Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በኦሮሚያ ክልል የማር ምርትን ለማሳደግ …

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የንብ ማነብ ሥራን በዘመናዊ መንገድ በማከናወን የዘርፉን ምርታማነት ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡ በክልሉ ግብርና ቢሮ የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ቴክኒካል አስተባባሪ አቶ ጎሞሮ ደሬሳ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ ከማር ምርት…

ኢቢሲ በራሱ አቅም ያበለጸገውን የሞባይል መተግበሪያ አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) በራሱ አቅም ያበለጸገውን የሞባይል መተግበሪያ በዛሬው ዕለት አስመርቋል። በዲጂታል ኢቢሲ ምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ አትሌቶች፣ አርቲስቶችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች…

የ400 ሜጋ ዋት ሶላር ፓርክና 700 ኪሎዋት ሰዓት ሶላር ሚኒ ግሪድ የማስጀመር ስምምነት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ ሶላር አሊያንስ ጋር የ400 ሜጋ ዋት ሶላር ፓርክ እና 700 ኪሎዋት ሰዓት ሶላር ሚኒ ግሪድ ለማስጀመር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታው ሱልጣን ወሊ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት…

በአማራ ክልል ከ38 ሺህ ቶን በላይ ዓሣ ተመረተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት ከ38 ሺህ ቶን በላይ ዓሣ ተመርቷል አለ የክልሉ እንስሳትና ዓሣ ሃብት ቢሮ፡፡ በቢሮው የዓሣ ቴክኖሎጂ ባለሙያ አበበ ፈንታሁን እንዳሉት÷ በክልሉ ከተለያዩ ውሃማ አካላት የሚገኘውን…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 440 ሺህ 656 ሄክታር መሬት በዘር ተሸፈነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በመኸር እርሻ 440 ሺህ 656 ሄክታር መሬት በዘር ተሸፍኗል። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኡስማን ሱሩር ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በዓመታዊ ሰብል…

አጀንዳ ሆኖ የቀጠለው የኢትዮጵያ ፍትሐዊ የባህር በር ጥያቄ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ በዓለም አቀፍ ተቋማት ተሰሚነት እና ተቀባይነት እንዲያገኝ የጋራ ጥረት ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ ብልፅግና ፓርቲ ሰሞኑን ባወጣው መግለጫ የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ አጀንዳ ሆኖ መቀጠሉን እና መንግስት በርካታ ስራዎችን…

ጃክ ግሪሊሽ ኤቨርተንን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኤቨርተን እንግሊዛዊውን የፊት መስመር ተጫዋች ጃክ ግሪሊሽ ከማንቼስተር ሲቲ በውሰት ውል አስፈርሟል፡፡ ተጫዋቹ በመርሲሳይዱ ክለብ ለአንድ የውድድር ዘመን የሚያቆየውን የውሰት ውል ፈርሟል፡፡ የ29 ዓመቱ ተጫዋች በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት…

መንግስት ለቅርስ ዕድሳት የሰጠው ትኩረት የቅርሶችን ደኅንነት መጠበቅ አስችሏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት ለቅርስ ዕድሳትና እንክብካቤ የሰጠው ትኩረት የቅርሶችን ደኅንነት መጠበቅ አሰችሏል አለ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አበባው አያሌው (ረ/ፕሮፌሰር) እንደገለጹት፥ መንግስት በቅርስ ጥበቃ ላይ የፈጠረው አዲስ…

ኢትዮጵያ አፍሪካውያንን በማስተሳሰር ለተሰናሰለ አህጉራዊ ቅንጅት ሚናዋን ትወጣለች – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ኢትዮጵያ በመደመር ትውልድ እሳቤ አፍሪካውያንን በማስተሳሰር ለተሰናሰለ አህጉራዊ ቅንጅት ሚናዋን ትወጣለች አሉ፡፡ 12ኛው የአፍሪካ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጉባዔ ''ከፖለቲካ እስከ ብልፅግና'' በሚል መሪ…

በውጪ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚነሽር መስፍን ዓርዓያ (ፕ/ር) በውጪ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በአጀንዳ ማሳባሰብ…