የቡና ልማት ውጤትን በማስቀጠል የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሽመልስ አብዲሳ በቡና ልማት የተገኘውን ውጤት በማስፋፋት የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ ይሰራል አሉ።
በክልሉ የቡና ልማት የ2017 በጀት ዓመት አፈፃፀም እና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ግምገማ መድረክ ዛሬ…