Fana: At a Speed of Life!

ህብረተሰቡ ሪሊፍ የተባለ ህገ ወጥ መድሃኒት ከመጠቀም እንዲቆጠብ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ ሪሊፍ (RELIEF) የተባለ ህገ ወጥ መድሃኒት ከመጠቀም እንዲቆጠብ የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን አስጠነቀቀ፡፡ ባለሥልጣኑ RELIEF የሚባል ሕገወጥ መድኃኒት በውስጡ ዲክሎፌናክ፣ ፓራሲታሞል፣ ክሎረፊኒራሚን እና ማግኒዥየም…

በአቶ አባተ አበበ ላይ የግድያ ወንጀል በመፈጸም የተከሰሰው ተስፋዬ ሆርዶፋ በሁለት ክሶች እንዲከላከል ብይን ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ የግድያና የከባድ ውንብድና ወንጀል ችሎት በአቶ አባተ አበበ ላይ የግድያ ወንጀል በመፈጸም የተከሰሰው ተስፋዬ ሆርዶፋ በሁለት ክሶች እንዲከላከል ብይን ሰጠ። የፍትህ ሚኒስቴር የልዩ ልዩ ወንጀል ጉዳዮች…

26 የገጠር ከተሞችና መንደሮች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2017 መጀመሪያ ሩብ ዓመት 26 የገጠር ከተሞችንና መንደሮችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡ ተቋሙ 120 ሺህ አዳዲስ ደንበኞችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ለማድረግ አቅዶ 90 ሺህ 573 አዳዲስ…

ጋዜጠኞች በኦሮሚያ ክልል የሰብል ልማት እና የሌማት ትሩፋት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስተባባሪነት የተለያዩ መገናኛ ብዙኃን ጋዜጠኞች በአርሲ እና ባሌ ዞኖች የመኸር እርሻ ሰብል ልማትን ጨምሮ የሌማት ትሩፋት ሥራዎችን ጎበኙ፡፡ በጉብኝታቸውም በአርሲ ዞን ሌሞ ቢልቢሎ ወረዳ ለአዲስ አበባ ከተማ በቀን…

በአማራ ክልል በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው የጸጥታ አካላት ከ580 ሚሊየን ብር በላይ ድጎማ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው የሚሊሻ አባለት፣ የመንግስትና የግል ታጣቂዎች የድጎማና የካሳ ክፍያ መደረጉን የክልሉ ሚሊሻ ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ የጽ/ቤቱ ዳይሬክተር አቶ ደምስ ስለሽ÷ ድጎማው በጦርነቱ የአካል ጉዳት ለደረሰባቸውና…

መንግስት ከተሞች እንዲዘምኑ በትኩረት መስራቱን ይቀጥላል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ከተሞች እንዲዘምኑና የቱሪስት መስህብነታቸው እንዲጨምር በትኩረት መስራቱን ይቀጥላል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ የባህር ዳር ከተማን የመጀመሪያው ዙር የኮሪደር ልማት ስራ መመልከታቸውን በማህበራዊ ትስስር…

ፓም ቦንዲ የትራምፕ አስተዳደር ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ተደርገው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ 47ኛው ፕሬዚዳንት ተደርገው የተመረጡት ዶናልድ ትራምፕ አንጋፋዋን አቃቢተ ህግ ፓም ቦንዲን ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በማድረግ ሹመት ሰጡ፡፡ ትራምፕ ሹመቱን የሰጡት ቀደም ሲል ዕጩ አድርገው የመረጧቸው ማት ጋኤዝ በተነሳባቸው ተቃውሞ ሃላፊነቱን…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የበላይ ጠባቂ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከማህበሩ የሥራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ። በማህበሩ ፕሬዚዳንት አበራ ቶላ የተመራው ቡድን የሰብዓዊ ድጋፍ በመስጠት ረገድ የተመዘገቡ ስኬቶችን በተመለከተ ገለጻ አድርጓል።…

በአዲስ አበባ አህጉራዊ የሰላም ኮንፈረስ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አህጉራዊ የሰላም ኮንፈረንስ እንደሚካሄድ የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ። የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) ኮንፈረንሱን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ÷ በኮንፈረንሱ የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ተወካዮች ይታደማሉ ብለዋል። በመድረኩ…

ፕሬዚዳንት ፑቲን በአሜሪካና ብሪታኒያ ላይ ጥቃት ሊፈፅሙ እንደሚችሉ አስጠነቀቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በአሜሪካ እና ብሪታኒያ ላይ ጥቃት ሊፈፅሙ እንደሚችሉ አስጠነቀቁ፡፡ ፕሬዚዳንት ፑቲን ማስጠንቀቂያውን የሰጡት ዩክሬን ከኔቶ አባል ሀገራት እና አሜሪካ በታጠቀቻቸው የረጅም ርቀት ሚሳኤሎች ሩሲያ ላይ ጥቃት መፈፀሟን…