Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከላይቤሪያ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከላይቤሪያ ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ቦካይ ጋር ተወያዩ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከፕሬዚዳንቱ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገናል ብለዋል።
ውይይቱ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሴኔጋል ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሴኔጋል ጠቅላይ ሚኒስትር ኡስማን ሶንኮ ጋር ተወያይተዋል፡፡
ውይይቱ ከአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ነው የተካሄደው፡፡
ለአፍሪካውያን የሚተርፍ ልማት፣ ዕድልና ክብርን የሚያረጋግጥ የአፍሪካ ሕብረት እንዲኖር…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአፍሪካ እና የዓለም አቀፍ መሪዎችን ወደ ኢትዮጵያ እንኳን በደኅና መጣችሁ በማለት፣ የአፍሪካን ታሪካዊ ዐሻራ እና ጽኑ ርዕይ አፅንዖት ሰጥተው ገልጸዋል።
የአኅጉሩ ትልቁ ሀብት የተፈጥሮ ጸጋ ብቻ…
የውሃ ሃብታችንን በኃላፊነትና በአግባቡ መጠቀም አስፈላጊ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የውሃ ሃብታችንን በኃላፊነትና በአግባቡ መጠቀም አስፈላጊ ነው አሉ፡፡
39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ "ዘላቂ የውሃ አቅርቦትና ደህንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ስርዓቶችን ማረጋገጥ፥…
በመዲናዋ የውስጥ ደዌ ሕክምና ተደራሽነትን ለማጠናከር…
በአዲስ አበባ ከተማ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቱሉ ዲምቱ አካባቢ የውስጥ ደዌ ሕክምና አገልግሎት ተደራሽነትን ይበልጥ የሚያጠናክር የውስጥ ደዌ ሕክምና ማዕከል ተመርቋል፡፡
የአይ ሲ ኤም ሲ አጠቃላይ ሆስፒታል ያስመረቀው የውስጥ ደዌ ሕክምና ማዕከል ለኮዬ ፈጨ፣ ቱሉ ዲምቱ፣ አቃቂ ቃሊቲ፣…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ቻፖ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ቻፖ ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ከ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከፕሬዚዳንቱ ጋር የሁለትዮሽ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ጋር ተወያዩ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ከ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከዋና ጸሐፊው ጋር…
ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተለያዩ መርሐ ግብሮችን በስኬት እየተገበረች ነው – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተለያዩ መርሐ ግብሮችን በስኬት እየተገበረች ትገኛለች አሉ።
የአፍሪካ…
በአፍሪካና በአውሮፓ መካከል ያለው አጋርነት በጋራ መበልጸግ ላይ የተመሰረተ መሆን አለበት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ እና በአውሮፓ መካከል ያለው አጋርነት በጋራ መበልጸግ ላይ የተመሰረተ መሆን አለበት አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ2ኛው የጣሊያን-አፍሪካ ጉባዔ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፤ በትብብር አዲስ የአፍሪካ…
የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ አዲስ አበባ ገቡ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ አዲስ አበባ ገብተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሯ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…