አቶ ደመቀ መኮንን የ2030 ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት የሴቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን ገለጹ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 11 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የ2030 ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት የሴቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን ገለጹ።
አቶ ደመቀ በሴቶች የፋይናንስ አካቶነት ላይ ባተኮረውና ኢትዮጵያ ባዘጋጀችው መድረክ…