የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ማካሄድ ለምን አስፈለገ? ዮሐንስ ደርበው Nov 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ ውስጥ እንዲካሄድ ሁለት መነሻ ምክንያቶች መኖራቸው ይነገራል፡፡ እነዚህ መነሻ ምክንያቶችም ቀጥለው የተገለጹት መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ አስታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙ የሀሳብ መሪዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ብናልፍ ከደቡብ ሱዳን የሰላም ግንባታ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Nov 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱዓለም ከአኅጉር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ ጎን ለጎን በደቡብ ሱዳን የሰላም ግንባታ ሚኒስትር እስቴፈን ፖን ኮል ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በሁለቱ ሀገራት የድንበር አካባቢ ሰላም፣ ልማት እና የሕዝብ…
የሀገር ውስጥ ዜና እየተመረተ ያለው ምርት የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የተጀመረው ጉዞ እየተሳካ መሆኑን ያሳያል- አገልግሎቱ Feven Bishaw Nov 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርሲ እና ባሌ ዞኖች በመኸር እርሻ እየተመረተ ያለው ምርት ሀገሪቱ የያዘችው የምግብ ሉዓላዊነት ማረጋገጥ ጉዞ እየተሳካ መሆኑን ማሳያ ነው ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴዔታ ከበደ ዴሲሳ ገለጹ፡፡ ሚኒስትር ዴዔታው መንግሥት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በሶማሊያ ሊከሰት በሚችለው ማንኛውም ቀውስ የፌዴራሉ መንግስት ሀላፊነት የሚወስድ መሆኑ ተመላከተ Meseret Awoke Nov 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ ሊከሰት በሚችለው ማንኛውም ቀውስ የፌዴራሉ መንግስት ሀላፊነቱን የሚወስድ መሆኑን የጁባላንድ ግዛት መንግስት አስታወቀ። የጁባላንድ መንግስት በሶማሊያ ቀውስ ለመፍጠር የሀገሪቱ የፌዴራል መንግስት ያልተገባ እንቅስቃሴ እያደረገ መሆኑን…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ403 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ ዮሐንስ ደርበው Nov 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጉምሩክ ኮሚሽን ከሕዳር 6 እስከ 12 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 403 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች ተያዙ፡፡ በተጨማሪም የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹን ሲያዘዋውሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ እና ሕንድን ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተደረገ ዮሐንስ ደርበው Nov 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና ሕንድን በርካታ ዘመናት ያስቆጠረ ዘርፈ-ብዙ ግንኙነት በይበልጥ በተለያዩ ዘርፎች ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተደረገ፡፡ በሕንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍሰሃ ሻወል የሹመት ደብዳቤያቸውን ለሕንድ ፕሬዚዳንት ዶውፓዲ ሙርሙ አቅርበዋል፡፡…
ስፓርት በፕሪሚየር ሊጉ ሃድያ ሆሳዕና ኢትዮጵያ ቡናን ሲያሸንፍ ኢትዮ ኤሌክትሪክና መቻል አቻ ተለያይተዋል Mikias Ayele Nov 25, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ8ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሃድያ ሆሳዕና ኢትዮጵያ ቡናን ሲያሸንፍ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና መቻል አቻ ተለያይተዋል፡፡ ቀን 10 ሰዓት ላይ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ጨዋታውን ያደረገው ሃድያ ሆሳዕና በተመስገን ብርሃኑ ብቸኛ ግብ 1 ለ 0 በሆነ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ የፖርቹጋልና ሮማንያ አምባሳደሮች ብርሃን የአይነ ስውራን 2ኛ ደረጃ አዳሪ ት/ቤትን ጎበኙ Mikias Ayele Nov 25, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የፖርቹጋል አምባሳደር ልዊሳ ፍራጎሶ እና የሮማንያ አምባሳደር ጂሊያ ፓታቺ ብርሃን የአይነ ስውራን 2ኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤትን ጎብኝተዋል፡፡ በቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ዘላቂ ለውጥን ለማምጣት መሰረት በማድረግ እየተተገበሩ ካሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ም/ጠ/ሚ ተመስገን የማዕድንና ቴክኖሎጂ ኤክስፖን ጎበኙ Melaku Gedif Nov 25, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በሚሊንየም አዳራሽ እየተካሄደ የሚገኘውን የማዕድንና ቴክኖሎጂ ኤክስፖ ጎብኝተዋል፡፡ ም/ጠ/ሚ ተመስገን በጉብኝታቸው በዘርፉ የተሰማሩ ድርጅቶች እና ግለሰቦችን የሥራ ውጤት ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የሀገር ውስጥ የመድኃኒት አምራቾችን የማምረት አቅም 40 በመቶ ለማድረስ እየተሰራ ነው Mikias Ayele Nov 25, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት የሀገር ውስጥ የመድኃኒት አምራቾችን የማምረት አቅም 40 በመቶ ለማድረስ እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅርቦት አገልግሎት በናይጄሪያ ሌጎስ በተካሄደው የ2024 ዓለም አቀፍ የጤና አቅርቦት…