Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የማዕከላዊ ዕዝ ጊቤ ኮር የምሥረታ በዓል እየተከበረ ነው 

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር መከላከያ ሠራዊት የማዕከላዊ ዕዝ ጊቤ ኮር አራተኛ ዓመት የምሥረታ በዓል በጊምቢ ከተማ እየተከበረ ይገኛል። የኮሩ የምስረታ በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች የሚከበር ሲሆን የበዓሉ አካል የሆነ የፓናል ውይይት የማዕከላዊ ዕዝ አዛዥ ሌተናል…

 የቱሪዝም ሚኒስትሯ በጎንደር ከተማ ህይወት በአብያተ መንግሥት መርሐ ግብርን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ በጎንደር ከተማ ህይወት በአብያተ መንግሥት መርሐ ግብርን አስጀምረዋል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ ሚኒስትሯ እንዳሉት÷ ህይወት በፋሲል አብያተ መንግሥት የጎብኝዎች ቁጥር ከማሳደግ ባለፈ ታሪካዊ ሁነቶችን ለማወቅ…

የፖሊስ ተቋማትን የማደራጀትና የማዘመን ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የአማራ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ(ዶ/ር) የፖሊስ ተቋማትን ይበልጥ የማደራጀት፣ የማዘመንና የማጠናከር ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ። ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) በክልሉ ደብረ ብርሃን ከተማ ልዩ ስሙ…

መንግሥት በየደረጃው የሚታዩ የአገልግሎት ጉድለቶችን ለማረም እየሠራ ነው – ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት በየደረጃው የሚታዩ የአገልግሎት ጉድለቶችን ለማረም እየሠራ ነው አሉ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)። በአማራ ክልል ባሕር ዳር ከተማ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት በዛሬው ዕለት ሥራ ጀምሯል። ፍጹም አሰፋ…

የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ለዜጎች የሚሰጠውን ሰው ተኮር አገልግሎት የሚያሻሽል ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት መንግሥት ለዜጎች የሚሰጠውን ሰው ተኮር አገልግሎት በማሻሻል የመንግሥትና ሕዝብ ግንኙነት በእጅጉ የሚያሻሽል ነው አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ። የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)…

በአማራ ክልል የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። በማዕከሉ የሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ…

የደመራ እና መስቀል በዓል በድምቀት እንዲከበር አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ምስጋና ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የደመራ እና መስቀል በዓል በድምቀት ተከብሮ እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ምስጋና አቅርባለች፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ስራ አስኪያጅ ብፁዕ…

የመስቀል ደመራ የኢትዮጵያውያን አንድነት ደምቆ የሚታይበት ልዩ የአደባባይ በዓል ነው – የተለያዩ ሀገራት ዜጎች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስቀል ደመራ የኢትዮጵያውያን አንድነት ደምቆ የሚታይበት ልዩ የአደባባይ በዓል ነው አሉ በበዓሉ አከባበር ላይ የታደሙ የተለያዩ ሀገራት ዜጎች ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአደባባይ የሚከበረው የመስቀል ደመራ በዓል ትናንት…

“ጋሪ ዎሮ” የዘመን መለወጫ በዓል ማሕበራዊ መስተጋብር የሚጠናከርበት ነው – አቶ አሻድሊ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቦሮ ሽናሻ "ጋሪ ዎሮ" የዘመን መለወጫ በዓል ይቅር ባይነትና ማሕበራዊ መስተጋብር የሚጠናከርበት ነው አሉ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን። የቦሮ ሽናሻ የዘመን መለወጫ በዓል "ጋሪ ዎሮ" በአሶሳ ከተማ በፓናል ውይይት…

የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና የፈጠራ ልሕቀት ማዕከል በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ በቴክኖሎጂ፣ ሳይንስ እና ፈጠራ ዘርፎች ላይ የሚሰራው "አንሶ አፍሪካ" የሳይንስ፣ የቴክኖሎጂና የፈጠራ ልሕቀት ማዕከል በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተከፍቷል። በመክፈቻ ስነ ስርዓቱ ወቅት እንደተገለጸው፥ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው የሳይንስ፣…