Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ኅብረ ብሔራዊነታችንን ለብሔራዊ ጥቅማችን ማዋል አለብን – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ኅብረ ብሔራዊነታችንን ለብሔራዊ ጥቅማችን ማዋል አለብን አሉ፡፡ 20ኛውን የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው "የኢትዮጵያውያን የምክክር ቀን" ሲምፖዚየም በሆሳዕና ከተማ…

ለነዋሪዎቹ የጋራ መገልገያ መሰረተ ልማቶች መሟላታቸውን ተመልክተናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የፒያሳ ነዋሪዎች በገቡበት መንደር የጋራ መገልገያ መሰረተ ልማቶች መሟላታቸውን ተመልክተናል አሉ፡፡ ከንቲባዋ በዛሬው ዕለት በበንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ በመገኘት የፒያሳ ነዋሪዎችን መጎብኘታቸውን…

የጉባ ብስራት ፕሮጀክቶች ሀገርን የማበልፀግ ርዕይን እውን የሚያደርጉ ናቸው – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በጉባ ብስራቶች ይፋ ያደረገቻቸው ፕሮጀክቶች ሲጠናቀቁ ሀገርን የማበልፀግ ርዕይን እውን የሚያደርጉ ናቸው አሉ የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)። በአዲስ አበባ ከተማ ሁሉም ክፍለ ከተሞች "የጉባ ብስራቶች የመደመር…

የጉባ ብስራት ግዙፍ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን ልዕልና የማረጋገጥ ጥረት ማሳያዎች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) የጉባ ብስራት ግዙፍ ፕሮጀክቶች የመደመር መንግሥት የኢትዮጵያን ልዕልና ለማረጋገጥ እንደሚተጋ ማሳያ ናቸው አሉ። 'የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች’ በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ…

ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የመንግሥት ተግባራት …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች መንግሥት የህብረተሰቡን ጥያቄዎች በማዳመጥ ምላሽ እየሰጠና ሀሳቦቹን በእቅድ በማካተት በቁርጠኝነት እየሰራ ነው አሉ። በአዲስ አበባ ሁሉም ክፍለ ከተሞች "የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ…

የዜጎችን ኑሮ መቀየር በሚችሉ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ያስፈልጋል – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዜጎችን ኑሮ መቀየር በሚችሉ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ያስፈልጋል አሉ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፡፡ "የጉባ ብስራቶች የመደመር መንግስት ትሩፋቶች" በሚል መሪ ሀሳብ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ህዝባዊ የውይይት…

በዓሉ ከልማት ስራዎች ባሻገር ለህዝቦች ትስስርና ለጋራ ትርክት ግንባታ መሰረት የጣልንበት ነው – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔሮች፣ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በዓል ከልማት ስራዎች ባሻገር ለህዝቦች ትስስርና ለጋራ ትርክት ግንባታ መሰረት የጣልንበት ነው አሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ 20ኛውን የብሔሮች ፣…

የሰላም ድርድሩ ተቋጫቶ ስምምነት በመፈረማችን ህዝቡ እፎይ ብሏል – ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሲደረግ የነበረው የሠላም ድርድር ተቋጫቶ ከመንግሥት ጋር ስምምነት ፈርመናል፤ ህዝቡም እፎይ ብሏል አሉ የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) የውጭ ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ። አፋህድ ከመንግሥት ጋር የደረሰውን የሰላም ስምምት…

የካሜሩን ጠቅላይ ሚኒስትር በኢትዮ ቴሌኮም እና ካምቴል መካከል የተደረሰውን የአጋርነት ስምምነት አደነቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የካሜሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆሴፍ ዲዮን ንጉቴ (ዶ/ር) በኢትዮ ቴሌኮም እና ካምቴል መካከል የተደረሰውን የስትራቴጂክ አጋርነት ስምምነት አድንቀዋል፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ከካሜሩን ጠቅላይ ሚኒስትር እና ከካምቴል…

አርባ ምንጭና አካባቢዋን በቱሪዝም ዘርፍ ተመራጭ ለማድረግ …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕድን ሚኒስትር እና የገበታ ለሀገር አርባ ምንጭ ፕሮጀክት አስተባባሪ ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር) አርባ ምንጭና አካባቢዋን በቱሪዝም ዘርፍ ተመራጭ ለማድረግ የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ አሉ። አርባ ምንጭ ግንባታው እየተፋጠነ ያለውን…