የኃይማኖት መገናኛ ብዙኃን የሀገሪቱን ሕጎች በማክበር ሊንቀሳቀሱ ይገባል – ወ/ሮ ኃይማኖት ዘለቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኃይማኖት መገናኛ ብዙኃን በኃይማኖቶች መካከል ግጭት ከሚቀሰቅሱና የሌሎችን እምነት ከሚያንኳስሱ ኃላፊነት የጎደላቸው ተግባራት ተቆጥበው የሀገሪቱን ሕጎች በማክበር ሊንቀሳቀሱ ይገባል አሉ የኢትዮጵያን መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳሬክተር ወ/ሮ…