Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ባሕልና እሴት በአሜሪካ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በከተማዋ የተዘጋጀውን የኤምባሲዎች ውድድር አሸንፏል፡፡ በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኙ የዓለም ሀገራት ኤምባሲዎች የተሳተፉበት የአሜሪካ ንግድ ማዕከል ያዘጋጀው የዐውደ ርዕይና ባዛር መርሐ ግብር…

የፋይዳ መታወቂያ መተማመንን መፍጠሪያ ነው – አቶ ዮዳሄ አርዓያሥላሴ

አዲስ አበባ፣ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመላ ሀገሪቱ ከ29 ሚሊየን በላይ ዜጎች የፋይዳ መታወቂያ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል አሉ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዮዳሄ አርዓያሥላሴ። ዋና ዳይሬክተሩ ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳሉት፥ አንድ ሰው አንድ ማንነት…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የፖሊዮ ክትባት ከፊታችን ዓርብ ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 4ኛው ዙር ክልላዊ የፖሊዮ ክትባት ከፊታችን ዓርብ ጀምሮ በዘመቻ መልክ ይሰጣል አለ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አጉኔ አሾሌ እንዳሉት ÷ ክትባቱ ከታሕሳስ 3 እስከ 6 ቀን 2018 ዓ.ም ነው…

በአዲስ አበባ የተከናወነው የልማት ሥራ ከተማዋን ውብና ምቹ አድርጓታል – አርቲስት ኦሞ ሳንጋሬ

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ ዝናን ያተረፈችው ማላዊቷ አርቲስት ኦሞ ሳንጋሬ በአዲስ አበባ ከተማ የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ተዘዋውራ ተመልክታለች፡፡ አርቲስት ኦሞ ሳንጋሬ የግራሚ አዋርድ ሽልማት አሸናፊ፣ የአፍሪካ ሴቶች መብት ተከራካሪ እና ዓለም አቀፍ ዝናን…

እርቅ፣ አንድነትና አብሮነት የሚንጸባረቅበት በዓል…”ጊፋታ”

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወላይታ ዘመን መለወጫ በዓል "ጊፋታ" የወላይታ ብሔር ለዘመናት ሲያከብረው የኖረ ደማቅ ባህላዊ እሴት ነው፡፡ ጊፋታ የተጣላና የተኮራረፈ የሚታረቅበት እንዲሁም የሕዝቦች አንድነትና አብሮነት ይበልጥ የሚጠናከርበት የወላይታ ዘመን መለወጫ በዓል…

የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከባንክ ሥርዓት ጋር የማጣመር ሥራ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋይናንስ ዘርፍ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ወሳኝ ምዕራፍ የሆነው የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከባንክ ሥርዓት ጋር የማጣመር ሥራ በይፋ ተጀምሯል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ጉዳዩን አስመልክቶ ለፋና ዲጂታል የላከው…

ኢትዮጵያና ዛምቢያ በወታደራዊ ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና ዛምቢያ በወታደራዊ መስክ በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከዛምቢያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ሌተናል ጄነራል ጄፍሪ ዚኤሌ ጋር ተወያይተዋል፡፡…

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በመቀሌ ከተማ የፍሳሽ ማስወገጃ ግንባታን አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ ከ2 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የሚከናወነውን የፍሳሽ ማስወገጃ ግንባታ አስጀምሯል፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) እና የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ሌ/ጄ…

ትውልዱን በሥነ ምግባር በማነጽ ለሙስና የማይበገር ዜጋ መፍጠር ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ትውልዱን በሥነ ምግባር በማነጽ ለሙስና የማይበገር ዜጋ ለመፍጠር በትኩረት መስራት ያስፈልጋል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። 22ኛው ዓለም አቀፍ የጸረ ሙስና ቀን በዛሬው ዕለት በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው፡፡…

2ኛው የኢትዮጵያ ኮምፕርሄንሲቭ ዩኒቨርሲቲዎች ጠቅላላ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 2ኛው የኢትዮጵያ ኮምፕርሄንሲቭ ዩኒቨርሲቲዎች ጠቅላላ ጉባዔ በወራቤ ዩኒቨርሲቲ  እየተካሄደ ነው፡፡ ጉባዔው ትምህርት ሚኒስቴር ዩኒቨርሲቲዎች ባላቸው የትኩረት መስክ ልየታ መሠረት ከተከፋፈሉ በ4 ምድቦች ውስጥ የአጠቃላይ ኮምፕርሄንሲቭ…