የሀገር ውስጥ ዜና በግልገል በለስ ከተማ የከተራ በዓል በተለያዩ ሃይማኖታዊ ክዋኔዎች እየተከበረ ነው ዮሐንስ ደርበው Jan 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተራ በዓል በመተከል ዞን ግልገል በለስ ከተማ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ክዋኔዎች እየተከበረ ይገኛል። በአከባበሩ ላይ ከተለያዩ አድባራት የተወጣጡ ታቦታት ከመንበረ ክብራቸው በመውጣት ወደ ባሕረ ጥምቀቱ እያመሩ ነው፡፡
የሀገር ውስጥ ዜና ርዕሰ መስተዳድሮች ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ ዮሐንስ ደርበው Jan 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልል እና የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድሮች ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ ለጥምቀት በዓል ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት በሀገር…
የሀገር ውስጥ ዜና የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አግልግሎት ለከተራ እና ጥምቀት በዓላት ያስተላለፈው የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት፡- ዮሐንስ ደርበው Jan 18, 2025 0 ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ። ጥምቀት ኢትዮጵያ ለዓለም ያበረከተችው የአደባባይ የወል በዓል ነው። በዓሉ ከሃይማኖታዊ በዓልነት ባሻገር የሚታይ ለዓለም በማይዳሰስ ቅርስነት የተበረከተ ሀብታችን ነው፡፡ የበዓሉ መሠረት ሃይማኖታዊ ነው፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና መንግሥት ለጎንደር የሚሰስተው ነገር የለም – ፕሬዚዳንት ታዬ Meseret Awoke Jan 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ለጎንደር ከተማ የሚሰስተው ነገር የለም ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከጎንደር ከተማ ነዋሪ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ላይ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴን ጨምሮ የፌዴሽን ምክርቤት አፈ-ጉባኤ አገኘሁ…
የሀገር ውስጥ ዜና የከተራ በዓል በሐረር ከተማ እየተከበረ ነው ዮሐንስ ደርበው Jan 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረር ከተማ የከተራ በዓል በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። ታቦታቱ ከመንበራቸው ተነስተው በህዝበ ክርስቲያኑ ታጅበው ወደ ጥምቀተ ባህር በመጓዝ ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ በበዓሉ የምስራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኒቆዲሞስን ጨምሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጅማ ከተማ የከተራ በዓል እየተከበረ ነው ዮሐንስ ደርበው Jan 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ከተማ የከተራ በዓል በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ነው፡፡ በአከባበሩ ላይ የጅማ፣ የየም እና የሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብጽኡ አቡነ እስጢፋኖስን ጨምሮ ካኅናት እና ሕዝበ ክርስቲያኑ ተገኝተዋል፡፡ ከከተማው 16 ደብሮች የተውጣጡ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሻሸመኔ ከተማ የከተራ በዓል በድምቀት እየተከበረ ይገኛል ዮሐንስ ደርበው Jan 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሻሸመኔ ከተማ የከተራ በዓል በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ ታቦታት ከአራቱም የከተማዋ አቅጣጫዎች በካህናት እየተመሩ እና በሕዝበ ክርስቲያኑ ታጅበው ወደ ጥምቀተ ባሕሩ እየተጓዙ ነው፡፡ በቢቂላ ቱፋ
የሀገር ውስጥ ዜና ብልጽግና ፓርቲ የተገኙ ስኬቶችን ለማስቀጠልና ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ በትኩረት ይሰራል- አለሙ ስሜ (ዶ/ር) ዮሐንስ ደርበው Jan 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ያስመዘገባቸውን ስኬቶች አጠናክሮ ለማስቀጠልና ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ በትኩረት እንደሚሰራ የብልጽግና ፓርቲ የፌዴራል ተቋማት አደረጃጀት ሰብሳቢና የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ። የብልጽግና ፓርቲ…
የሀገር ውስጥ ዜና በደሴ ከተማ የከተራ በዓል እየተከበረ ነው ዮሐንስ ደርበው Jan 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ደሴ ከተማ የሚገኙ ታቦታት ከመንበረ ክብራቸው በመነሳት በምዕመናን፣ ዘማሪያንና ካህናት ታጅበው ወደ ባሕረ ጥምቀቱ እያቀኑ ነው፡፡ በዓሉ በድምቀት እንዲከበር የተለያዩ አካላት ተቀናጅተው እየሠሩ ነው፡፡ በሙሉቀን አበበ
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ ታቦታት ከመንበረ ክብራቸው በመውጣት ወደ 66 ጊዜያዊ ማረፊያ ይወርዳሉ ዮሐንስ ደርበው Jan 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ታቦታት ከመንበረ ክብራቸው በውጣት ወደ 66 ጊዜያዊ ማረፊያ እንደሚወርዱ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን የፕሮጀክቶች መምሪያ ኃላፊ መላከ ሕይዎት አባ ወልደኢየሱስ ሰይፉ ገለጹ። በአዲስ አበባ የጥምቀት በዓል በድምቀት…