Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
መንግሥት የማኅበረሰቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነትና የኑሮ ዘይቤ ለማሻሻል በቁርጠኝነት እየሰራ ነው- አቶ አወል አርባ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የማኅበረሰቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነትና የኑሮ ዘይቤ ለማሻሻል በልዩ ትኩረትና ቁርጠኝነት እየሰራ ነው አሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ።
ርዕሰ መስተዳድሩ ከመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ጋር…
በብልፅግና ፓርቲ መሪነት የተጀመሩ የሰላምና የልማት ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በብልፅግና ፓርቲ መሪነት የተጀመሩ የሰላም፣ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)።
ብልፅግና ፓርቲ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለክልል ምክር ቤት…
ዳታን ለሀገራዊ ዕድገት መጠቀም ይገባል – ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዳታን ለሀገራዊ ዕድገት መጠቀም ይገባል አሉ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)፡፡
''የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነጻነት'' በሚል መሪ ሐሳብ ኢትዮጵያ በመረጃና በስታቲስቲክስ የሉዓላዊነት ጉዞ…
ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአዘርባጃን የአሳን ቀላል የአንድ ማዕከል ዲጂታል አገልግሎትን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም የከተሞች ፎረም ተሳትፎ ጎን ለጎን የአዘርባጃን የአሳን ቀላል የአንድ ማዕከል ዲጂታል አገልግሎትን ጉብኝተዋል።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ እኛም…
የስታትስቲክስ ዘርፉ በግብርና ቆጠራ፣ በስነ ሕዝብና ጤና ጥናት ተጨባጭ ውጤት አስመዝግቧል – አቶ አብዱልአዚዝ ሸፋ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የስታቲስቲክስ ዘርፍ ልማት የግብርና ቆጠራን፣ የስነ-ሕዝብና ጤና ጥናትን ዘመናዊ ለማድረግ ያስቻለ ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል አለ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር፡፡
''የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነጻነት'' በሚል መሪ ሀሳብ ኢትዮጵያ በመረጃና…
የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ትርጉም ያለው ለውጥ እያስገኘ ነው – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስኖና ቆላማ አከባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት በማህበረሰቡ ህይወት ውስጥ ትርጉም ያለው ለውጥ እያስገኘ ነው አሉ።
በአፋር ክልል የተተገበሩ የአርብቶ አደሮች የኑሮ ማሻሻያ…
በኢትዮጵያ የዲጂታል እቅድ፣ ክትትልና ግምገማ ስርዓት ወጥነት ያለው የመረጃ አቀራረብ እንዲኖር አስችሏል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ተግባራዊ የተደረገው የዲጂታል እቅድ፣ ክትትል እና ግምገማ ስርዓት ወጥነት ያለው የመረጃ አቀራርብ እንዲኖር አስችሏል አለ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር፡፡
''የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነጻነት'' በሚል መሪ ሀሳብ ኢትዮጵያ…
እስራኤል በኢትዮጵያ የምታደርገውን ኢንቨስትመንት አጠናክራ ትቀጥላለች – አምባሳደር አብረሃም ንጉሴ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤል በኢትዮጵያ የምታደርገውን ኢንቨስትመንትና የልማት ድጋፍ አጠናክራ ትቀጥላለች አሉ በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አብረሃም ንጉሴ (ዶ/ር)፡፡
በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት በልዩ…
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመስጠት 667 የፈተና ማዕከላት ተዘጋጁ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና በ667 የፈተና ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ።
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን…
በአዘርባጃን ባኩ ከተማ ያደረግነው ጉብኝት ለከተሞቻችን ልማት ትልቅ ልምድ የቀሰምንበት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም አቀፉ የከተሞች ፎረም ጎን ለጎን በአዘርባጃን ባኩ ከተማ ያደረግነው ጉብኝት ለከተሞቻችን ልማት ትልቅ ልምድ የቀሰምንበት ነው አሉ፡፡
በፎረሙ ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው የኢትዮጵያ ልዑክ…