Fana: At a Speed of Life!

በመተሳሰብ ያለንን ተካፍሎ የመኖር ባሕላችንን ይበልጥ ማጠናከር ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብርን ባሕል ማድረግ እና ይበልጥ ማጠናከር ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የትንሳዔ በዓልን ምክንያት በማድረግ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት…

የኢትዮጵያን አየር ክልል ከማንኛውም ጥቃት ከመጠበቅ ባለፈ ታሪክን የማደስ ተግባራችንን አጠናክረን እንቀጥላለን- ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን አየር ክልል ከማንኛውም ጥቃት ከመጠበቅ ባለፈ ታሪክን የማደስ ተግባራችንን አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ የአየር ሃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ አስታወቁ። ዋና አዛዡ ከ37 ዓመት በላይ ከአገልግሎት ውጪ ሆኖ የቆየውንና…

ኢትዮጵያና ፓኪስታን በንግድና ኢንቨስትመንት ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ከፓኪስታን ንግድ ሚኒስትር ጃም ከማል ኻን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሀገራቱ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ የንግድ እና ኢንቨትመንት ዘርፍ ትብብር ማሳደግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ…

የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ተስቦ ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች ተስቦ ውሏል፡፡ በሥነ-ሥርዓቱ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ ሱራፌል እና የእምነቱ ተከታዮች…

የጠቅላይ ሚኒስትሩ የቬይትናም ጉብኝት ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያላትን ተሰሚነት ከፍ ያደረገ ነው – አምባሳደር ደሴ ዳልኬ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቬይትናም ጉብኝት ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያላትን ተሰሚነት የሚያሳድግ አጋርነት የተፈጠረበት መሆኑን በኮሪያ ሪፐብሊክ የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሴ ዳልኬ ገለጹ፡፡ በኮሪያ ሪፐብሊክ የኢትዮጵያ…

የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል ቸርነት ዘወትር እናደርግ ዘንድ የሚያስታውሰን ነው -ቄስ ዮናስ ይገዙ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል ቸርነት እና ፍቅርን ዘወትር እናደርግ ዘንድ የሚያስታውሰን ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ እየሱስ ፕሬዚዳንት ቄስ ዮናስ ይገዙ (ዶ/ር) ገለጹ። የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ…

በቬይትናም ይፋዊ ጉብኝት በተለያዩ ዘርፎች ትብብርን ለማጠናከር የሚያግዙ ስምምነቶች ተደርገዋል – ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቬይትናም ይፋዊ ጉብኝት ወቅት በትምህርት፣ በኢኮኖሚ፣ በንግድና በኢንቨስትመንት ዘርፎች ግንኙነቶችን ለማጠናከር የሚያግዙ ስምምነቶች መደረጋቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር) ገለጹ። ሚኒስትሩ በቬይትናም የተደረገውን ይፋዊ…

የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እየታሰበ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች እየታሰበ ይገኛል፡፡ በሥነ-ሥርዓቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስን ጨምሮ ሊቃነ ጳጳሳት፣…

ኢትዮጵያ በ2050 የካርበን ልቀትን ዜሮ ማድረስ የሚያስችሉ ሥራዎችን እያከናወነች ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል በ2050 የካርበን ልቀትን ዜሮ ለማድረስ አቅዳ በትኩረት እየሰራች መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቬይትናም 2025 ፒ4ጂ ጉባዔ ላይ ባደረጉት ንግግር…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በሃኖይ የሚገኘውን የ1ኛና 2ኛ ደረጃ የዓይነስውራን ት/ቤት ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በሃኖይ የሚገኘውን የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ የዓይነስውራን ትምህርት ቤት ጎብኝተዋል፡፡ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ÷ ዛሬ የቬትናም ሶሻሊስት ሪፐብሊክ ቀዳማዊት እመቤት…