Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በኦሮሚያ ክልል በዘንድሮ አረንጓዴ ዐሻራ 120 ሚሊየን የሻይ ቅጠል ችግኝ ይተከላል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በዘንድሮ አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር 120 ሚሊየን የሻይ ቅጠል ችግኝ ይተከላል።
የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ጌቱ ገመቹን ጨምሮ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በጅማ ዞን ጌራ ወረዳ እየተከናወነ የሚገኘውን የሻይ ቅጠል ልማት…
ጠንካራ ሀገረ መንግሥት ለመገንባት የዳታ ሉዓላዊነት ወሳኝ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠንካራ ሀገረ መንግሥት ለመገንባት እና የፖሊሲ ነጻነትን ለማረጋገጥ የዳታ ሉዓላዊነት ቁልፍ እና መሰረታዊ ጉዳይ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት ''የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነጻነት''…
የኢትዮጵያን እምቅ ሃብት የገለጡ እሳቤዎች …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመሩ የገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን መልክ በመግለጥ የቱሪዝም ገጽታን በመሠረታዊነት እየቀየሩ ነው፡፡
ኢትዮጵያ በእነዚህ ሦስቱ ታላላቅ…
የዜጎችን ንቁ ተሳትፎ የሚጠይቀው ምርጫ …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለንተናዊ የልማት አቅጣጫ በሚበየንበት ጠቅላላ ምርጫ ላይ ካርድ የወሰዱ ዜጎች በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ።
ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሀገሪቱን ቀጣይ እጣ ፈንታና ሁለንተናዊ የልማት አቅጣጫ የሚበይን…
የኢትዮ ሳዑዲ የጋራ ተጠቃሚነትን ለማስጠበቅ የሁለትዮሽ ግንኙነቱ መጠናከር አለበት – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ(ዶ/ር) የኢትዮጵያ እና የሳዑዲ አረቢያን የጋራ ተጠቃሚነት ለማስጠበቅ የሁለትዮሽ ግንኙነቱ ይበልጥ መጠናከር አለበት አሉ፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከሳኡዲ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋሊድ ኤልኬሬጅ ጋር…
ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ የከተሞች ፎረም ላይ እየተሳተፈች ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በባኩ አዘርባጃን እየተካሄደ በሚገኘው 13ኛው ዓለም አቀፍ የከተሞች ፎረም ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ “ቤት ለሁሉም፤…
የሀሮማያ ሐይቅ ዳግም መወለድ የአረንጓዴ አሻራ ፍሬ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የሀሮማያ ሐይቅ ዳግም መወለድ አረንጓዴ አሻራ ከሰጠን ፍሬዎች አንዱ ነው አሉ፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ አረንጓዴ አሻራ የተፈጥሮን ጉዳት እያከመ ለመሆኑ…
መረጃ ጠንካራ ሀገረ መንግሥት የሚገነባበት ቁልፍ የሉዓላዊነት ምሰሶ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መረጃ ጠንካራ ሀገረ መንግሥት የሚገነባበት ቁልፍ የሉዓላዊነት ምሰሶና የዚህ ዘመን ስትራቴጂያዊ ሀብት ነው አሉ።
''የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነጻነት'' በሚል መሪ ሀሳብ ኢትዮጵያ በመረጃና…
በአፍሪካ ቀንድ ሰላምና ደህንነት ላይ ያተኮረ ቀጣናዊ ፎረም በጅግጅጋ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ ቀንድ ሰላምና ደህንነት ላይ ያተኮረ ፎረም በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
“በአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ቀጣናዊ ትስስርን ማጠናከር” በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ በሚገኘው መድረክ ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር…
የኢትዮጵያ የመረጃ ሉዓላዊነት ጉዞ…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሁን ወቅት ዓለም ላይ ሉዓላዊነት የሚደፈረው በድንበር ወረራ ብቻ ሳይሆን መረጃን በመመንተፍ ጭምር ነው።
ታዳጊ ሀገራት በመረጃ ቅኝ ግዛት ውስጥ እየወደቁ ባሉበት በዚህ ዘመን፤ የራስን መረጃ መቆጣጠርና የሕግ የበላይነትን ማረጋገጥ…