Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ በሳይንስ፣ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ዘርፍ በጋራ ለመስራት መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከደቡብ አፍሪካ ሪፐብሊክ የሳይንስ፣ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ሚኒስቴር ጋር በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡ ውይይቱ በሁለቱ ሀገራት መካካል በሳይንስ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ዘርፍ በጋራ…

የእስራኤልና ሂዝቦላህ የተኩስ አቁም ስምምነት መተግበር ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤልና ሂዝቦላህ በትናትናው ዕለት ባደረጉት የተኩስ አቁም ስምምነት መሰረት ዛሬ መተግበር መጀመሩ ተሰምቷል፡፡ የእስራኤል የጸጥታ ካቢኔ ትናንት ባደረገው ምክክር የተኩስ አቁም ስምምነቱ እንዲደረስ መወሰኑ ይታወቃል፡፡ የእስራኤልና ሂዝቦላህ…

በሻምፒየንስ ሊጉ ሊቨርፑል ከሪያል ማድሪድ የሚያድርጉት ፍልሚያ በጉጉት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ 5ኛ ዙር ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ቀጥለው ሲካሄዱ ሊቨርፑል እና ሪያል ማድሪድ አንፊልድ ላይ የሚያደርጉት ፍልሚያ በጉጉት ይጠበቃል፡፡ ምሽት 2 ሠዓት ከ45 ላይ የሰርቢያው ሬድ ስታር ቤልግሬድ…

በቴሌ ብር ከ3 ነጥብ 25 ትሪሊየን ብር በላይ ዝውውር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቴሌ ብር መተግበሪያ እስካሁን ከ3 ነጥብ 25 ትሪሊየን ብር በላይ ዝውውር መፈጸሙን ኢትዮ ቴሌኮም አስታውቋል፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ እንዳሉት÷ ቴሌ ብር በኢትዮጵያ ዲጂታል የገንዘብ ልውውጥን ከማሳለጥ አንጻር…

ኢትዮጵያ የደቡባዊ ትብብር ድርጅት(OSC)ን ተልዕኮ ለመደገፍ ያላትን ቁርጠኝነት ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ የደቡባዊ ትብብር ድርጅት(OSC)ን ተልዕኮ ለመደገፍ ያላትን ቁርጠኝነት አረጋግጣለች፡፡ እስከ ኀዳር 19 ቀን 2017 ዓ.ምድረስ የሚቆየው የደቡባዊ ትብብር ድርጅት ሁለተኛ ጠቅላላ ጉባዔ በድርጅቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።…

እስራኤልና ሊባኖስ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል ከሊባኖስ ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት መድረሷ ተሰምቷል፡፡ በዚህም በጋዛ ጦርነት ከተቀሰቀሰበት ጊዜ አንስቶ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ህይዎት ለነጠቀው በእስራኤል እና በሊባኖስ ሂዝቦላ መካከል የተፈጠረው ግጭት እንዲያበቃ መንገዱ…

የዲጂታል ኢትዮጵያ ትራንስፎርሜሽን የጋራ ርብርብ እንደሚጠይቅ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮምና የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በአጋርነት የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉን ለማዘመን ባበለጸጉት የኢኮሜርስ ዲጂታል ግብይት ፕላትፎርም ዙሪያ ከአምራች ኢንዱስትሪ ተወካዮችና ባላድርሻ አካላት ጋር ተወያዩ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር…

3ኛ የመሬት ምልከታ ሳተላይት ለማምጠቅ ስምምነት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ጂኦ ስፓሻል ኢንስቲትዩት እና ከቻይናው ሻንጋይ ኢንጂነሪንግ ሴንተር የኢትዮጵያን 3ኛ ሳተላይት ለማምጠቅ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ። ETRSS-2 የሚል ስያሜ የተሰጣትን ሳተላይት በጋራ አልምቶ ለማምጠቅ…

አየር መንገዱ ወደ ሮም በሳምንት ሶስት ቀናት ተጨማሪ በረራ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሕዳር 22 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሮም በሳምንት ሶስት ቀናት ተጨማሪ የቀን በረራ ሊጀምር መሆኑን አስታውቋል፡፡ አየር መንገዱ ያቀረበው በሳምንት ሶስት ቀናት ተጨማሪ የቀን በረራ አማራጭ ለመንገደኞቹ…