Fana: At a Speed of Life!

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና በሙከራ ደረጃ እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና በሙከራ ደረጃ በዩኒቨርሲቲዎች እየተሰጠ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር የአካዴሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) እንደገለጹት÷ፈተናው ከዛሬ ጀምሮ እየተሰጠ ያለው…

የኮንሶ የማንነት መገለጫ የሆነው የ”ኾራ አታ ኾንሶ” የባህል፣ የታሪክና የቋንቋ ሲምፖዚየም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘጠነኛው የአለም ቅርስ ባለቤት የሆነው የኮንሶ ማንነት መገለጫ "ኾራ አታ ኾንሶ" የባህል፣ የታሪክና የቋንቋ ሲምፖዚየም እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የኮንሶ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዳዊት ገበየሁ÷ "ኾራ አታ ኾንሶ" በዓል መታሰቢያ ቀን የሚከበረው…

የባሕልና ስፖርት ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ስፖርት ፌደሬሽኖች ለትግራይ ክልል የዘርፉ ተቋማት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕልና ስፖርት ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ስፖርት ፌደሬሽኖች ለትግራይ ክልል የዘርፉ ተቋማት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ በባሕልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጀላ መርዳሳ የተመራ የባሕልና ስፖርት ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ስፖርት ፌደሬሽኖች ልዑካን ቡድን ለሥራ ጉብኝት…

ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) የዜጎችን ማህበራዊ ዋስትና ለማረጋገጥ የሚሰሩ ተግባራት እንዲጠናከሩ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በክረምት በጎ ፈቃድ አግልግሎት የዜጎችን ማህበራዊ ዋስትና ለማረጋገጥ የሚሰሩ ተግባራት ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር አሳሰቡ፡፡ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል "በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ " በሚል…

በፈረንሳይ የተቀሰቀሰው ግጭት እና ሁከት ተባብሶ መቀጠሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንሳይ ፖሊስ በአንድ ወጣት ላይ የፈፀመውን ግድያ ተከትሎ የተቀሰቀሰው ግጭት እና ሁከት ተባብሶ መቀጠሉ ተስምቷል፡፡ ግጭቱ አንድ የፖሊስ ኦፊሰር የአልጀሪያ ዜግነት ያለውን የ17 ዓመት ወጣት "ትራፊክ ጥሶ አልፏል" በሚል ተኩሶ መግደሉን ተከትሎ…

ኢትዮጵያ በርካታ ፈተናዎች ቢገጥሟትም ስኬቶችንም አስመዝግባለች- ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በ2015 ዓ.ም ከውስጥና ከውጪ በርካታ ፈተናዎች ቢገጥሟትም በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ መስኮች በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገቧን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ የፌዴራል እና የክልል የሚዲያና…

በጸጥታ አካላት ላይ ተኩስ ከፍተው ነበር የተባሉ 20 ተጠርጣሪዎች ላይ ለምርመራ ማጣሪያ የ14 ቀን ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎችን በመያዝ በፀጥታ አካላት ላይ ተኩስ ከፍተው ነበር የተባሉ 20 ተጠርጣሪዎች ላይ የምርመራ ማጣሪያ እንዲደረግ የ14 ቀን ጊዜ ፈቅዷል፡፡ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት በመርማሪ…

ወ/ሮ ሙፈሪሃት ብቁ የሰው ኃይል ለመፍጠር በትኩረት እየተሠራ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራና ክኅሎት ሚኒስቴር ብቁ የሰው ኃይል፣ ምቹና አስተማማኝ የሥራ ዕድል ለመፍጠር አቅዶ በትኩረት እየሠራ መሆኑን ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል ገለጹ፡፡ የሥራና ክኅሎት ሚኒስቴር ከመገናኛ ብዙኃን ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ጋር የምርታማነት የምክክር መድረክ…

የማዳበሪያ አቅርቦትና ስርጭትን በተመለከተ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብርና ሚኒስቴር በ2015/16 የምርት ዘመን የማዳበሪያ አቅርቦትና ስርጭት ላይ ከክልል ባለድርሻ አካላት ጋር እየመከረ ነው። በመድረኩ የኦሮሚያ፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮዎች ማዳበሪያ የሚያጓጓዙ…

የወጣቶች የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ንቅናቄ ነገ በአሶሳ ከተማ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው የወጣቶች የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ንቅናቄ ነገ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ እንደሚጀመር የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ አስታወቀ፡፡ የሊጉ ምክትል ፕሬዚዳንትና የጽህፈት ቤቱ ሃላፊ አባንግ ኩመዳን በሰጡት መግለጫ…