Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ 74 በመቶ የነበረውን የጭቃ ቤት በ44 በመቶ መቀነስ ተችሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 74 በመቶ የነበረውን የጭቃ ቤት በ44 በመቶ መቀነስ ተችሏል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የከተማ አስተዳደሩ የ9 ወራት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ቀጣይ…

ለተሻገረ ገጠርና ግብርና የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ የማይተካ ሚና አለው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለተሻገረ ገጠር እና ግብርና የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ የማይተካ ሚና አለው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሆሞሻ ወረዳ የሚገኘውን ፍቃዱ ነመራ የተቀናጀ የእርሻ ልማት…

የሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ፍራንሲስኮ ቻፖ የብሔራዊ ቤተ መንግሥት ሙዚዬምን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሞዛምቢክ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ፍራንሲስኮ ቻፖ የብሔራዊ ቤተ መንግሥት ሙዚዬምን ጎብኝተዋል፡ ጉብኝቱ ፕሬዚዳንቱ በኢትዮጵያ እያደረጉት ያለው ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አካል መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት መረጃ አመልክቷል።…

ፕሬዚዳንት ፑቲን ከኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ ጋር በሴንት ፒተርስበርግ ተወያይተዋል። የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከፕሬዚዳንት ፑቲን ጋር ለመነጋገር ዛሬ ጠዋት ሩሲያ መግባታቸው ይታወቃል። የኢራን ከፍተኛ…

የሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት በዓድዋ ድል መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ፍራንሲስኮ ቻፖ በዓድዋ ድል መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አኑረዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ፕሬዚዳንቱን በዓድዋ ድል መታሰቢያ በክብር ተቀብለናል…

በሀገር ውስጥ መድኃኒት የማምረት አቅምን ለማሳደግ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በሀገር ውስጥ የሕክምና ግብዓቶች እና መድኃኒቶችን ለማምረት የፖሊሲ ማሻሻያዎችን ከማድረግ ጀምሮ ለዘርፉ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ይገኛል፡፡ በዚህም የተለያዩ መድኃኒቶች እና የሕክምና መገልገያ ቁሳቁስ…

ኢትዮጵያና ሞዛምቢክ በወታደራዊ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) ከሞዛምቢክ መከላከያ ሚኒስትር ኢ ክርስቲያቮ አርቱር ቹሜ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ በወታደራዊ ዘርፍ በጋራ መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ በተለይም…

ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የመጨረሻውን ምዕራፍ ውጤታማ ድርድር አድርጋለች – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የሚያስችላትን የመጨረሻውን ምዕራፍ ውጤታማ ድርድር አድርጋለች አሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትሩ ለዓለም የንግድ ድርጅት አባልነት በስዊዘርላንድ ጄኔቫ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት አቀባበል አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ፍራንሲስኮ ቻፖ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አቀባበል አድርገዋል። ‎ ‎የፕሬዚዳንቱ ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት የጋራ ልማትና የህዝብ ለህዝብ ትስስር ትርጉም ባለው…

በአደጋ ላይ የሚገኝን ሰው አለመርዳትና የሕግ ተጠያቂነቱ …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢፌዴሪ የወንጀል ሕግ መሠረት በአደጋ ላይ የሚገኝን ሰው አለመርዳት የወንጀል ተጠያቂነትን ያስከትላል። በሕጉ መሰረት ሰውን የሚያስጠይቁ የወንጀል ተግባራት በሁለት የሚከፈሉ ሲሆን፤ የመጀመሪያው አታድርግ የተባለን ነገር በማድረግ የሚመጣ…