የሀገር ውስጥ ዜና ህብረተሰቡ ሪሊፍ የተባለ ህገ ወጥ መድሃኒት ከመጠቀም እንዲቆጠብ ጥሪ ቀረበ amele Demisew Nov 22, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ ሪሊፍ (RELIEF) የተባለ ህገ ወጥ መድሃኒት ከመጠቀም እንዲቆጠብ የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን አስጠነቀቀ፡፡ ባለሥልጣኑ RELIEF የሚባል ሕገወጥ መድኃኒት በውስጡ ዲክሎፌናክ፣ ፓራሲታሞል፣ ክሎረፊኒራሚን እና ማግኒዥየም…
የሀገር ውስጥ ዜና በአቶ አባተ አበበ ላይ የግድያ ወንጀል በመፈጸም የተከሰሰው ተስፋዬ ሆርዶፋ በሁለት ክሶች እንዲከላከል ብይን ተሰጠ Melaku Gedif Nov 22, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ የግድያና የከባድ ውንብድና ወንጀል ችሎት በአቶ አባተ አበበ ላይ የግድያ ወንጀል በመፈጸም የተከሰሰው ተስፋዬ ሆርዶፋ በሁለት ክሶች እንዲከላከል ብይን ሰጠ። የፍትህ ሚኒስቴር የልዩ ልዩ ወንጀል ጉዳዮች…
የሀገር ውስጥ ዜና 26 የገጠር ከተሞችና መንደሮች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆኑ Melaku Gedif Nov 22, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2017 መጀመሪያ ሩብ ዓመት 26 የገጠር ከተሞችንና መንደሮችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡ ተቋሙ 120 ሺህ አዳዲስ ደንበኞችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ለማድረግ አቅዶ 90 ሺህ 573 አዳዲስ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጋዜጠኞች በኦሮሚያ ክልል የሰብል ልማት እና የሌማት ትሩፋት ሥራዎችን ጎበኙ ዮሐንስ ደርበው Nov 22, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስተባባሪነት የተለያዩ መገናኛ ብዙኃን ጋዜጠኞች በአርሲ እና ባሌ ዞኖች የመኸር እርሻ ሰብል ልማትን ጨምሮ የሌማት ትሩፋት ሥራዎችን ጎበኙ፡፡ በጉብኝታቸውም በአርሲ ዞን ሌሞ ቢልቢሎ ወረዳ ለአዲስ አበባ ከተማ በቀን…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው የጸጥታ አካላት ከ580 ሚሊየን ብር በላይ ድጎማ ተደረገ Melaku Gedif Nov 22, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው የሚሊሻ አባለት፣ የመንግስትና የግል ታጣቂዎች የድጎማና የካሳ ክፍያ መደረጉን የክልሉ ሚሊሻ ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ የጽ/ቤቱ ዳይሬክተር አቶ ደምስ ስለሽ÷ ድጎማው በጦርነቱ የአካል ጉዳት ለደረሰባቸውና…
የሀገር ውስጥ ዜና መንግስት ከተሞች እንዲዘምኑ በትኩረት መስራቱን ይቀጥላል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ amele Demisew Nov 22, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ከተሞች እንዲዘምኑና የቱሪስት መስህብነታቸው እንዲጨምር በትኩረት መስራቱን ይቀጥላል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ የባህር ዳር ከተማን የመጀመሪያው ዙር የኮሪደር ልማት ስራ መመልከታቸውን በማህበራዊ ትስስር…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ፓም ቦንዲ የትራምፕ አስተዳደር ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ተደርገው ተሾሙ Melaku Gedif Nov 22, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ 47ኛው ፕሬዚዳንት ተደርገው የተመረጡት ዶናልድ ትራምፕ አንጋፋዋን አቃቢተ ህግ ፓም ቦንዲን ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በማድረግ ሹመት ሰጡ፡፡ ትራምፕ ሹመቱን የሰጡት ቀደም ሲል ዕጩ አድርገው የመረጧቸው ማት ጋኤዝ በተነሳባቸው ተቃውሞ ሃላፊነቱን…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Nov 22, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የበላይ ጠባቂ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከማህበሩ የሥራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ። በማህበሩ ፕሬዚዳንት አበራ ቶላ የተመራው ቡድን የሰብዓዊ ድጋፍ በመስጠት ረገድ የተመዘገቡ ስኬቶችን በተመለከተ ገለጻ አድርጓል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ አህጉራዊ የሰላም ኮንፈረስ ሊካሄድ ነው Melaku Gedif Nov 22, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አህጉራዊ የሰላም ኮንፈረንስ እንደሚካሄድ የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ። የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) ኮንፈረንሱን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ÷ በኮንፈረንሱ የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ተወካዮች ይታደማሉ ብለዋል። በመድረኩ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ፕሬዚዳንት ፑቲን በአሜሪካና ብሪታኒያ ላይ ጥቃት ሊፈፅሙ እንደሚችሉ አስጠነቀቁ Mikias Ayele Nov 22, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በአሜሪካ እና ብሪታኒያ ላይ ጥቃት ሊፈፅሙ እንደሚችሉ አስጠነቀቁ፡፡ ፕሬዚዳንት ፑቲን ማስጠንቀቂያውን የሰጡት ዩክሬን ከኔቶ አባል ሀገራት እና አሜሪካ በታጠቀቻቸው የረጅም ርቀት ሚሳኤሎች ሩሲያ ላይ ጥቃት መፈፀሟን…