Fana: At a Speed of Life!

የተቀመጡ አቅጣጫዎችን በመተግበር ሀገራዊ ግቦችን ማሳካት ይገባል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተቀመጡ አቅጣጫዎችን ለመተግበር እና ሀገራዊ ግቦችን ለማሳካት በርብርብ መስራት እንደሚያስፈልግ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት በሸገር ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የሕዝብ ኮንፈረንስ ላይ ነው።…

ከማሕበረሰቡ የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመፍታት በትኩረትና በትብብር ይሰራል – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከማሕበረሰቡ የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመፍታት በትኩረትና በትብብር ይሰራል ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድርና የብልጽግና ፓርቲ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡ ከአዳማ ከተማ፣ ከምስራቅ ሸዋ እና አርሲ ዞኖች የተውጣጡ…

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ከ2 ሺህ 500 በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ እና ተከታታይ መርሐ-ግብር ሲያስተምራቸው የነበሩ ከ2 ሺህ 500 በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ። የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጉቼ ጉሌ(ዶ/ር) ፥ ትምህርት የሁሉ ነገር ቁልፍ በመሆኑ ዩኒቨርሲቲው ባለፉት…

በጅግጅጋ ከተማ የህዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅግጅጋ ከተማ የህዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው። በኮንፈረንሱ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን፣ በብልጽግና ፓርቲ የክልሉ ቅርንጫፍ ጽ/ ቤት ሃላፊ መሃመድ ሻሌ (ኢ/ር)፣ በብልጽግና ፓርቲ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል…

በደሴ ከተማ የሕዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደሴ ከተማ ''ከቃል እስከ ባህል'' በሚል መሪ ሃሳብ የሕዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር)፣ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማእረግ የኦሮሚያ ክልል የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ ሳዳት ነሻ…

በድሬዳዋ የሕዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ ከተማ የህዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በመድረኩ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳደር ማስረሻ በላቸው፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች…

በሸገር ከተማ የሕዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሸገር ከተማ "ከቃል እስከ ባህል" በሚል መሪ ሃሳብ የሕዝብ ኮንፈረንስ መካሄድ ጀምሯል። በኮንፈረንሱ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣ የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር)፣ የኦሮሚያ ክልል ንግድ ቢሮ ሃላፊ…

በጎንደር ከተማ የሕዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር ከተማ የህዝብ ኮንፈረንስ መካሄድ ጀምሯል። በኮንፈረንሱ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)፣ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) እና የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል…

በጅማ ከተማ የህዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ከተማ የህዝብ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው፡፡ በኮንፈረንሱ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፣ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ አቶ ነመራ ቡሊና ሌሎች አመራሮች ተገኝተዋል፡፡…

በሀዋሳ ህዝባዊ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀዋሳ ከተማ ህዝባዊ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው። በኮንፈረንሱ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)፣ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ እና የሲዳማ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ በመድረኩ በብልጽግና…