Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ ዜጎች ደህንነት እንዲጠበቅ እየተሰራ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ደህንነታቸው እንዲጠበቅ መንግሥት በቅርበት እየሰራ ነው አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡
የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው በሰጡት መግለጫ÷ ባለፈው ሳምንት ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት…
ብልጽግና ፓርቲ በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የምረጡኝ ቅስቀሳ አካሄደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የምረጡኝ ቅስቀሳ መርሐ ግብር አካሂዷል።
የፓርቲው የምርጡኝ ቅስቀሳ መርሐ ግብር “በጸና እና በተደራጀ የሴቶች ድምጽ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር እናሻግራለን” በሚል መሪ ሃሳብ ነው…
ከንቲባ አዳነች አዲስ ኢኮ ሁለገብ የሕዝብ መዝናኛ ፓርክን ሥራ አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አዲስ ኢኮ ሁለገብ የሕዝብ መዝናኛ ፓርክን በዛሬው ዕለት መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ዛሬ ለከተማችን ተጨማሪ የሆነ አዲስ ኢኮ ሁለገብ…
ከንቲባ አዳነች 44 የመኖሪያ ቤቶችና ሱቆች ያሉትን ባለአምስት ወለል ህንጻ ለተጠቃሚዎች አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ 44 የመኖሪያ ቤቶች እና ሱቆች ያሉትን ባለአምስት ወለል ህንጻ ለተጠቃሚዎች አስተላልፈዋል።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ገብስ…
በምርጫ ሂደት ላይ የሚነሱ ቅሬታዎች በውይይትና በማስረጃ እየተፈቱ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በምርጫ ሂደት ላይ የሚነሱ ቅሬታዎችን በውይይት እና በማስረጃ እየፈታሁ ነው አለ።
ዘንድሮ በሚካሄደው 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ እየተሳተፉ የሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ምዝገባ ሂደት ላይ አጋጥመውናል ያሏቸውን…
በሀዋሳ ከተማ የመካንነት ምርመራና ህክምና ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀዋሳ ከተማ የመካንነት ምርመራና ህክምና አገልግሎት መሰጠት ተጀመረ፡፡
አገልግሎቱ የጀመረው በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሆስፒታል እና በሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ ትብብር ነው።
በሀገር ደረጃ የመካንነት ህክምና የሚሰጠው በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም…
በዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ውስጥ የፖለቲካ ፓርቲዎች ያላቸው ድርሻ …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች በሀገር እና በዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ውስጥ ያላቸው ድርሻ ከፍተኛ ነው አለ በኦሮሚያ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት።
የጋራ ምክር ቤቱ በዛሬው ዕለት የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሂደትን አስመልክቶ 14ኛውን መደበኛ…
ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማዋ የኑሮ ውድነት ጫናን ለመቀነስ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ገመገሙ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማዋ አገልግሎት አሰጣጥን፣ የኑሮ ውድነት ጫናን ለመቀነስ፣ ገበያን ለማረጋጋት እና ለማረቅ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ገምግመዋል።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…
የሕብረተሰቡን የመረጃ እውቀት ያሳደገው “የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት” ጉባኤ…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) “የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት” ጉባኤ እንደ ሀገር በመረጃ ልማት የተሰሩ ሥራዎችና የተገኙ ውጤቶች በአውደ ርዕይ የቀረቡበት ነበር አሉ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር በከር ሻሌ (ዶ/ር)።
“የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ…
በምርጫ ወቅት በሴቶች ላይ የሚደርስ ጥቃትን ለመከላከል የሚያስችል የአሰራር ሥርዓት ፀደቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በምርጫ ወቅት በሴቶች ላይ የሚደርሰውን ፆታዊ ጥቃት ለመከላከል፣ ለመመዝገብና ተገቢውን ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል መደበኛ የአሰራር ሥርዓት ሰነድ በዛሬው ዕለት አፅድቋል።
በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነው ይህ…