Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን በአሶሳ ከተማ አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን በዛሬው ዕለት በአሶሳ ከተማ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል፡፡ ከንቲባዋ በከተማዋ በሚገኘው ሀለዋ የአግሮ ኢንዱስትሪ…

የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ብጹዓን አባቶች አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ብጹዓን አባቶች ሞጆ በሚገኘው የቤተ ክርስቲያኒቱ የሱባኤ ማዕከል ቅጥር ግቢ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሂደዋል። ከሐምሌ 1 ጀምሮ ለአራት ቀናት በማዕከሉ ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያ ካቶሊክ ጳጳሳት መደበኛ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት እና ተጠሪ ተቋማት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቤንች ሸኮ ዞን የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አስጀምረዋል። የካቢኔ ጉዳዮችና የሴክተሮች ክትትል ሚኒስትር ዴዔታ አቶ አክሊሉ ታደሰ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥…

የአረንጓዴ አሻራ ስኬታማነት የኢትዮጵያ ማንሰራራትና ከፍታ አንዱ ማሳያ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ አሻራ ስኬታማነት የኢትዮጵያ ማንሰራራትና ከፍታ አንዱ ማሳያ ነው አሉ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)፡፡ የግብርና ሚኒስቴር አመራርና ሰራተኞች በመትከል ማንሰራራት በሚል መሪ ሀሳብ በሸገር ከተማ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል።…

የውሃ ሀብታችንን በቁጠባና ፍትሐዊ በሆነ መንገድ መጠቀም አለብን – ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃ ሀብታችንን በቁጠባና ፍትሐዊ በሆነ መንገድ መጠቀም አለብን አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ዞን ሻንቶ ከተማ ከ208…

በክልሉ የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት ከ800 ሺህ በላይ በጎ ፍቃደኞች ይሳተፋሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል በቀጣይ ሁለት ወራት በሚከናወነው የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት መርሐ ግብር ከ800 ሺህ በላይ በጎ ፍቃደኞች ይሳተፋሉ፡፡ መርሐ ግብሩ የማጠናከሪያ ትምህርት፣ የቤት እድሳት፣ የደም ልገሳና ችግኝ ተከላን ጨምሮ በ14 ዘርፎች ላይ…

በወላይታ ዞን ከ208 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባ የውሃ ፕሮጀክት ለአገልግሎት በቃ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን ሻንቶ ከተማ ከ208 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። በፕሮጀክቱ ምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና የውሃና…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 በጀት 350 ቢሊየን ብር ሆኖ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 2ኛ ቀኑን የያዘው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 4ኛ መደበኛ ጉባኤ የከተማውን የ2018 በጀት አጽድቋል። የበጀቱን መግለጫ የከተማ አስተዳደሩ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አብዱልቃድር ሬድዋን ለምክር ቤቱ አቅርበዋል። የከተማው አጠቃላይ በጀት 350…

በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለ5 ሚሊየን ሰዎች ነፃ የጤና ምርመራ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጤና ዘርፍ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 5 ሚሊየን ሰዎች ነፃ የጤና ምርመራ ለመስጠት ታቅዷል፡፡ የ2017 የጤናው ዘርፍ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተጀምሯል፡፡ በዘርፉ የክረምት በጎ ፈቃድ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎትን በጉራጌ ዞን አበሽጌ ወረዳ አስጀምሯል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የጽ/ቤት ኃላፊ እና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር አለምጸሀይ ጳውሎስን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት…