የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ ከአንጎላ ፕሬዚዳንት የተላከላቸውን መልዕክት ተቀበሉ Adimasu Aragawu Mar 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ ከአንጎላ ፕሬዚዳንት እና የወቅቱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ዣዎ ሎሬንሶ የተላከላቸውን መልዕክት ተቀብለዋል። ፕሬዚዳንቱ በማኅበራዊ ትስስር ገፃቸው እንዳሉት÷ ኢትዮጵያ እና አንጎላ ለአስርት ዓመታት…
ጤና ድርጅቶቹ ለክትባት ተደራሽነት ድጋፋቸውን እንደሚያጠናክሩ አረጋገጡ Hailemaryam Tegegn Mar 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ለክትባት ተደራሽነትና የህጻናት ሥርዓተ ምግብን ለማሻሻል የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የተለያዩ ግብረሰናይ ድርጅቶች ገልጸዋል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ ከዩኒሴፍ፣ ከጋቪ የክትባት ተቋምና ከሲ አይ ኤፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሆሚቾ ኦሙኔሽን ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ – ያለ መታከት በመሥራት የተገኘ የጋራ ውጤት! ዮሐንስ ደርበው Mar 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሆሚቾ ኦሙኔሽን ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ያለ መታከት በመሥራት የተገኘ የጋራ ውጤት መሆኑን የተቋሙ ሥራ አሥኪያጂ ኮሎኔል ስለሽ ነገራ ገለጹ። የሆሚቾ ኦሙኔሽን ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ አመራሮች እና ባለሙያዎች ከውጭ ተሞክሮዎችን በማምጣት እና…
የሀገር ውስጥ ዜና የቻይና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ጥናት ተቋም ከውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ጋር በጋራ መሥራት እንደሚፈልግ ገለፀ Mikias Ayele Mar 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ጥናት ተቋም ከኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ጋር በትብብር መሥራት እንደሚፈልግ አስታውቋል፡፡ በተቋሙ የታዳጊ ሀገራት ዲፓርትመንት ልዑክ ከኢንስቲትዩቱ ጋር በውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ጥናትና ምርምር ዘርፍ በትብብር…
የሀገር ውስጥ ዜና በማዕድን ዘርፍ ያለውን ሕገ ወጥነት ለማስቆም ርምጃዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ ጌታቸው ረዳ Adimasu Aragawu Mar 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል በማዕድን ዘርፍ እየተስተዋሉ የሚገኙ ህገወጥ እንቅስቃሴዎችን ለማስቆም እየተወሰዱ የሚገኙ ርምጃዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ ገለፁ። የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር በመቀሌ ከተማ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሦስት ብሔራዊ የቢዝነስ ፖርታሎች ይፋ ሆኑ Hailemaryam Tegegn Mar 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘርፈ-ብዙ የመንግሥት አገልግሎትን በኦንላይን ለማግኘትና ግልፅነትን ለማሳደግ የሚያስችሉ ሦስት የቢዝነስ ፖርታሎች ይፋ ተደረጉ፡፡ በባሕር ዳር፣ አዳማ እና ድሬዳዋ ከተሞች የሚተገበሩት እነዚህ ፖርታሎች፤ ለከተሞቹ የስማርት ሲቲ ዕቅድ መሳካት…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ510 ሚሊየን ብር በሚልቅ ወጪ የቃሊቲ ወደብና ተርሚናል ግንባታ ሊከናወን ነው ዮሐንስ ደርበው Mar 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ510 ሚሊየን ብር በሚልቅ ወጪ የቃሊቲ ወደብና ተርሚናል ግንባታን ለማከናወን የሚያስችል ስምምመት ተፈረመ፡፡ የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ የቃሊቲ ወደብና ተርሚናል ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ለማስገንባት የሚያስችከለውን ስምነት…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል ከተሞችን ዘመናዊ ለማድረግ እየተሠራ መሆኑ ተመላከተ Mikias Ayele Mar 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተሞችን ዘመናዊ ለማድረግ የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ አስታወቁ፡፡ የከተማና መሠረት ልማት ሚኒስቴር አመራሮች በተገኙበት፤ የክልሉን…
የሀገር ውስጥ ዜና በዱር እንስሳት ጥበቃ ላይ ያተኮረ ስምምነት ተፈረመ Mikias Ayele Mar 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አንድነት ፓርኮች ኮርፖሬሽን እና ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በዱር እንስሳት ጥበቃ ላይ በትብብር ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ታምራት ኃይሌ (ዶ/ር) እና የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት…
የሀገር ውስጥ ዜና ወልድያን ለቱሪዝም ምቹ ለማድረግ የተከናወኑ ተግባራት የሚበረታቱ መሆናቸው ተገለጸ Mikias Ayele Mar 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የወልድያ ከተማን ለቱሪዝምና ኢንቨስትመንት ምቹ ለማድረግ የተከናወኑ ተግባራት የሚበረታቱ መሆናቸው ተገለጸ። የአማራ ክልል ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ ማማሩ አያሌውን (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የክልሉ የመንግስት ሥራ ኃላፊዎች በወልድያ ከተማ እየተሠሩ…