Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያና አርሜኒያ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የአርሜኒያ አምባሳደር ሳሃክ ሳርግስያን የተመራ ቡድን በኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የሥራ ጉብኝት አድርጓል። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቼና (ዶ/ር) እና ሌሎች የሥራ ሃላፊዎች ቡድኑን ተቀብለው የተቋሙን…

ኢትዮጵያ ቀጣናዊ ችግሮችን ለመፍታት በትብብር መስራቷን አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ቀጣናዊ ችግሮችን ለመፍታት አውሮፓ ሕብረትን ጨምሮ ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር መስራቷን አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ሕብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አኔት ዌበር…

የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዓመታዊ ገቢ 48 ቢሊየን ብር ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት የለውጥ ዓመታት በተተገበሩ ማሻሻያዎች የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ (ኢባትሎ) ዓመታዊ ገቢ ከነበረበት 17 ቢሊየን ብር ወደ 48 ቢሊየን ብር ማደጉ ተገለጸ። የኢባትሎ ዋና ሥራ አስፈፃሚ በሪሶ አመሎ (ዶ/ር)፤ ከሀገራዊ ለውጡ…

በኦሮሚያ ክልል ለ1 ነጥብ 9 ሚሊየን ወጣቶች የሥራ ዕድል ተፈጠረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ1 ነጥብ 9 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ወጣቶች ቋሚ የሥራ ዕድል መፈጠሩን የኦሮሚያ ክልል የሥራ ዕድል ፈጠራና ክህሎት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ም/ኃላፊ አቶ ዋሲሁን ጎልጋ እንደገለፁት÷በክልሉ በክህሎት የሚመራና ቀጣይነት ያለው…

የኢትዮጵያ አየር ኃይል የመከላከያ ልዕልና እና የላቀ ብቃት ማሳያ ነው – አይሻ መሃመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል የመከላከያ ልዕልና እና የላቀ ብቃት ማሳያ ነው ሲሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) ገለፁ፡፡ ሚኒስትሯ በኢፌዴሪ አየር ኃይል የመስክ ምልከታ ያደረጉ ሲሆን÷በዚህ ወቅትም ተቋሙ ያስመዘገባቸውን ስኬቶች…

የመከላከያ አዛዥነትና ስታፍ ኮሌጅ ብቁ አመራር በመፍጠር ሚናውን እየተወጣ እንደሚገኝ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ አዛዥነትና ስታፍ ኮሌጅ በአፍሪካ ብቁ የመከላከያ አመራር በመፍጠር ረገድ ሚናውን እየተወጣ እንደሚገኝ ተገለጸ። በሜጀር ጄኔራል ዳሂሩ ሳኑሲ የተመራ የናይጄሪያ ወታደራዊ ልዑካን ቡድን የመከላከያ አዛዥነትና ስታፍ ኮሌጅን እንዲሁም…

ማህሙድ አሊ ዩሱፍ ከጀርመን የኢኮኖሚ ትብብርና ልማት ሚኒስትር ረዳት ጸሃፊ ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ ከጀርመን የኢኮኖሚ ትብብርና ልማት ሚኒስትር ረዳት ጸሃፊ ኔይልስ አነንጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ጀርመን በአፍሪካ በጤና፣ ሰላምና ጸጥታ ዘርፍ እንዲሁም በቀጣናዊ ውህደት ጥረቶች ዙሪያ…

ብርቱካን ተመስገንን ጨምሮ በሽብር ወንጀል ተጠርጣሪዎች ላይ የ12 ቀን የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብርቱካን ተመስገንን ጨምሮ በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩ 17 ግለሰቦች ላይ ፍርድ ቤት ለፖሊሲ ተጨማሪ 12 ቀን የምርመራ ጊዜ ፈቀደ። ብርቱካን ተመስገንን አስመልክቶ በመገናኛ ብዙኃን ከተላለፈው ሐሰተኛ ዘጋቢ ፊልም ጋር በተያያዘ፤ ብርቱካን…

ውጤታማ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ለማካሄድ ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለተኛውን የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ውጤታማ በሆነ መልኩ ለማካሄድ የሚያስችል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ። የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) እና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን…

ቻይና በግብርና ሜካናይዜሽን ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር እንደምትሰራ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በቻይና ብሔራዊ ማሽነሪ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ም/ፕሬዚዳንት ሊ ሻይዩ የተመራ የቢዝነስ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሀገራቱ በግብርና ሜካናይዜሽን ዘርፍ በትብብር መስራት በሚቻሉባቸው ጉዳዮች…