Fana: At a Speed of Life!

ከ13 ሺህ 500 ጊጋ ዋት ሰዓት በላይ ኃይል ማመንጨት መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ 13 ሺህ 504 ነጥብ 2 ጊጋ ዋት ሰዓት ኃይል ማመንጨት መቻሉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። በተቋሙ የኃይል ማመንጫዎች ኦፕሬሽን ዘርፍ የዕቅድ ቢሮ ሥራ አስኪያጅ ጥሩወርቅ ሽፈራው፤ በኃይል…

በኦሮሚያ ክልል ከ212 ሺህ በላይ ተማሪዎች ሀገር አቀፍ ፈተና ይወስዳሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በዘንድሮ የትምህርት ዘመን ከ212 ሺህ በላይ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና እንደሚወስዱ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለጸ። የቢሮው ኃላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት፤ በክልሉ የ12ኛ ክፍል…

 ወደ ተሟላ የግብርና ሥራ ለመግባት የተሻሻለው የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ የጎላ ሚና አለው- አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሙሉ ዐቅም ወደ ግብርና ሥራ ለመግባት የተሻሻለው የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ ከፍተኛ አስተዋጽዖ እንደሚኖረው የአፋር ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አወል አርባ ገለፁ፡፡ የተሻሻለው የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ ሠነድ ላይ የማስተዋወቂያ መድረክ…

ሚኒስቴሩ የአፈር ማዳበሪያ ከክረምት በፊት ተጓጉዞ እንዲጠናቀቅ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፈር ማዳበሪያ የክረምት ወቅት ከመግባቱ በፊት በፍጥነት ወደ ሀገር ውስጥ ተጓጉዞ ለአርሶ አደሮች እንዲሰራጭ የሚከናወነው ሥራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ…

ለአየር ኃይል ከፍተኛ መኮንኖች የማዕረግ ማልበስ ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በያዝነው ዓመት ከፍተኛ አፈፃፀም ላስመዘገቡና በሥራቸው ምሥጉን ለሆኑ 697 የአየር ኃይል አባላት ማዕረግ የማልበስ ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ፡፡ ማዕረግ የማልበስ ሥነ-ሥርዓቱን ያከናወኑት የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄነራል ይልማ መርዳሳ…

የአዲስ አበባ ከተማ የባህል ፌስቲቫል ሳምንት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 16ኛው የአዲስ አበባ ከተማ የባህል ፌስቲቫል ሳምንት በዛሬው ዕለት ተጀምሯል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የባህል ፌስቲቫሉ ለሚቀጥሉት ሶስት ቀናት እንደሚካሄድ ጠቁመዋል፡፡…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ የመግባቢያ ስምምነቱን የፈረሙት፤ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድማሱ ዳምጠው እና የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ብርሃኑ…

ሲዳማ ቡና እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ20ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ሲዳማ ቡና እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ አንድ አቻ በሆነ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ ረፋድ በተደረገው ጨዋታ ሀብታሙ ታደሰ ለሲዳማ ቡና እንዲሁም ዳዋ ሁጤሳ (በፍፁም ቅጣት ምት) የወልዋሎ አዲግራት…

የኢትዮጵያና ሶማሊያ ግንኙነት ዳግም እየተጠናከረ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና የሶማሊያ ግንኙነት ዳግም እየተጠናከረ ነው ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በወቅታዊ ሀገራዊ፣ ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል።…

 በቴክኖሎጂ የተደገፈ የእጅ በእጅ ሽያጭ ደረሰኝ ወደ ግብይት ስርዓቱ ለማስገባት እየተሰራ ነው 

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ማጭበርበርን የሚቀንስ እና በቀላሉ የሚለይ በቴክኖሎጂ የተደገፈ የእጅ በእጅ ሽያጭ ደረሰኝ ወደ ግብይት ስርዓቱ ለማስገባት እየሰራ መሆኑን የገቢዎች ሚኒስቴር ገለጸ። በሚኒስቴሩ የታክስ ስርዓት ማጣጣምና የክልሎች ድጋፍ ዳይሬክተር ብርሃኑ አበበ፤…