Fana: At a Speed of Life!

በታይላንድ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ ከ13 ሺህ በላይ ሰዎች ከቀያቸው ተፈናቀሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምስራቅ እስያ በምትገኘው ታይላንድ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ ከ13 ሺህ በላይ ሰዎች ከቀያቸው ተፈናቅለዋል። ይህ ከባድ ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ አደጋ 18 ሰዎች ህይወታቸውን ሲያጡ፤ ከ13 ሺህ በላይ የሚሆኑት ደግሞ ከቀያቸው ተፈናቅለዋል።…

ፕሬዚዳንት ታዬ ከተለያዩ ሀገራት መሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከቼክ ሪፐብሊክ፣ ሃንጋሪ፣ ስሎቫክያ እና ክሮሽያ ሀገራት መሪዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ ከመሪዎቹ ጋር የመከሩት በ7ኛው የአፍሪካ አውሮፓ ህብረቶች ጉባዔ ጎን ለጎን ነው። ውይይቱ በዋናነት በሀገራቱ…

የሆርቲካልቸር ዘርፍ ምርታማነትን የሚያሳድጉ የተሻሻሉ ዝርያዎች …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሆርቲካልቸር ዘርፍ ምርታማነትን ለማሳደግ የተሻሻሉ ዝርያዎችን ለአርሶ አደሩ በማሰራጨት አበረታች ውጤት እየተገኘ ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ በሚኒስቴሩ የእርሻና ሆርቲካልቸር ልማት ዘርፍ የሚኒስተር ዴዔታ አማካሪ አሊ መሃመድ (ፕ/ር)÷ በ10…

የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች በተለያዩ አከባቢዎች ያካሄዱት የልማት ሥራ ጉብኝት…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች የሚገኙ የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ አመራሮቹ ባለፉት ቀናት በ2ኛ ዙር “የመደመር መንግሥት ዕይታ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሃሳብ የተሰጠውን ሥልጠና ሲወስዱ ቆይተዋል፡፡…

የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የመዲናዋ የወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና አመራሮች በአዲስ አበባ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ አመራሮቹ “የመደመር መንግሥት ዕይታ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሃሳብ ባለፉት ቀናት ስልጠና ሲወስዱ መቆየታቸው ተመላክቷል፡፡ በዛሬው…

የወቅቱ ሃያላን ክለቦች ተጠባቂ ፍልሚያ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የ5ኛ ዙር መርሐ ግብር የወቅቱን ሃያላን ክለቦች አርሰናል እና ባየርን ሙኒክ የሚያገናኘው ተጠባቂ ጨዋታ ትኩረትን ስቧል፡፡ ሁለቱ ክለቦቸ በውድድር ዓመቱ በሻምፒየንስ ሊጉ ያደረጓቸውን አራቱንም ጨዋታዎች ማሸነፍ…

ኢትዮጵያ እና ቻይና በጉምሩክ ዘርፍ ትብብራቸውን ለማጠናከር…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና ጉምሩክ አስተዳደር ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ልዑክ የኢትዮጵያ እና ቻይናን የጉምሩክ ዘርፍ ትብብር ለማጠናከር ያለመ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ዛሬ ምሽት አዲስ አበባ ገብቷል፡፡ ልዑኩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የጉምሩክ…

ኢትዮጵያ በቀጣናው የገቢና ወጪ ምርቶች ዝውውርን ለማቀላጠፍ በትኩረት እየሰራች ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በደረቅ ወደብ ልማትና የሎጅስቲክስ መሰረተ ልማትን በማስፋፋት በቀጣናው የገቢና ወጪ ምርቶች ዝውውርን ለማቀላጠፍ በትኩረት እየሰራች ነው አሉ አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር…

ብሪኤግዚት የብሪታኒያ ጠቅላላ ምርት 8 በመቶ እንዲቀነስ ማድረጉን ጥናት አመለከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሪታኒያ ከአውሮፓ ህብረት መውጣቷን ተከትሎ ዓመታዊ ጥቅል ምርቷ እስከ 8 በመቶ መቀነሱን ጥናቶች አመላከቱ፡፡ የዩኬ ማዕከላዊ ባንክ የኢኮኖሚ ባለሙያን ጨምሮ አምስት የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ይፋ ባደረጉት ጥናት መሰረት ብሪታኒያ ከአውሮፓ ህብረት…

ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ጋር ያላት ወታደራዊ ግንኙነት ተጠናክሮ ይቀጥላል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በአሜሪካ የአፍሪካ ዕዝ አዘዥ ጄኔራል ዳግቪን አር ኤም አንደርሰን የተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም ኢትዮጵያና አሜሪካ በአፍሪካ ቀንድ ሠላምና መረጋጋትን ለማረጋገጥ…