Fana: At a Speed of Life!

የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎብኝተዋል፡፡ የጉብኝቱ ተሳታፊዎች መንግስት የሀገሪቱን ዜጎች ወደ ብልጽግና ማማ የሚያሻግሩ በርካታ ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን አንስተዋል፡፡…

ቻይና በኢንዱስትሪዎች ሮቦቶችን በመትከል የሚስተካከላት የለም ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና የኢንዱስትሪዎች ሮቦቶችን በመትከል እና ሥራ ላይ በማሰማራት በዓለም ላይ የቀዳሚነት ሥፍራ እንዳላት ተነገረ። በፈረንጆቹ 2024 ቻይና ግማሽ ያህል ኢንዱስትሪዎቿ ሮቦቶችን የገጠሙና ወደ ሥራ ያሰማሩ መሆናቸውን የቻይና ህዝብ የፖለቲካ…

የተሻሻለው የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማሳካት ቁልፍ መሳሪያ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተሻሻለውን የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲን የማስተዋወቅ ሀገር አቀፍ መርሐ-ግብር በሲዳማ ክልል ተካሂዷል፡፡ በመርሐ-ግብሩ ላይ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዋና ስራ አስፈፃሚ ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር) የማሻሻያ ፖሊሲውን አስፈላጊነት…

የኢትዮ-ደቡብ ሱዳን የድንበር ንግድ የጋራ ኮሚቴ ስብሰባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና የደቡብ ሱዳን የድንበር ንግድ የጋራ ኮሚቴ የመጀመሪያ ስብሰባ በቢሾፍቱ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ የስብሰባው ዓላማ ሀገራቱ የተፈራረሙት የድንበር ንግድ ፕሮቶኮል አፈፃፀም ያለበትን ደረጃ ለመገምገም መሆኑን የንግድ እና ቀጣናዊ…

የኢትዮጵያን የኢቨስትመንት ዕድሎች ለማስተዋወቅ እሠራለሁ- ጄትሮ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን የኢቨስትመንት ዕድሎች ለጃፓን ባለሀብቶች ለማስተዋወቅ እንደሚሠራ የጃፓን የውጭ ንግድ ድርጅት (ጄትሮ) አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሰሐ ይታገሱ (ዶ/ር) ከጃፓን የውጭ ንግድ…

የዓለም አቀፍና ቀጣናዊ አጋር ድርጅቶች አመራሮች የሕዳሴ ግድብን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም አቀፍ አጋር ድርጅቶችና ቀጣናዊ አጋር ድርጅቶች አመራሮች እንዲሁም የግድብ ደህንነት ባለሞያዎች የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን ጎብኝተዋል። በውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴዔታ አብርሃ አዱኛ (ዶ/ር) በተመራው የሕዳሴ ግድብ ጉብኝት መርሐ…

የጎሬ-መቱ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ እየተፋጠነ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል እየተካሄደ የሚገኘው የጎሬ-መቱ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ፕሮጀክት እየተፋጠነ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ነመራ ቡሊ የተመራ የፕሮጀክቶች ድጋፍ እና ክትትል…

ኢትዮጵያ የጀመረችውን የብልጽግና ጉዞ ለማሳካት የጤና ዘርፍ ሚና የላቀ ነው – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችውን የብልጽግና ጉዞ ለማሳካት የጤና ዘርፍ ሚና የላቀ ነው ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ገለጹ። በክልሉ ሆሳዕና ከተማ ዓመታዊ የጤና ኤክስቴንሽን ፌስቲቫል ላይ መልዕክት ያስተላለፉት…

የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት አመራሮች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አመራሮችና አባላት እንዲሁም የተለያዩ ሲቪክ ማህበራት ተወካዮች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም ማዕከሉ ኢትዮጵያን በሚመጥን ደረጃ መሰራቱ እጅግ እንዳስደሰታቸው የፖለቲካ…

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በዓለ ሢመት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ 12ኛ ዓመት በዓለ ሢመት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እየተከበረ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የመንግሥት አመራሮች፣ አምባሳደሮች…