Browsing Category
ስፓርት
ሀገሩን በኦሊምፒክ የመወከል ህልም ያለው የጅምናስቲክ ተወዳዳሪ…
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጅምናስቲክ ስፖርት ተወዳዳሪው የጅማ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ ድሪባ ቶሌራ በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል ላይ ስኬታማ ጊዜን እያሳለፈ ይገኛል፡፡
በስፖርት ፌስቲቫሉ በትናንትናው ዕለት ፍፃሜውን ባገኘው የጅምናስቲክ ውድድር…
በኖርዊች ሲቲ ድንቅ ብቃቱን እያስመለከተ የሚገኘው ትውልደ ኢትዮጵያዊው አሊ አህመድ
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከካናዳው ቫንኩቨር ኋይትካፕ የእንግሊዙን ኖርዊች ሲቲ በጥር የዝውውር መስኮት የተቀላቀለው ትውልደ ኢትዮጵያዊው አሊ አህመድ በርካቶችን በብቃቱ እያስደመመ ይገኛል፡፡
አሊ አህመድ በፈረንጆቹ 2000 በካናዳ ቶሮንቶ የተወለደ ሲሆን ወላጆቹ ከ30…
ቼልሲ እና ራሂም ስተርሊንግ በስምምነት ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው የክንፍ ተጫዋች ራሂም ስተርሊንግ ከቼልሲ ጋር በስምምነት ተለያይቷል፡፡
በቼልሲ ቤት 325 ሺህ ሳምንታዊ ደመወዝ ያገኝ የነበረው የ31 ዓመቱ ተጫዋች ስተርሊንግ፤ ቀሪ የ18 ወራት የኮንትራት ውል ነበረው።
ስተርሊን በ2022…
ሉካስ ፓኩኤታ ፍላሚንጎን ለመቀላቀል ከስምምነት ደረሰ
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብራዝላዊው የፊት መስመር ተጫዋች ሉካስ ፓኩኤታ የሃገሩን ክለብ ፍላሚንጎን በ41 ሚሊዮን ዩሮ ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሷል፡፡
የ28 አመቱ ተጫዋች በ2022 ከፈረንሳዩ ሊዮን ዌስትሃም ዩናይትድን መቀላቀሉ ይታወሳል፡፡
ሉካስ ፓኩኤታ በክለቡ…
7ኛው የመላ አፋር ስፖርት ውድድር እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው የመላ አፋር ስፖርት ውድድር “አንድነት ለጥንካሬያችን ስፖርት ለሠላማችን” በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ ነው፡፡
በም/ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ማህበራዊ ጉዳዮች አስተባባሪና የባህል፣ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ሐሚድ ዱላ እንዳሉት÷…
በማንቼስተር ሲቲ አጀማመሩ የሰመረለት አንቶኒዮ ሴሜንዮ…
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፕሪሚየር ሊጉ በቦርንማውዝ በመድመቅ ደረጃውን ከፍ አድርጎ ወደ ኢትሃድ ያቀናው አንቶኒዮ ሴሜንዮ በማንቼስተር ሲቲ ቤት በፍጥነት መላመድ ችሏል፡፡
ከጋናዊ አባቱ እና ፈረንሳዊ እናቱ በፈረንጆቹ 2000 በእንግሊዝ የተወለደው ሴሜንዮ በሊጉ ደማቅ…
ከ2010 የዓለም ዋንጫ በኋላ ምርጥ ብቃቱ የከዳው ቶሬስ…
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም እግር ኳስ ከተመለከታቸው ምርጥ የፊት መስመር ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው የስፔን ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ ኮከብ ፈርናንዶ ቶሬስ፡፡
ቶሬስ በተጫዋችነት ዘመኑ ከምርጥ አጥቂዎች መካከል አንዱ የነበረ ሲሆን÷ በፍጥነቱ፣ በጎል አስቆጣሪነቱ እና…
መቻል ኢትዮጵያ መድንን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ17ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር መቻል ኢትዮጵያ መድንን 1 ለ 0 አሸንፏል።
ቀን 10 ሰዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የመቻልን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ቸርነት ጉግሳ ከመረብ አሳርፏል፡፡
በተመሳሳይ…
ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ምድረ ገነት ሽረ አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ17ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ምድረ ገነት ሽረ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡
ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች ግብ ሳያስቆጥሩ ወጥተዋል፡፡…
ቼልሲ ክሪስታል ፓላስን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ23ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ መርሐ ግብር ቼልሲ ክሪስታል ፓላስን 3 ለ 1 አሸንፏል።
አመሻሽ 11፡30 ላይ በክሪስታል ፓላስ ሜዳ በተደረገው ጨዋታ የቼልሲን ግቦች ኤስቴቫኦ፣ ጆአ ፔድሮ እና፣ ኤንዞ ፈርናንዴዝ (በፍጹም ቅጣት ምት)…