Browsing Category
ቢዝነስ
በኦሮሚያ ክልል ከተኪ ምርቶች 800 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2016 በጀት ዓመት ከተኪ ምርቶች 800 ሚሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱን የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታውቋል፡፡
የቢሮው ሃላፊ አቶ አሕመድ እድሪስ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷በክልሉ ባለሃብቶች የውጭ…
በ3 የሆርቲካልቸር ምርቶች ላይ ከኮሜሳ ጋር በትብብር ለመሥራት ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአቮካዶ፣ ቀይ ሽንኩርት እና ድንች ምርቶች ከምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) ጋር በትብብር ለመሥራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመች፡፡
የምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) የሆርቲ ካልቸር ትስስር መድረክ በአዲስ…
የኢራን ባለሀብቶች በተሽከርካሪ መገጣጠም ዘርፍ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ኢንቨስት እንዲያደርጉ እሠራለሁ- ኤምባሲው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢራን ባለሀብቶች በግብርና ማቀነባበር እና በተሽከርካሪ መገጣጠም ዘርፍ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ኢንቨስት እንዲያደርጉ እንሠራለን ሲሉ በኢትዮጵያ የሀገሪቱ አምባሳደር አሊ አክባር ገለጹ፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሰሐ…
ብሔራዊ ባንክ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎችን ለመክፈት የሥራ ፈቃድ ማመልከቻዎችን መቀበል ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎችን ለመክፈት የሥራ ፈቃድ ማመልከቻዎችን መቀበል መጀመሩን አስታውቋል፡፡
ባንኩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ፥ ከሐምሌ 22 ቀን 2016 ጀምሮ ሥራ ላይ በዋለው የውጭ ምንዛሪ መመሪያ…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ሽልማት ተበረከተለት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን “የፕሬዚዳንቱ የሕይወት ዘመን ሽልማት” ተበረከተለት፡፡
ሽልማቱ አየር መንገዱ በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ለሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎች ለሰጠው የላቀ አገልግሎት የተበረከተ መሆኑን የአየር መንገዱ…
ጃክ ሞተርስ በቅርቡ በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መገጣጠም ሊጀምር ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ተሽከርካሪ አምራች ኩባንያ (ጃክ ሞተርስ) በቅርቡ በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ የመገጣጠም ሥራ ለመጀመር የሚያስችለውን ውሳኔ ማሳለፉን አስታወቀ፡፡
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ከጃክ ሞተርስ እና ሃዩጃን…
የጅማ አካባቢን የተፈጥሮ አቅም ያማከለ ኢንቨስትመንት እንዲኖር ይሠራል – ኮርፖሬሽኑ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የአካባቢውን የተፈጥሮ እምቅ አቅም ያማከለ የኢንቨስትመንት ፍሰት እንዲኖር እንሰራለን ሲሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሰሐ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ዋና ሥራ አስፈፃሚው የጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክ…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በፍተሻ ኬላዎች በፍጥነት ለማለፍ የሚያስችለው የቲኤስኤ አጋር ሆነ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ትልቁ የአቪዬሽን ቡድን የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ከአሜሪካ የትራንስፖርት ደህንነት አስተዳደር (ቲኤስኤ) ፕሮግራም ጋር በአጋርነት መሥራት መጀመሩን አብስሯል።
ፕሮግራሙ ጫማዎችን፣ ላፕቶፖችን፣ ፈሳሾችን፣ ቀበቶዎችን እና ቀላል…
መንግስት በመሰረታዊ የምግብ ሸቀጦች ላይ የአቅርቦትና የዋጋ ጭማሪን ለመቆጣጠር በቂ ዝግጅት አድርጓል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ምንዛሪ አስተዳደር መመሪያ መውጣትን ተከትሎ በመሰረታዊ የምግብ ሸቀጦች ላይ የአቅርቦትና የዋጋ ጭማሪ እንዳይከሰት መንግስት በቂ ዝግጅት ያደረገ መሆኑን የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ሚኒስትሩ ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)…
ኢንዱስትሪ ፓርኮች የተሟላ መሠረተ-ልማት እንደተገነባላቸው አረጋግጠናል – ቻይናውያን ባለሀብቶች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንዱስትሪ ፓርኮች የተመለከትናቸው መሰረተ ልማቶች ለትርፋማ ኢንቨስትመንት መሰረት ናቸው ሲሉ የቻይና ከፍተኛ የመንግሥትና የቢዝነስ ልዑካ አባላት ገለጹ፡፡
ከቻይና የተለያዩ ግዛቶች የመጡ ከ90 በላይ የልዑኩ አባላት የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ…