Fana: At a Speed of Life!

ዜጎች የፋይዳ ዲጅታል መታወቂያ ተመዝጋቢ እንዲሆኑ የሐይማኖት ተቋማት ሚና ከፍተኛ ነዉ ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁሉም ዜጎች የፋይዳ ዲጅታል መታወቂያ ተመዝጋቢ እንዲሆኑ የሐይማኖት ተቋማት ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በፋይዳ ዲጅታል መታወቂያ ላይ ለሀይማኖት ተቋማት የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የኢትዮጵያ…

አየር ኃይሉ በበርካታ ጀግኖች መስዋዕትነት የፀና ታላቅ ተቋም ነው -ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ አየር ኃይል በበርካታ ጀግኖች መስዋዕትነት የፀና ታላቅ ተቋም ነው ሲሉ የአየር ኃይሉ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ፡፡ "የተከበረች ሀገር የማይደፈር አየር ኃይል" በሚል መሪ ሃሳብ የሚከበረውን 89ኛው የኢፌዴሪ አየር…

ብልጽግና ፓርቲ በፈተና ዉስጥ በርካታ ስኬቶችን ያስመዘገበ ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ በፈተና ዉስጥ በርካታ ስኬቶችን ያስመዘገበ ፓርቲ ነው ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድርና የፓርቲው የስራ አስፈፃሚ አባል አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ አመት የምስረታ በዓል በወላይታ ሶዶ ከተማ…

ምክር ቤቱ የ2017 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግሥት ተጨማሪ 582 ቢሊየን ብር በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 6ኛ መደበኛ ስብሰባ የቀረበለትን የ2017 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግሥት ተጨማሪ 582 ቢሊየን ብር በጀት አጽድቋል፡፡ የተጨማሪ በጀት ረቂቁን በምክር ቤቱ የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ ቤልጂጌ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕጻናት መጠነ-መቀንጨርን ዜሮ በማድረግ ጤናማ እና አምራች የሰው ኃይል ለመፍጠር በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የሐረሪ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ አስታወቁ፡፡ በክልሉ የተቋቋመው የሥርዓተ-ምግብ እና ኒውትሪሽን ምክር ቤት ማብሰሪያ እና…

ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የፕሬዚዳንታዊ የትብብር ሜዳሊያ ተበረከተላቸው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት ለኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የፕሬዚዳንታዊ የትብብር ሜዳሊያ አበርክተዋል፡፡ የፕሬዚዳንታዊ የትብብር ሜዳሊያ የተበረከተላቸው ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ የሁለቱን…

ዛምቢያዊቷ ባርብራ ባንዳ የዓመቱ ምርጥ ሴት የእግር ኳስ ተጫዋች ተሸላሚ ሆነች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የዛምቢያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን እና ኦርላንዶ ፕራይድ እግር ኳስ ክለብ የፊት መስመር ተጫዋች ባርብራ ባንዳ የ2024 የቢቢሲ ምርጥ ሴት እግር ኳስ ተጫዋች ሽልማትን አሸነፈች፡፡ የስፔን ሴቶች ብሔራዊ ቡድን እና የባርሴሎና አጥቂ አይታና ቦንማቲ…

ባየርንሙኒክ ከፒኤስጂ እንዲሁም ስፖርቲንግ ሊዝበን ከአርሰናል የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ አምስተኛ ዙር ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ሲካሄዱ ባየርንሙኒክ ከፒኤስጂ እንዲሁም ስፖርቲንግ ሊዝበን ከአርሰናል የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡ ምሽት 2 ሠዓት ከ45 ላይ ስሎቫን ብራቲስላቫ ከኤሲሚላን እንዲሁም የቼክ…

አሁን ያለው የኢትዮጵያ እውነት ፈጣን እድገት እንጂ ሚሊየኖች የሚያልቁበት የረሀብ ታሪክ አይደለም – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አሁን ያለው የኢትዮጵያ እውነት በአርአያነት የሚጠቀስ ፈጣን እድገት እንጂ ሚሊየኖች የሚያልቁበት የረሀብ ታሪክ እንዳልሆነ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ። በኢትዮጵያ በ1977ቱ ድርቅ ለተጎዱ ዜጎች ተቀንቅኖ ድጋፍ የተሰበሰበበት ‘Do…

በዓለም መድረክ የአፍሪካን ድምጽ ለማሰማት ቀጣይነት ያለው ጥረት እንዲደረግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚካሄዱ መድረኮች የአፍሪካን ድምጽ ለማሰማት ቀጣይነት ያለው ጥረት እንዲደረግ  የአፍሪካ ህብረት ስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት ጠይቋል፡፡ በ23ኛው የአፍሪካ ህብረት ስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ…