Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሐረሪ ክልል ሶፊ ወረዳ የተሠራውን የገጠር ኮሪደር ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሐረሪ ክልል ሶፊ ወረዳ ቡርቃ ቀበሌ ውስጥ የተሠራውን የገጠር ኮሪደር ጎብኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ በቡርቃ ቀበሌ ውስጥ የተሰራው የገጠር ኮሪደር…

በድሬዳዋ ተስፋ ሰጪ የከተማ ልማት ስራዎች ተከናውነዋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)‎ በድሬዳዋ ከተማ ተስፋ ሰጪ የልማት ስራዎች ተከናውነዋል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በድሬዳዋ ከተማ የልማት ዕቅዶችን አፈጻጸም ለመገምገም ያደረጉትን ጉብኝት አስመልክተው ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ባለፈው…

ዜጎች በአንጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ውስጥ በንቃት የመሳተፋቸው አስፈላጊነት

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በእስካሁኑ ጉዞው ከትግራይ ክልል በስተቀር በ11 ክልሎች፣ በ2 የከተማ አስተዳደሮች፣ ከፌዴራል ተቋሟት እንዲሁም በዲያስፖራው ማሕበረሰብ ዘንድ የሚገኙ የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ አጀንዳ ማሰባሰብ ችሏል፡፡ መደበኛ ባልሆነ መልኩ ደግሞ በርካታ የሚባሉ…

ቅሬታ የሚነሱባቸው የመንገድ ፕሮጀክቶችን በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በነዋሪዎች ቅሬታ ይነሳባቸው የነበሩ የመንገድ ፕሮጀክቶችን በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ የኮልፌ 18 ማዞሪያ አውቶቡስ ተራ መሳለሚያ እና አየር ጤና ካራ ወለቴ መንገድ…

የኢራን አዲሱ መንፈሳዊ መሪ ሞጅታባ ኻሜኒ …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካና እስራኤል ከቀናት በፊት በኢራን ላይ በፈጸሙት የሚሳኤል ጥቃት በተገደሉት የኢራን መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሜኒ ቦታ ሁለተኛ ልጃቸው ሞጅታባ ኻሜኒ ተተክተዋል። የ56 ዓመቱ ሞጅታባ ኻሜኒ በኢራን ምንም አይነት የመንግሥት ቢሮ…

የቴሌግራም አካውንትዎ በመረጃ መንታፊዎች እጅ እንዳይወድቅ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ በስፋት ጥቅም ላይ የሚገኘው ቴሌግራም የብዙዎቻችን የንግድ እና የማህበራዊ ግንኙነት ማዕከል ሆኗል። ነገር ግን አስፈላጊውን ጥንቃቄ ካላደረግን አካውንታችን በቀላሉ የሳይበር ወንጀለኞች ሰለባ ሊሆን ይችላል። በአሁኑ ወቅት በስፋት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በድሬዳዋ የእመርታ ቤተ መጻሕፍትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመደመር መጻሕፍት ሽያጭ እና ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በተገኘ በጀት የተገነባውን የእመርታ ቤተ መጻሕፍትን ጎብኝተዋል። ቤተ መጻሕፍቱ ከ1 ሺህ ካሬ ሜትር በላይ የቦታ ስፋት ላይ ያረፈ እና ዘመናዊ…

በኦሮሚያ ክልል የትምህርት ጥራትን ይበልጥ ለማሳደግ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን ይበልጥ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ፡፡ የቢሮው ም/ሃላፊ ካሳሁን ገላና (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷አሁን ላይ በክልሉ 12 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች…

የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣናን መሰረት ያደረገ የጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት እየተሰጠ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣናን እና የደረቅ ወደብን መሰረት ያደረገ የጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት እየተሰጠ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ የኢትዮጵያ…

ፋና 80 የውዝዋዜ ውድድር ለኪነጥበብ ዘርፉ ትልቅ እምርታ ነው – አቶ ነብዩ ባዬ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ያዘጋጀው "ፋና 80" የዘመናዊና ባህላዊ ውዝዋዜ ውድድር ለኪነጥበብ ዘርፉ ትልቅ እምርታ ነው አሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነብዩ ባዬ፡፡ ፋና 80 የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍፃሜ ውድድር እየተካሄደ ይገኛል፡፡…