Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የኢነርጂ መሠረተ ልማት ለአፍሪካ ሁለንተናዊ ዕድገት ወሳኝ ነው – ኮሚሽነር ሌራቶ ማታ
አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢነርጂ መሠረተ ልማት ለአፍሪካ ሁለንተናዊ ዕድገት ወሳኝ ነው አሉ የአፍሪካ ኢነርጂና መሰረተ ልማት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌራቶ ማታ።
የመጀመሪያው የአፍሪካ ኢነርጂ ኢፊሸንሲ ጉባኤ በአዲስ አበባ በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀምሯል።
በመድረኩ…
ጊፋታ በዩኔስኮ መመዝገቡን ተከትሎ የወላይታ ዞን ነዎሪዎች ደስታቸውን እየገለጹ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወላይታ ዘመን መለወጫ በዓል ጊፋታ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) መመዝገቡን ተከትሎ የወላይታ ዞን ነዎሪዎች ደስታቸውን በአደባባይ እየገለጹ ነው፡፡
በሕንድ ኒው ዴልሂ እየተካሄደ በሚገኘው 20ኛው…
የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር የቀድሞ ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ በ13 ዓመት እስራት ተቀጡ
አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር የቀድሞ ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ በተከሰሱበት ከባድ የሙስና ወንጀል ጥፋተኛ ሆነው በመገኘታቸው በ13 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጡ፡፡
የፍትሕ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ ባቀረበው ክስ በኮሚሽኑ…
ኢትዮጵያ በኢነርጂ ዘርፍ ለአህጉሪቱ ዘላቂ ዕድገት በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ ናት – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ኢትዮጵያ በኢነርጂ ዘርፍ ለአፍሪካ ዘላቂ ዕድገት በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ ናት አሉ፡፡
የመጀመሪያው የአፍሪካ…
“ጊፋታ” በዓለም ቅርስነት መመዝገቡ ለኢትዮጵያ ጥልቅ ትርጉም አለው – ሰላማዊት ካሳ
አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወላይታ ሕዝብ የዘመን መለወጫ በዓል “ጊፋታ” በዩኔስኮ የዓለም ቅርስነት መመዝገቡ ለኢትዮጵያ ብሎም ለወላይታ ህዝብ ጥልቅ ትርጉም ያለው ነው አሉ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ።
የወላይታ የዘመን መለወጫ በዓል…
የሕግ የበላይነትን በማረጋገጥ ፍትሕን ለማስፈን በትኩረት መስራት ይገባል – አቶ ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕግ የበላይነትን በማረጋገጥ ዘላቂ ፍትሕን ለማስፈን በትኩረት መስራት ይገባል አሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ኦርዲን በድሪ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ አዲስ ለተመረቁ የሚሊሻ አባላት በዛሬው ዕለት የሥራ መመሪያ ሰጥተዋል፡፡
በዚህ…
የወላይታ ሕዝብ የዘመን መለወጫ በዓል “ጊፋታ” በዓለም ቅርስነት ተመዘገበ
አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕንድ፣ ኒው ዴልሂ እየተካሄደ በሚገኘው 20ኛው የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) የማይዳሰሱ የባሕል ቅርሶች ጥበቃ ኮሚቴ ጉባኤ ተካሂዷል።
በዚህ ጉባዔ ላይ ኢትዮጵያ በዓለም ቅርስነት እንዲመዘገብ ያቀረበችው…
በመዲናዋ የተካሄደው ሕዝባዊ ውይይት ለሕዝብ ጥያቄዎች በተግባር የተደገፈ ማብራሪያ የተሰጠበት ነው – አቶ ሃፍታይ ገ/እግዚአብሔር
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሁሉም ክፍለ ከተሞች የተካሄደው ሕዝባዊ ውይይት ለሕዝቡ ጥያቄዎች ተግባራዊ ምላሽ የተሰጠበት ነው አሉ የከተማ አስተዳደሩ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሃፍታይ ገ/እግዚአብሔር።
ኃላፊው "የጉባ ብስራቶች የመደመር…
ዓለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ኢትዮጵያ በዘርፉ ያቀደችውን ዓላማ እንድታሳካ ድጋፍ ለማድረግ ቁርጠኛ ነው – ራፋኤል ማርያኖ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኢትዮጵያ በዘርፉ ያቀደችውን ዓላማ እንድታሳካ ድጋፍ ለማድረግ ቁርጠኛ ነው አሉ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ራፋኤል ማርያኖ ግሮሲ፡፡
ዋና ዳይሬክተሩ ኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ፕሮግራም መጀመሯን አስመልክቶ ባስተላለፉት…
ኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ፕሮግራሟን ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ደረጃ ጋር በማጣጣም ለመተግበር ቁርጠኛ ነች – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ፕሮግራሟን ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ደረጃ ጋር በማጣጣም ለመተግበር ቁርጠኛ ነች አሉ፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ምክትል…