Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
‹‹ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ እና ጣሊያን መካከል የረጅም ዘመን እድሜ ያለውን ትስስር ለማጠናከር ሮም በመሄድ በጠቅላይ ሚኒስትር…
መሪዎቹ በመተግበር ላይ ያለውን የትብብር አፈፃፀም በመገምገም በባለብዙ ወገን እንዲሁም አዳዲስ የትብብር መስኮችን በተሻሻለ የኢንቬስትመንት መጠን ለመከወን የሚቻልባቸውን ጉዳይች ላይ ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ወደ ኃላፊነት ከመጡበት ጊዜ ጀምሮ ከተለያዩ የጣሊያን…
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወባ በሽታን ለመከላከል እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተጋላጭ አካባቢዎችን በመለየት የወባ በሽታን የመከላከል እየተሰራ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ።
በቢሮው የወባ መከላከል ፕሮግራም ከፍተኛ ባለሞያ ዘሪሁን ደሳለኝ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደተናገሩት፤ የወባ…
ኢንሳ ባለተሰጥኦ ታዳጊዎች በሳይበር ስልጠና ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረበ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢንሳ) የ2017 ዓ.ም የሳይበር ታለንት ቻሌንጅ ሰመር ካምፕ ፕሮግራም ላይ ባለተሰጥኦ ታዳጊዎች እንዲመዘገቡ ጥሪ አቅርቧል፡፡
ኢንሳ ላለፉት ሦስት ተከታታይ አመታት በሳይበር ደህንነት ዘርፍ…
ለሀገር ግንባታ የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ሚና መጎልበት
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች በሀገር ልማት ላይ ያላቸውን የጎላ ሚና በመገንዘብ የሚጠበቅባቸውን እንዲያበረክቱ ተጠየቀ፡፡፡
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴዔታ ዴንጌ ቦሩ እንዳሉት፤ 86 በመቶው የኢትዮጵያ የወጪ እና ገቢ ንግድ…
የንፁህ ውኃ መጠጥ አቅርቦት ተደራሽነትን ማሳደግ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት የንፁህ ውኃ መጠጥ አቅርቦት ተደራሽነትን መቶ በመቶ ለማድረስ እየሠራ መሆኑን የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የውኃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) እንዳሉት፤ በዚህ ዓመት የንፁህ ውኃ መጠጥ…
ከመምህራን የሚነሱ ጥያቄዎችን መንግስት በየደረጃው ለመፍታት ጥረት እያደረገ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከመምህራን የሚነሱ ጥያቄዎችን መንግስት በየደረጃው ለመፍታት ጥረት እያደረገ መሆኑን አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡
ከንቲባዋ በከተማ አስተዳደሩ ከሚገኙ መምህራን ጋር ባካሄዱት ውይይት መንግስት የትምህርት ዘርፉን…
በእውቀትና ሥነምግባር የታነጸ ትውልድ በመፍጠር ሂደት የመምህራን ሚና የላቀ ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል በእውቀትና ሥነምግባር የታነጸ ትውልድ በመፍጠር ሂደት የመምህራን ሚና የላቀ መሆኑን የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ።
“ትውልድ በመምህር ይቀረጻል፤ ሀገር በትምህርት ይበለጽጋል” በሚል መሪ ሀሳብ ከክልሉ መምህራን…
ኢትዮጵያ ያላትን የውሃ ሀብት ዘመኑን በዋጀ መልኩ ጥቅም ላይ ለማዋል እየሰራች ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በውሃ ሀብትና በኢነርጂ ዘርፍ ያላትን ሀብት ዘመኑን በዋጀ መልኩ ጥቅም ላይ ማዋል የሚያስችል ስራ እያከናወነች መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ።
ሚኒስቴሩ በውሃ እና ኢነርጂ ረቂቅ የፖሊሲ…
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአሲዳማነት የተጠቃ መሬትን የማከም ሥራ እየተከናወነ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአሲዳማነት የተጠቃውን መሬት በማከም የአፈር ለምነትን ለመመለስ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል።
የቢሮው ምክትልና የተፈጥሮ ሀብት ልማት ዘርፍ ኃላፊ አንደኛ ሽናሌ÷ በክልሉ ከሚታረሰው ከ1 ነጥብ 3…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከፔይትሮ ሳሊኒ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ ‘Webuild Group’ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፔይትሮ ሳሊኒ ጋር በሮም ከተማ ተወያዩ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መረጃ፤ በጥቂት ወራት ውስጥ በሚጠናቀቀው የኢትዮጵያ እና…