ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ከደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ ብሔራዊ ፖሊስ አገልግሎት ኢንስፔክተር ጀነራል አተም ማሮል ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ከደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ ብሔራዊ ፖሊስ አገልግሎት ኢንስፔክተር ጀነራል አተም ማሮል ጋር ተወያይተዋል፡፡
ሁለቱ ወገኖች በውይይቱ ወቅት በሁለቱ ተቋማት መካከል በፈረንጆቹ መጋቢት 2021 የተፈረመውን…