Fana: At a Speed of Life!

አፈ ጉባዔ ታገሰ ዜጎች በጋሞ ዞን በመሬት ናዳ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ እንዲያደርጉ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ በአርባ ምንጭ ከተማና በጋሞ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች የኩልፎ ወንዝ ሙላት ያስከተለውን ጉዳት ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡ በጋሞ ዞን በተለያዩ አከባቢዎች በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት በተከሰተ…

ከመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የተሰጠ የሀዘን መግለጫ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን ጋጮ ባባ ወረዳ ላካ ቀበሌ መጋቢት 1 ቀን 2018 ዓ.ም በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት በተከሰተ የመሬት መንሸራተት አደጋ በዜጎቻችን ላይ በደረሰው የህይወት መጥፋትና መፈናቀል የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ይገልጻል። በዚህ አሰቃቂ አደጋ…

የአማራ ባንክ አጠቃላይ ሃብት 52 ነጥብ 76 ቢሊየን ብር ደረሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ባንክ አጠቃላይ ሀብት 52 ነጥብ 76 ቢሊየን ብር ደረሰ፡፡ የአማራ ባንክ ባወጣው መግለጫ÷ በፋይናንስ ዘርፉ ያለውን ተወዳዳሪነት ለማስጠበቅ በትኩረት እየሰራ መሆኑን አጽንኦት ሰጥቷል፡፡ አማራ ባንክ በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት…

አቢሲኒያ ባንክና ቪዛ ዲጂታል ክፍያዎችን ማፋጠን የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአቢሲኒያ ባንክ እና ቪዛ በኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍያዎችን ማፋጠን የሚያስችል የአምስት ዓመት ስትራቴጂካዊ የአጋርነት ስምምነት በዛሬው ዕለት ተፈራርመዋል። ስምምነቱ የፋይናንስ አካታችነትን እና ደኅንነቱ የተጠበቀ የኤሌክትሮኒክ ክፍያ ተደራሽነትን…

ቦርዱ ምርጫ የሚደረግባቸው አካባቢዎችን የፀጥታ ሁኔታ በተመለከተ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚደረግባቸው አካባቢዎችን የፀጥታ ሁኔታ በተመለከተ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያይቷል። በውይይቱ ወቅት የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ኃይሉ እንዳሉት፤ ቦርዱ በራሱ የደረሰባቸውንና የእርምት ዕርምጃ…

መገናኛ ብዙሃን ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር በትብብር መስራት አለባቸው – ወ/ሮ ኃይማኖት ዘለቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መገናኛ ብዙሃን ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር በትብብር መስራት አለባቸው አሉ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ኃይማኖት ዘለቀ። የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማሕበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት፣…

የፍቼ ጫምባላላ በዓልን በድምቀት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ 'ፍቼ ጫምባላላ' በዓልን በድምቀት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አለ የክልሉ ባህል ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ጃጎ አገኘሁ እንዳሉት ፥ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል…

መገናኛ ብዙሃን የሀገርና የሕዝብን ጥቅም ለማስጠበቅ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል – ሙዓዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መገናኛ ብዙሃን የሀገርና የሕዝብን ጥቅም ለማስጠበቅ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማሕበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት፡፡ መገናኛ ብዙሃን በሀገር ብሔራዊ ጥቅም ላይ ያላቸውን ሚና የሚዳስስ…

ኢትዮጵያ ባለፉት 60 ዓመታት በሰራችው ሥራ ከ87 በላይ የጥበቃ ቦታዎች ባለቤት ሆናለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት 60 ዓመታት በሰራችው ሥራ ከ87 በላይ የጥበቃ ቦታዎች ባለቤት ሆናለች አለ የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን፡፡ ‘60 ዓመታት ለኢትዮጵያ የዱር ሕይወት’ በሚል መሪ ሀሳብ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን 60ኛ ዓመት…