡ እንግሊዛዊው አማካይ…

በክልሉ ከ2 ሺህ 600 በላይ የትምህርት ቤት አመራሮችና መምህራን የአቅም ግንባታ ስልጠና እየወሰዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል 254 የትምህርት ቤት አመራሮችና 2 ሺህ 359 መምህራን የክረምት ልዩ አቅም ግንባታ ስልጠና እየወሰዱ ነው። የክልሉ ትምህርት ቢሮ የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች ልማት ዳይሬክተር አቶ ባህሩ ዓለሙ…

ግብርናውን የሚያዘምኑ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ሀገር ለማስገባት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምግብ ፍጆታዋን ለማሟላት ግብርናውን የሚያዘምኑ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ወደ ሀገር ለማስገባት እየሰራች ነው፡፡ የናሽናል ኤርወይስ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ገዘሀኝ ብሩ እንዳሉት፤ በቅርቡ በግብርና ሚኒስቴር ወደ ሀገር ውስጥ የገቡት የኬሚካል…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ7 ሺህ በላይ መምህራን የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለ7 ሺህ 471 መምህራን የክረምት ልዩ የመምህራንና የትምህርት አመራር አቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ፡፡ የቢሮው ምክትልና የመምህራን እና ትምህርት ዘርፍ ኃላፊ ታምራት ይገዙ (ዶ/ር) ለፋና…

ጾመ ፍልሰታን ስለሀገር ሰላም በመጸለይና ችግር ውስጥ የሚገኙ ወገኖችን በመርዳት ልናሳልፍ ይገባል – ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጾመ ፍልሰታን ስለሀገር ሰላም በመጸለይ እና ችግር ውስጥ የሚገኙ ወገኖችን በመርዳት ልናሳልፍ ይገባል አሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፡፡ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ የ2017 ዓ.ም የቅድስት…

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የቀድሞ ም/ዋና ዳይሬክተር በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት የቀድሞ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ታምሩ ግንበቶ በፈፀሙት ስልጣንን ያለ አግባብ መገልገል ወንጀል ጥፋተኛ ሆነዉ በመገኘታቸዉ በእስራት እና በገንዘብ ተቀጡ፡፡ የቅጣት ዉሳኔዉን ያሳለፍዉ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት…

ኢትዮጵያ እንደ አዘጋጅ ሀገር በአየር ንብረት ለውጥ የሰራቻቸውን ስራዎች ለተሳታፊዎች ታሳያለች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እንደ አዘጋጅ ሀገር በአየር ንብረት ለውጥ የሰራቻቸውን ስራዎች ለተሳታፊዎች ታሳያለች አሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዴዔታ ስዩም መኮንን፡፡ የጉባኤውን በኢትዮጵያ መዘጋጀት አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት ሚኒስትር ዴኤታው፤ ኢትዮጵያ በጉባኤው…

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የምስረታ በዓል አከባበር የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 70ኛ እና የማስተማሪያ ሆስፒታሉ 100ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አከባበር የምስጋናና ማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው። ከጥር ወር ጀምሮ የምስረታ በዓሉን በተለያዩ መርሐ ግብሮች ሲያከብር የቆየው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ…

ሞስኮ የገቡት የዶናልድ ትራምፕ ልዩ መልዕክተኛ…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ልዩ መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ በሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ዙሪያ ለመምከር ሞስኮ ገብተዋል፡፡ ልዩ መልዕክተኛው በሞስኮ ቩንኮቮ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሩሲያ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፈንድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ…