Fana: At a Speed of Life!

169 መደበኛ ያልሆኑ ፍልሰተኞች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 169 መደበኛ ያልሆኑ ፍልሰተኞች በሁለት ዙር በረራ ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ ኤምባሲው በጂቡቲ ከሚገኘው ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ጋር በመተባበር ፍልሰተኞቹ ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ ማድረጉን…

የኢትጵዮያ አየር መንገድ ከሁለት ኩባንያዎች ጋር ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቻይና ሄናን አቪዬሽን ግሩብ እና ከሺያመን ኢምፖርት ግሩፕ ጋር በትብብር ለመስራት ተፈራርሟል፡፡ ከቻይና ሄናን አቪዬሽን ግሩብ ጋር የተፈረመው የመግባቢያ ስምምነት ሲሆን÷ከሺያመን ኢምፖርት ግሩፕ ጋር የተፈረመው ደግሞ…

አቶ አሕመድ ሺዴ በሃላባ ዞን የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሃላባ ዞን እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው፡፡ በጉብኝቱ በሃላባ ዞን ዌራ ጂዶ ወረዳ የሲንቢጣ ቀበሌ ከዚህ በፊት በጎርፍ እና በሌሎች የተፈጥሮ አደጋዎች ምክንያት…

አውሮፕላን ማረፊያንና ድንበርን በተቀናጀ መልኩ ለማስተዳደር የሚያስችል ስምምነት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አውሮፕላን ማረፊያን እና ድንበርን በተቀናጀ መልኩ ለማስተዳደር የሚያስችል ስምምነት በተለያዩ ተቋማት መካከል ተደረገ። ስምምነቱን ያደረጉት የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር፣ ብሔራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ፣…

ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች አረንጓዴ የምስክር ወረቀት እንዲያገኙ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የሚያስተዳድራቸውን ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች በዓለም አቀፍ አረንጓዴ የምስክር ወረቀት እውቅና እንዲያገኙ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ፡፡ የመግባባቢያ ስምምነቱን የፈረሙት የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና…

የቀረጥና ታክስ ሕጎች በቀላሉ የሚገኙበት የኦንላይን ድረ ገጽ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የቀረጥና ታክስ ሕጎች በቀላሉ የሚገኙበት የኦንላይን ድረ ገጽ ይፋ ሆኗል፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴር “ከሌክሲስ ኔክሲስ ሩል ኦፍ ሎው ፋዌንዴሽን” ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ድረ ገጽ÷ ከ300 በላይ የታክስ ሕጎች በአማርኛ እና እንግሊዝኛ…

ዓለም አቀፉ የፀረ-ሙስና ቀን የማጠቃለያ መድረክ ፕሬዚዳንት ታዬ በተገኙበት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በተገኙበት 21ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን የማጠቃለያ መድረክ በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው። በመርሐ ግብሩ ላይ ፕሬዚዳንቱን ጨምሮ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ…

የኢጋድ የህጻናት ረቂቅ ፖሊሲ ማዕቀፍ የቴክኒክ ሙያተኞች ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) የህጻናት ረቂቅ ፖሊሲ ማዕቀፍ የቴክኒክ ሙያተኞች ጉባዔ በአዲስ አበባ መካሔድ ጀመረ። ፖሊሲው በኢጋድ ቀጣና የሚኖሩ ህጻናት የሚያጋጥማቸውን ችግር በመፍታት ደህንነታቸውን ለማስጠበቅ…

የጸጥታ ችግር በሰሊጥ ምርት አቅርቦት ላይ ፈተና ሆኗል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተያዘው የበጀት ዓመት 1 ሚሊየን 800 ሺህ ኩንታል የሰሊጥ ምርት ለገበያ ለማቅረብ ያቀደው የአማራ ክልል 771 ሺህ 360 ኩንታል ሰሊጥ ለገበያ ማቅረብ መቻሉን የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ ያለው የጸጥታ ችግር የሰሊጥ…

ኮሚሽኑ በኦሮሚያ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ምዕራፍ የባለድርሻ አካላት መድረክ እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በኦሮሚያ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ምዕራፍ የባለድርሻ አካላት መድረክ እያካሄደ ይገኛል፡፡ በመድረኩ የመንግስት አካላት፣ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች፣ ማህበራትና ልዩ ልዩ ተቋማት…