ቢዝነስ የ2ኛው ምዕራፍ የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን መርሐ ግብር ማስጀመሪያ መድረክ እየተካሄደ ነው Adimasu Aragawu Nov 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት በዘጠኝ ክልሎች የሚተገብረው የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን መርሐ ግብር ማስጀመሪያ መድረክ እየተካሄደ ነው። ኢንስቲትዩቱ መርሐ ግብሩን አስመልክቶ እንዳስታወቀው፤ ከፈረንጆቹ 2019 ጀምሮ በተተገበረው…
የሀገር ውስጥ ዜና መንግሥት ለሰው ተኮር አጀንዳዎች ልዩ ትኩረት በመስጠት እየሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ Adimasu Aragawu Nov 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መንግሥት ለሰው ተኮር አጀንዳዎች ልዩ ትኩረት በመስጠት ለአካታች ልማት እየሰራ ነው አሉ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ በደሴ ከተማ የተመለከትናቸው የግብርና እና…
ቢዝነስ ኢትዮጵያና ሳዑዲ የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ Melaku Gedif Nov 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 2ኛው የኢትዮጵያ እና ሳዑዲ ዓረቢያ የጋራ የንግድ ም/ቤት ስብሰባ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ተካሂዷል። መርሐ ግብሩ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የኢኮኖሚ እና የኢንቨስትመንት ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ ነው፡፡ በመድረኩ የኢትዮጵያ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ዩክሬን 100 ተዋጊ ጄቶችን ከፈረንሳይ ልትረከብ ነው Melaku Gedif Nov 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዩክሬን ፈረንሳይ ሰራሽ ራፋሌ ኤፍ 4 የተሰኙ 100 ተዋጊ ጄቶችን ከፈረንሳይ ለመግዛት ተፈራርማለች፡፡ ስምምነቱን የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን እና የዩክሬን አቻቸው ቮልድሚር ዘለንስኪ ተፈራርመዋል፡፡ በስምምነቱ መሰረት ፈረንሳይ…
ቴክ በሰው ሰራሽ አስተውሎት ዙሪያ የወጣቶችን ሃሳብ በማገዝ ለሀገር ጥቅም ማዋል ይገባል – ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር) Yonas Getnet Nov 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018(ኤፍ ኤም ሲ) ወጣቶች በሰው ሰራሽ አስተውሎት ላይ የሰሩትን እና ያሰቡትን በማገዝ ለሀገር ጥቅም እንዲውል መስራት ይገባል አሉ የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)። ዋና ዳይሬክተሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሩብ ዓመቱ ከ545 ሺህ በላይ ፓስፖርት ለዜጎች ተሰጥቷል Melaku Gedif Nov 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዘመናዊ አሰራርን በመዘርጋት እየሰጠ ያለውን አገልግሎት አጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል አለ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ። ቋሚ ኮሚቴው የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎትን…
የሀገር ውስጥ ዜና ለሰው ሰራሽና ተፈጥሮ አደጋዎች በራስ አቅም ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ ነው- ወ/ሮ ሁሪያ አሊ Melaku Gedif Nov 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ለሚያጋጥሙ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች በራስ አቅም ምላሽ ለመስጠት በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ ሁሪያ አሊ፡፡ የበጎ አድራጎት ሥራ የሚሹ ጉዳዮች በሀገር ውስጥ እምቅ አቅምና እውቀት መፈታትን…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ለኢንተርፕርነርሽፕ ያላትን ምቹ ሁኔታ ለማጠናከር በትኩረት ይሰራል – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል Yonas Getnet Nov 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ኢንተርፕርነርሺፕ ሳምንት በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ከሕዳር 8 እስከ 14 ቀን 2018 ዓ.ም የሚቆየውን መርሐ ግብር የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከኢንተርፕርነርሽፕ ልማት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር አዘጋጅተውታል፡፡ በመድረኩ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢጋድ በአየር ንብረት ለውጥ ላይ በትኩረት የሰሩ ጋዜጠኞች ሽልማት ሥነ ሥርዓት በኢትዮጵያ ይካሄዳል Melaku Gedif Nov 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ 3ኛውን የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) በአየር ንብረት ለውጥ ላይ በትኩረት የሰሩ መገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ሽልማት ሥነ ሥርዓት ታስተናግዳለች፡፡ ኢጋድና የኢትዮጵያ መንግስት በጋር የሚያዘጋጁት የሽልማት መርሐ…
የሀገር ውስጥ ዜና በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በግብርናው ዘርፍ አዳዲስ ተስፋ ሰጪ ውጤቶች እየተመዘገቡ ነው Adimasu Aragawu Nov 17, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ዘርፍ አዳዲስ ተስፋ ሰጪ ውጤቶች እየተመዘገቡ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። በም/ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ኡስማን ሱሩር ÷ በክልሉ የተጀመሩ አዳዲስ…