Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚደነቅ ቁርጠኝነት አሳይታለች – ፋራይ ዚምዲዚ

‎አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) የኢትዮጵያ ተወካይ ፋራይ ዚምዲዚ የኢትዮጵያ መንግስት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚደነቅ ቁርጠኝነት አሳይቷል አሉ። በኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያስችል ተግባራትን እያከናወነ እንደሆነ…

በኦሮሚያ ክልል በመደመር እሳቤ የትምህርት ዘርፉን ስብራት ለመጠገን የተከናወኑ ሥራዎች…

‎አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በመደመር እሳቤ ኢኒሼቲቮች የትምህርት ዘርፉን ሥብራት ለመጠገን በተከናወኑ ሥራዎች ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል አሉ በም/ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ጉዳዮች ክላስተር አስተባባሪ ሳዳት ነሻ። የ2018 ዓ.ም የኦሮሚያ ክልል…

በኦሮሚያ ክልል በትምህርቱ ዘርፍ የተመዘገበው ውጤት አርዓያ የሚሆን ነው – የትምህርት ሚኒስቴር

‎አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስት ትምህርትን ቀዳሚው አጀንዳ በማድረግ ያስመዘገበው ውጤት ለሌሎች አርዓያ የሚሆን ነው አሉ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ። የኦሮሚያ ክልል የትምህርት ጉባዔ "ትምህርት ለሰው ሃብት ልማት" በሚል መሪ ሐሳብ…

ብሔራዊ ባንክ አይ ኤም ኤፍ በአባል ሀገራት ድርሻ ላይ ያደረገው ማሻሻያ እንዲፋጠን ጠየቀ

‎አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አይ ኤም ኤፍ በአባል ሀገራት ድርሻ ላይ ያደረገው 50 በመቶ ማሻሻያ እንዲፋጠን የባንኩ ገዥ እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ጠየቁ። ከ2025ቱ የዓለም ባንክ እና የአይ ኤም ኤፍ ዓመታዊ ስብሰባ ጎን ለጎን የአፍሪካ ግሩፕ…

በዓለም ገበያ ላይ ተወዳዳሪ ለመሆን የባህር በር ጉዳይ ለድርድር የሚቀርብ አይደለም -ምሁራን

‎አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ፍትሐዊ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ከማስጠበቅ የሚመነጭ የብሔራዊ ጥቅም አጀንዳ በመሆኑ ለድርድር የሚቀርብ አይደለም አሉ የዘርፉ ምሁራን፡፡ ምሁራኑ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ ኢትዮጵያ በተፈፀመባት…

ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ ያገኘችው እውቅና የሁሉም ዜጋ ተሳትፎ ውጤት ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ያገኘችው ዓለም አቀፍ እውቅና የሁሉም ዜጋ ተሳትፎ ውጤት ነው አሉ የመርሐ ግብሩ የቴክኒክ ኮሚቴ አስተባባሪ አደፍርስ ወርቁ (ዶ/ር)፡፡ የዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ)…

የአዲስ አበባ ከተማ ግብር ከፋዮች የዕውቅናና ሽልማት መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ግብር ከፋዮች የዕውቅናና ሽልማት መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ተካሂዷል። በመድረኩ በከተማዋ ለሚገኙ 366 ታማኝ ግብር ከፋዮች ዕውቅና እና ሽልማት ተሰጥቷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ…

ሀገርን ከድህነት ለማላቀቅ የግብር ከፋዩ ማህበረሰብ ተቀናጅቶ መስራት አስፈላጊ ነው – አፈ ጉባኤ አገኘው ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገርን ከድህነት ለማላቀቅና ልማትን ለማረጋገጥ የግብር ከፋዩ ማህበረሰብ ተቀናጅቶ መስራት አስፈላጊ ነው አሉ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘው ተሻገር። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለታማኝ ግብር ከፋዮች ያዘጋጀው የእውቅናና…

ለአረንጓዴ አሻራ የተሰጠው ዓለም አቀፍ እውቅና ለኢትዮጵያ ተጨማሪ ጉልበት ነው – ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የተሰጠው ዓለም አቀፍ እውቅና ኢትዮጵያ በቀጣይ ለምታከናውናቸው የልማት ስራዎች ተጨማሪ ጉልበት ይሆናል አሉ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ፡፡ የዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት…

ግብር ከፋዮች ለመዲናዋ እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ግብር ከፋዮች የሚሰበሰበው ገንዘብ ለመዲናዋ እና ለሀገር እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። የከተማ አስተዳደሩ ግብር ከፋዮች የዕውቅናና ሽልማት መርሐ ግብር…