Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ኢትዮጵያ በለውጡ ማግስት ስኬታማ የቴክኖሎጂና የኢኮኖሚ ማሻሻያ አድርጋለች – ቢልለኔ ስዩም

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም ኢትዮጵያ በሀገራዊ ለውጡ ማግስት ስኬታማ የቴክኖሎጂና የኢኮኖሚ ማሻሻያ አድርጋለች አሉ። የኢትዮ-እንግሊዝ የንግድና ኢንቨስትመንት ፎረም 2026 በለንደን የተካሄደ…

የኤርትራ ሕልውና ሁልጊዜም ኢትዮጵያን ከማዳከም ጋር የተያያዘ ነው – አቶ ጌታቸው ረዳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኤርትራ ሀገር ሆኖ የመቀጠል ስትራቴጂካዊ ስሌት ከኢትዮጵያ አጠቃላይ የሕልውና እና የደህንነት ሁኔታ ጋር የተያያዘ ነው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ጌታቸው ረዳ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ የመከላከያ ኮሌጅ…

ኢትዮጵያ ታከናውናለች… የኮሪደር ልማት ለዘመናዊነትና ለሕዝብ ተጠቃሚነት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት የጀመረቻቸው ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶች የከተሞችን ምጣኔ ሀብታዊና ማህበራዊ ገጽታ በከፍተኛ ፍጥነት እየቀየሩ ይገኛሉ። ከእነዚህ ፕሮጀክቶች መካከል የሆነው እና በመደመር እሳቤ የታገዘው የኮሪደር ልማት ሥራም ከተሞችን…

ኢትዮጵያ የቀጣናው የኃይል እና የሎጂስቲክስ ማዕከል…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የሕዳሴ ግድብና የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን የቀጣናው የኃይልና የሎጂስቲክስ ማዕከልነት እያረጋገጡ ነው አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)። 6ኛው የኢትዮጵያ እና ዩናይትድ ኪንግደም…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባሕላዊ ፍርድ ቤቶችን ለማጠናከር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህል ዳኝነት በማሕበረሰቡ ውስጥ የሚፈጠሩ አለመግባባቶችንና ግጭቶችን በመፍታት ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ነው አለ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ፡፡ በቢሮው የባሕል ዘርፍ ኃላፊና የቢሮ ም/ኃላፊ ደግነህ ቦጋለ እንዳሉት÷…

ለቀጣናዊ ችግሮች ፈጣን ምላሽ የሚሰጥ ጠንካራ ተቋም ተገንብቷል – ጄ/ል ይመር መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ ተለዋዋጭ የጦርነት ባህሪን በመረዳት ለአሁናዊ የቀጣናችን ችግሮች ፈጣን ምላሽ መስጠት የሚችል ጠንካራ ተቋም ተገንብቷል አሉ የመከላከያ ትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ ሃላፊ ጄነራል ይመር መኮንን። የኢትዮጵያ ብሔራዊ የመከላከያ ኮሌጅ…

የገጠር ሽግግር ለኢትዮጵያ ማከናወን…

በገጠሪቱ የኢትዮጵያ ክፍል ሁለንተናዊ መዋቅራዊ ሽግግር ለማምጣት ታቅዶ እየተሰራ ነው፡፡ ወደ ትግበራ የገባው የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ የአርሶ አደሩንና የአርብቶ አደሩን የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል፣ ምርታማነትን ለማሳደግ እና የገጠር ኢኮኖሚን ሙሉ በሙሉ ለማዘመንና ሁለንተናዊ መዋቅራዊ ለውጥ…

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የተሻሻሉ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመረጃ ነጻነት አዋጅ እና የፌዴራል ሸሪዓ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የማሻሻያ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 28ኛ መደበኛ ስብሰባውን በዛሬው ዕለት አካሂዷል።…

ፈረንሳይ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈረንሳይ መንግሥት በኢትዮጵያ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት መጠናቀቁን አስመልክቶ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፏል። የፈረንሳይ መንግሥት በመልዕክቱ÷ አዲስ የተመረጡ የፓርላማ አባላትን፣ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናትን እንዲሁም በሒደቱ…

ብልጽግና ፓርቲ ለሕዝብ የገባውን ቃል ለመፈጸም ቁርጠኛ ነው – አቶ ፍቃዱ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ተቋማት ብልጽግና የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሥራዎች ማጠቃለያ መድረክ እያካሄደ ነው። በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ፍቃዱ ተሰማ እንዳሉት÷ በምርጫው ፓርቲው ያስቀመጣቸውን…