Browsing Category
ፋና ስብስብ
ካሳሁን ዘውዱ የፋና ላምሮት የምዕራፍ 19 የፍጻሜ ውድድር አሸናፊ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ካሳሁን ዘውዱ የፋና ላምሮት የምዕራፍ 19 የፍጻሜ ውድድር አሸናፊ ሆኗል፡፡
ለሶስት ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው ፋና ላምሮት የምዕራፍ 19 የፍጻሜ ውድድር ዛሬ በደማቅ ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል፡፡
ለፍጻሜ ውድድሩ አራቱ ተወዳዳሪዎች…
የስኬት ቁልፍ ትጋት ነው – አርቲስት ዓለምፀሐይ ወዳጆ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንም የሚያልመው ስኬት ላይ ለመድረስ ተስፋ ባለመቁረጥ ሂደት ቁልፉ ያልተቋረጠ ትጋት መሆኑን ተገንዝቦ መጣር እንዳለበት አርቲስት ዓለምፀሐይ ወዳጆ ትመክራለች፡፡
በሙያዋ አንቱታን እና ተወዳጅነትን ያተረፈችው አርቲስት ዓለምፀሐይ አሁን…
ፋና ላምሮት የምዕራፍ 19 የፍጻሜ ውድድር ነገ በደማቅ ሥነ ሥርዓት ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሶስት ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው ፋና ላምሮት የምዕራፍ 19 የፍጻሜ ውድድር ነገ በደማቅ ሥነ ሥርዓት ይካሄዳል።
ለፍፃሜ የደረሱት አራቱ ተወዳዳሪዎች ብሩክ ሰለሞን፣ ዮሴፍ ጉልላት፣ ካሳሁን ዘውዱ እና ኤፍሬም ጌታቸው በነገው እለት…
የሀገር አቀፍ እና የፌዴራል ባለድርሻ አካላት የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ መለያ ባህሪያት
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አጀንዳን ከሚያሰባስብባቸው መንገዶች አንዱ ህዝባዊ ውይይቶች እንደሆኑ ይታወቃል፡፡
በእስካሁኑ ሂደት ኮሚሽኑ በ11 ክልሎች እና 2 የከተማ አስተዳደሮች የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍን ሲያከነውን መቆየቱ…
1 ሚሊየን ብር ወደሚያሸልመው የፋና ላምሮት ፍጻሜ እነማን ይደርሳሉ…?
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብርቱ ፉክክር ሲደረግበት የቆየው ተወዳጁ ፋና ላምሮት ምዕራፍ 19 በቀጣዩ ሣምንት ይጠናቀቃል፡፡
በፍጻሜው ዋዜማ ነገ በሚኖረው ጠንካራ ፉክክርም ከአምስቱ ተወዳዳሪዎች አንዱ ይሰናበታል፡፡
እንዲሁም አራቱ ተወዳዳሪዎች በቀጣይ ሣምንት 1…
በእርድ ወቅትና ከእርድ በኋላ ለቆዳና ሌጦ ጥራት ሲባል ሊወሰዱ የሚባቸው ጥንቃቄዎች…
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቆዳና ሌጦ ምርት ለሀገር ኢኮኖሚ የሚያበረክተውን ከፍተኛ ጥቅም በመገንዘብ ባለድርሻ አካላት በእርድ ወቅት ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ፡፡
በእርድና ከእርድ በኋላም ቀጥለው የተዘረዘሩትን ጥንቃቄዎች መተግበር እንደሚገባ ግብርና ሚኒስቴር…
ጸሎተ ሐሙስ – ምስጢረ ቁርባን የተገለጠበት፣ ኢየሱስ ክርስቶስ ትኅትናን፣ ፍቅርን፣ መታዘዝን እና ዝቅ ማለትን ያስተማረበት
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ የሰሙነ ሕማማት አራተኛው ዕለት ጸሎተ ሐሙስ ነው፡፡ ዕለቱ ኢየሱስ ክርስቶስ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር የመጨረሻውን እራት የበላበት እና እግራቸውን በትሕትና ያጠበበት ነው፡፡
ቀኑ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እና የኢትዮጵያ…
ከግለሰብ አስፈራርተው ጥፍጥፍ ወርቅ ወስደዋል የተባሉ ተከሳሾች እስከ 20 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጡ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከግለሰብ አስፈራርተው ጥፍጥፍ ወርቅ ወስደዋል የተባሉ ተከሳሾች እስከ 20 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ተቀጡ።
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት የግራ ቀኝ ሚስረጃ መርምሮ የቅጣት ውሳኔውን አሳልፏል።…
የመንፈሳዊ ሀብት መገኛ – ሰሙነ ሕማማት
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዐቢይ ጾም የመጨረሻው ሣምንት ሰሙነ ሕማማት (የሕማማት ሣምንት) ይባላል፡፡
ዛሬ የሰሙነ ሕማማት ሣምንት ሁለተኛው ቀን ነው፡፡
ይህ ሣምንትም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እና የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን…
የሌተናል ጄኔራል ጃገማ ኬሎ ጋሻዎችና ጦሮች ለቅርስ ባለስልጣን ተበረከቱ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሌተናል ጄኔራል ጃገማ ኬሎ ሁለት ጋሻዎችና አምስት ጦሮች ለኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ተበረከቱ፡፡
ጋሻዎቹና ጦሮቹ ታላቅ የትግል ዓርበኛ የነበሩት ጃካማ ኬሎ ግለ ታሪካቸው እንዲጻፍና እንዲታተም ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱት ፒተር ሹልዝ ከ16…