ኢትዮጵያና አርሜኒያ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የአርሜኒያ አምባሳደር ሳሃክ ሳርግስያን የተመራ ቡድን በኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የሥራ ጉብኝት አድርጓል።
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቼና (ዶ/ር) እና ሌሎች የሥራ ሃላፊዎች ቡድኑን ተቀብለው የተቋሙን…