Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ለኮሪያ ነጻነት የከፈለችው መስዋዕትነት ለሀገራቱ ግንኙነት ጠንካራ መሰረት ነው  – አምባሳደር ጁንግ ካንግ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለኮሪያ ሪፐብሊክ ነጻነት የከፈለችው መስዋዕትነት ለዘመናት የዘለቀውን የሁለቱን ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የሚያጠናክር መሆኑን በኢትዮጵያ የኮሪያ ሪፐብሊክ አምባሳደር ጁንግ ካንግ ገለጹ። 74ኛው የኮሪያ ዘማቾች መታሰቢያ ክብረ በዓል…

በሻንጋይ ዳይመንድ ሊግ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ1ኛ እስከ 3ኛ ደረጃን ያዙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና ሻንጋይ በተካሄደው የወንዶች የ5 ሺህ ሜትር ውድድር አትሌት በሪሁ አረጋዊ አሸንፏል፡፡ አትሌቱ ርቀቱን በ12 ደቂቃ 50 ሰከንድ ከ45 ማይክሮ ሰከንድ በማጠናቀቅ ነው ቀዳሚ የሆነው፡፡ ሌላኞቹ ኢትዮጵያውያን አትሌት ኩማ ግርማ እና…

ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የፖስታ አገልግሎት እየሰጠች ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከለውጡ ወዲህ በዘርፉ በተከናወኑ የማሻሻያ ሥራዎች በፈጣን መልዕክት አገልግሎት ቀዳሚ ከሆኑ አስር ሀገራት ተርታ መሰለፍ መቻሉን የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት አስታውቋል፡፡ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዳግማዊ ኃይልዬ እንዳሉት÷ባለፉት…

ለኢትዮጵያ ፖሊስ ምስረታ በዓል ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 116ኛውን የኢትዮጵያ ፖሊስ ምስረታ በዓል ምክንያት በማድረግ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ተደርገዋል፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ ምስረታ…

ፋና ላምሮት የምዕራፍ 19 የፍጻሜ ውድድር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሶስት ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው ፋና ላምሮት የምዕራፍ 19 የፍጻሜ ውድድር በደማቅ ሥነ ሥርዓት መካሄድ ጀምሯል፡፡ ለፍጻሜ የደረሱት አራቱ ተወዳዳሪዎች ብሩክ ሰለሞን፣ ዮሴፍ ጉልላት፣ ካሳሁን ዘውዱ እና ኤፍሬም…

በእስራኤል የተከሰተው ሰደድ እሳት በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በእስራኤል የተከሰተው ሰደድ እሳት ከ30 ሰዓታት የእሳት አደጋ ሰራተኞች ብርቱ ትግል በኋላ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገልጿል፡፡ በአደጋው በርካታ የኢየሩሳሌም ከተማ አቅራቢያ ነዋሪዎች የተፈናቀሉ ሲሆን÷12 ሰዎች ደግሞ ከሰደድ እሳቱ…

በ4 ክልሎች ለባሕላዊ ፍ/ቤቶች እውቅና የሚሰጥ አዋጅ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአራት ክልሎች ለባሕላዊ ፍርድ ቤቶች እውቅና የሚሰጥ አዋጅ መጽደቁን የፍትሕ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የፍትሕ ሚኒስትር ሐና አርዓያስላሴ እንደገለጹት÷ ባለፉት ጊዜያት የፍትሕ ሥርዓቱን ማሻሻል የሚያስችሉ በርካታ ሪፎርሞች ተከናውነዋል፡፡…

በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ 625 ኢንዱስትሪዎች ዳግም ሥራ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ 625 ተዘግተው የነበሩ አምራች ኢንዱስትሪዎች ወደ ሥራ መግባታቸውን የአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት አስታውቋል፡፡ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ሚልኬሳ ጃጋማ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን…

 በአሲድ የተጠቃ 300 ሺህ ሄክታር መሬትን ለማከም ዝግጅት ተደርጓል – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዘንድሮው የመኸር እርሻ 300 ሺህ ሄክታር በአሲድ የተጠቃ መሬትን ለማከም ዝግጅት መደረጉን የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል፡ በሚኒስቴሩ የአፈር ሃብት ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ሊሬ አብዬ እንደተናገሩት÷ በሀገር አቀፍ ደረጃ የአሲዳማ መሬት ሽፋን…

የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ ያሰለጠናቸውን 974 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ በተለያየ የአቪዬሽን የሙያ ዘርፍ ያሰለጠናቸውን 974 ተማሪዎች አስመርቋል። በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው፣ የኢትዮጵያ…