Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያን ከፍታ ለማረጋገጥ በምክክር ችግሮችን በመፍታት ልብ ለልብ ተገናኝቶ መጓዝ ይገባል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የኢትዮጵያን ከፍታ ለማረጋገጥ በምክክር ችግሮችን በመፍታት እጅ ለእጅ ተያይዞና ልብ ለልብ ተገናኝቶ መጓዝ ይገባል አለ። ምክክር ኮሚሽኑ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡ ተወካዮች የተሳተፉበት የቅድመ…

ኤሮ ዓባይ የድሮን ማምረቻ ለኢትዮጵያ ወታደራዊ አቅም …

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኤሮ ዓባይ የድሮን ማምረቻ የኢትዮጵያን ወታደራዊ አቅም አንድ ርምጃ ከፍ ያደርጋል፡፡ በቅርቡ በተካሄዱ እና እየተካሄዱ ባሉ የዓለም ጦርነቶች ከእግረኛ እና የምድር ላይ ውጊያ ይልቅ አብዛኛዎቹ በአየር ላይ እና በሳይበር የሚደረጉ ጦርነቶች ናቸው፡፡…

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለሠራተኞችና በጡረታ ለተሰናበቱ አባላቱ ማዕድ አጋራ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለሠራተኞችና በጡረታ ለተሰናበቱ አባላቱ ማዕድ አጋርቷል። አገልግሎቱ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በላከው መረጃ እንዳመለከተው፤ ጳጉሜን 2 ቀን 2017 ዓ.ም የሚከበረውን የህብር ቀንና አዲሱን ዓመት ምክንያት…

በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የቀድሞ ስራ አስኪያጅና ምክትል ስራ አስኪያጅ ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማይገባቸውን ጥቅም ለማግኘት ጉቦ በመቀበል በተጠረጠሩት የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የቀድሞ ስራ አስኪያጅ እና ምክትል ስራ አስኪያጅ ላይ ክስ ተመሰረተ፡፡ ተከሳሾቹ፥ የግል ተበዳይ ከአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ጋር ያለው ውል እንዲታደስለት…

ጳጉሜን 1 ሀገራችንን ወደ ብልፅግና ለማድረስ የጽናት መንፈሳችንን የምናድስበት ይሆናል – አይሻ መሀመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጳጉሜን 1 ኢትዮጵያውያን በቁርጠኝነት እና አንድነት ሀገራችንን ወደ ላቀ የብልፅግና ከፍታ ለማድረስ የጽናት መንፈሳችንን የምናድስበት ዕለት ይሆናል አሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር)፡፡ ጳጉሜን 1 የጽናት ቀንን ለማክበር የመከላከያ…

በአማራ ክልል የመስኖ ስራዎችን በአግባቡ ለማስተዳደር የሚያስችል ዲጂታል ስርዓት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በአማራ ክልል የመስኖ ልማት ስራዎችን በአግባቡ ለማስተዳደር የሚያስችል ዲጂታል ስርዓት ይፋ አደረገ፡፡ ዩኒቨርሲቲው ከክልሉ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ቢሮ ጋር በመተባበር ያዘጋጀውን የመስኖ ሥራዎች ዲጂታል ስርዓት…

ኢትዮ ቴሌኮም የበጎ አድራጎት ስራዎችን አከናወነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ ቴሌኮም አመራሮች እና ሰራተኞች አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ የበጎ አድራጎት ተግባራት ማከናወን መርሐ ግብር አካሂዷል። ተቋሙ መርሐ ግብሩን ያካሄደው ማህበራዊ ሀላፊነቱን ለመወጣት ብሎም ከደንበኞቹ ጋር አዲስ ዓመትን ለመቀበል ነው።…

የኢትዮጵያን ፀጋ ለዓለም ለማስተዋወቅ ጉልህ ሚና ያለው ኪን-ኢትዮጵያ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ ኪን-ኢትዮጵያ የጥበብና ባህል ጉዞ የኢትዮጵያን ፀጋ ለዓለም ለማስተዋወቅ ጉልህ ሚና አለው አሉ። በሩሲያ የሚደረገውን ሁለተኛው የኪን ኢትዮጵያ ጉዞ በተመለከተ የመንግስት ኮሙኒኬሽን…

ሥራን በብቃትና በጥራት መከወን ጊዜው የሚጠይቀው አርበኝነት ነው – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሥራን በብቃትና በጥራት መከወን ጊዜው የሚጠይቀው አርበኝነት ነው አሉ ሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል። የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር (አይኤስኦ 9001-2015) የጥራት ሥራ አመራር ትግበራ በመፈጸም ዓለም አቀፍ ዕውቅና ያገኘ ሲሆን፥ የምስክር…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ እቅዶችን በተጨባጭ ተግባራት እያሳየች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ እቅዶችን በተጨባጭ ተግባራት እያሳየች ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። የአፍሪካ ወጣቶች የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በጉባኤው መክፈቻ ላይ ምክትል…