Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ለኢትዮጵያ ብልጽግና ወሳኝ የሆኑት መፍጠን፣ መፍጠር፣ ማብዛትና ማጥራት…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ መፍጠን፣ መፍጠር፣ ማብዛት እና ማጥራት የሚሉ ወሳኝ መንገዶችን ይከተላል።
የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) እንደሚሉት፥ የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ…
ከአካውንቲንግ ባለሙያ ወደ ተዋጣለት ተዋናይነት…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በሚታዩት ከትዳር በላይ፣ ንጉሥ አርማህ፣ እምዬ ብረቷ እና ደጋግ ሰይጣኖች ላይ ይተውናል ተዋናይ የማታወርቅ ታደሰ።
በተለይም ብሔራዊ ቴአትር ሲታይ ቆይቶ ወደ ዓለም ሲኒማ በተዘዋወረው ከትዳር በላይ ተውኔት ላይ የትወና…
በኢትዮጵያ የዳበረ የመድብለ ፓርቲ ሥርዓት ግንባታ ሂደት የፖለቲካ ፓርቲዎች ተሳትፎ እንዲጎለብት እየተሠራ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የዳበረ የመድብለ ፓርቲ ሥርዓት ግንባታ ሂደት የፖለቲካ ፓርቲዎች ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ ናቸው አለ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርትዎች የጋራ ምክር ቤት።
ምክር ቤቱ ያዘጋጀው ''የፖለቲካ ተሳትፎ መመሪያ…
ኢትዮጵያ አፍሪካዊ ችግሮችን በአፍሪካውያን ለመፍታት በቁርጠኝነት እየሠራች ነው – አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ አፍሪካዊ ችግሮችን በአፍሪካውያን ለመፍታት በቁርጠኝነት እየሠራች ነው አሉ የመከላከያ ሚኒስትሯ አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)።
በአፍሪካ ሕብረት አዘጋጅነት ሲካሄድ የቆየው 17ኛ የአፍሪካ የመከላከያ መሪዎች ጉባዔ ተጠናቅቋል።
ጉባኤው…
በመዲናዋ ቀልጣፋና ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት በትኩረት ይሰራል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሶስት ዘመናዊ ባለ 10 ወለል ስማርት የወረዳ የአስተዳደር ሕንጻዎችን በዛሬው ዕለት መርቀው ሥራ አስጀምረዋል፡፡
ከንቲባ አዳነች በዚህ ወቅት እንዳሉት÷የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን ይበልጥ ለማሻሻል በከተማዋ…
በጫካ የሚንቀሳቀሱ አካላት የሕዝብን ጥቅም በሚያስጠብቅ መልኩ የሰላም አማራጭን ሊቀበሉ ይገባል – የአፋሕድ ከፍተኛ አመራሮች
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጫካ የሚንቀሳቀሱ አካላት የሀገርና ሕዝብን ጥቅም በሚያስጠብቅ መልኩ የሰላም አማራጭን ሊቀበሉ ይገባል አሉ የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት ከፍተኛ አመራሮች።
በአማራ ክልል መንግሥትና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት የተፈረመውን የሰላም ስምምነት…
የዓለም ንግድ ድርጅትን ለመቀላቀል በሰባት ወራት የተከናወኑ ድርድሮች ታሪክ የቀየሩ ናቸው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ንግድ ድርጅትን ለመቀላቀል በሰባት ወራት የተከናወኑ ድርድሮች ታሪክ የቀየሩ ናቸው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
“ኢትዮጵያን በንግድ በማስተሳሰር ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር” በሚል መሪ ሐሳብ የዓለም የንግድ ድርጅት…
ግብጽ በዓባይ ወንዝ ላይ የምታራምደው የቅኝ ግዛት ትርክት አክትሟል – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግብጽ በዓባይ ወንዝ ላይ የምታራምደው የቅኝ ግዛት ትርክት አክትሟል አሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፡፡
የግብጽ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መሐመድ አብደላቲ ታላቁ…
በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ላይ የሚደርስን ሥርቆትና ውድመት ለመከላከል…
አዲስ አበባ፣ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኤሌክትሪክ ሃይል እና መሰረተ ልማት ላይ የሚደርስን ስርቆትና ውድመት ለመከላከል ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ አንዋር አብራር እንዳሉት ÷ በተለያዩ አካባቢዎች በኤሌክትሪክ…
የኢትዮጵያ ባሕልና እሴት በአሜሪካ…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በከተማዋ የተዘጋጀውን የኤምባሲዎች ውድድር አሸንፏል፡፡
በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኙ የዓለም ሀገራት ኤምባሲዎች የተሳተፉበት የአሜሪካ ንግድ ማዕከል ያዘጋጀው የዐውደ ርዕይና ባዛር መርሐ ግብር…