Fana: At a Speed of Life!

በሲዳማ ክልል ከበልግ እርሻ ከ10 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ይጠበቃል – ቢሮው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል በበልግ ወቅት ከሚለሙት ዋና ዋና ሰብሎችና ሥራ ሥር ተክሎች ከ10 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ይገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅ የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ ገለጸ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ መምሩ ሞኬ÷ በክልሉ ያለውን የበልግ…

የአርቲስት ሒሩት በቀለ ስርዓተ ቀብር የፊታችን ሰኞ ይፈጸማል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርቲስት ሒሩት በቀለ ስርዓተ ቀብር የፊታችን ሰኞ ጉለሌ በሚገኘው ጴጥሮስ ወጳውሎስ መካነ መቃብር እንደሚፈጸም የቀብር ስነ ስርዓት አስፈጻሚ ኮሚቴው አስታውቋል። ኮሚቴው ዛሬ በሰጠው መግለጫ÷የሒሩት በቀለ አስከሬን የፊታችን ሰኞ ሻላ መናፈሻ…

በኦሮሚያ ክልል ለታማኝ ግብር ከፋዮች እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የታክስ ተገዥነት ንቅናቄና የታማኝ ግብር ከፋዮች የእውቅና መስጫ መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ እና ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች…

ጀርመን ለዩክሬን ከፍተኛ የተባለውን የጦር መሳሪያ ድጋፍ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመን ÷ ለዩክሬን 2 ነጥብ 7 ቢሊየን ዩሮ የሚያወጣ የጦር መሳሪያ ድጋፍ ይፋ አድርጋለች፡፡ ድጋፉ የሆነው የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ በተያዘው ሳምንት በበርሊን የስራ ጉብኝት ለማድረግ ማቀዳቸውን ተከትሎ ነው ተብሏል ፡፡…

የመጪው ክረምት የአየር ጸባይ ትንበያ ላይ ውይይት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 ዓ.ም የበልግ የአየር ንብረት ግምገማ እና የመጪው ክረምት ወቅት የአየር ጸባይ አዝማሚያ ትንበያ ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ፈጠነ ተሾመ÷በተለያዩ ቦታዎች ሊፈጠር የሚችልን የአየር…

በአማራ ክልል ከኦፓልና ወርቅ ማዕድናት 7 ነጥብ 9 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን የወረኢሉ የኦፓል ማዕድን ምርት ለገበያ መቅረብ ጀምሯል፡፡ በአማራ ክለል በተለያዩ አካባቢዎች በአምስት ዘርፍ የሚከፈሉ 40 የማዕድን ሃብት አይነቶች መኖራቸውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡…

በመጪው 5 ዓመታት የስኳር ምርት ፍላጎትን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው አምስት ዓመታት የስኳር ምርት ፍላጎትን በሀገር ውስጥ ምርት ሙሉ በሙሉ ለመተካት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ገለጸ። በኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ የሕዝብ ግንኙነትና ተሳትፎ ክፍል ኃላፊ አቶ ረታ ደመቀ…

የምርምር ተቋማትን ከኢንዱስትሪዎች ጋር ለማስተሳሰር እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት እና የምርምር ተቋማትን ከኢንዱስትሪዎች ጋር ለማስተሳሰር እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ “የዩኒቨርሲቲ እና ኢንዱስትሪዎች ትስስር ለተግባር ተኮር መማር ማስተማርና ምርምር” በሚል መሪ ቃል የምክክር መድረክ በደብረ…

የሲዳማ ሕዝብ የዘመን መለወጫ “ፊቼ ጨምበላላ” በዓል በአዲስ አበባ ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ሕዝብ የዘመን መለወጫ የሆነውና በተመድ የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በማይዳሰሱ ቅርሶች የተመዘገበው "ፊቼ ጨምበላላ" በአዲስ አበባ ተከብሯል። በወዳጅነት አደባባይ በተከበረው "ፊቼ ጨምበላላ" በዓል ላይ የአዲስ…