Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ሕዳሴ ግድብን የተመለከቱ ጉዳዮች አካቷል – ትምህርት ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን የተመለከቱ በርካታ ምዕራፎች አካቷል አለ የትምህርት ሚኒስቴር።
በሚኒስቴሩ የማሕበራዊ ሳይንስ ሥርዓተ ትምህርት ማበልጸጊያ መሪ ስራ አስፈጻሚ ኡመር ኢማም የግድቡ መመረቅ የታሪክ ትምህርትን…
የኢትዮጵያ ታሪካዊ፣ ባህላዊና ተፈጥሯዊ መዳረሻዎች በውጭ ሀገር ጎብኚዎች…
አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የጎብኚዎችን ቀልብ የሚስቡ ታሪካዊ፣ ባህላዊና ተፈጥሯዊ መዳረሻዎች ያላት ሀገር ነች።
አነዚህን እምቅ የተፈጥሮና ታሪካዊ ቅርሶች ለመጎብኘት በየዓመቱ ከአንድ ሚሊየን የላቁ የውጭ ሀገር ዜጎች ወደ ኢትዮጵያ ይመጣሉ።
ጎብኚዎቹ…
በቢሾፍቱ የሆረ ሃርሰዴ ኢሬቻ በዓልን በድምቀት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሆረ ሃርሰዴ ኢሬቻ በዓልን በድምቀት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው አለ የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ፡፡
የአስተዳደሩ ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ኢብራሄም ሁሴን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ ኢሬቻ የኦሮሞ ሕዝብ ክረምቱ በሰላም…
ምሁራን የሕብረተሰቡን ችግር የሚፈቱ የምርምር ሥራዎችን ሊያጠናክሩ ይገባል- ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምሁራን ለሀገር ግንባታ መሰረት የሚጥሉ የፖሊሲ ግብዓትን በጥናት ማውጣት ላይ ይበልጥ ሊሰሩ ይገባል አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ።
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናት ምርምር ተቋም ጋር በመተባበር…
የአፋር ክልል የፀጥታ ኃይልን ለማጠናከር የፌዴራል ፖሊስ ቁርጠኝነት…
አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል የሰሜን ምስራቅ ሚሌ ፈጥኖ ደራሽ እና የኮንትሮባንድ ቁጥጥርና ክትትል መምሪያዎች ካምፕ በዛሬው ዕለት ተመርቋል።
የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ እንዳሉት ÷ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ…
ኢሬቻ ለቱሪዝም ፍሰት የሚያበረክተውን ጉልህ አስተዋጽኦ ማሳደግ ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ በደመቀና ባማረ መልኩ እንዲከበር በማድረግ ለቱሪዝም ፍሰት የሚያበረክተውን ጉልህ አስተዋጽኦ ይበልጥ ማሳደግ ይገባል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
የኢሬቻ በዓል እሴቱን ጠብቆ…
የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ስብሰባ ቁጥር – 4 መግለጫ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ አራተኛ ስብሰባውን መስከረም 15 ቀን 2018 ዓ.ም አካሂዷል፡፡
በተሻሻለው የባንኩ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1359/2025፣ አንቀጽ 23፣ በተሰጠው ተግባርና ኃላፊነት መሠረት የተቋቋመው የገንዘብ…
ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ተቃርባለች -ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ተቃርባለች አሉ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትሩ ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)፡፡
ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ድርድር የደረሰበትን ሂደት አስመልክቶ በዛሬው እለት መግለጫ…
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሩዝ ሰብል ልማትን ለማስፋፋት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ በክልሉ የሩዝ ሰብል ልማትን በማሳደግ ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው አለ።
የክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ባበክር ኸሊፋ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ በ2017/18 ምርት ዘመን 13 ሺህ…
የኢሬቻ ባዛርና ኤክስፖ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ተከፈተ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢሬቻ ዋዜማን በማስመልከት የተዘጋጀው የኢሬቻ ባዛርና ኤክስፖ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በዛሬው ዕለት ተከፍቷል፡፡
በባዛርና ኤክስፖው የተለያዩ የባህል አልባሳት፣ ጌጣጌጦች፣ የግብርና እና ሀገር በቀል የኢንዱስትሪ ምርቶች ቀርበዋል።…