ማዕከሉ ሰላምና ፍትህ ለማስፈን ተጨማሪ አቅም የሚሆን ነው – ኮ/ጄ ደመላሽ ገብረሚካኤል
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ፖሊስ የፎረንሲክ ምርመራና ምርምር ልህቀት ማዕከል አስተማማኝ ሰላምና ፍትህ ለማስፈን ለሚከናወኑ ስራዎች ተጨማሪ አቅም የሚፈጥር መሆኑን የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ገለጹ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…